Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Revelations
Senior Member+
Posts: 34449
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Enough with the rumors!

Post by Revelations » 13 May 2025, 21:04

We deserve to hear it from the horse's mouth.




Union
Senior Member
Posts: 11843
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: Enough with the rumors!

Post by Union » 13 May 2025, 22:07

Nothing authentic or organic will ever come out of any puppet. Agew getachew is a hired mercenary with lots of blood on his hands.

We don't take anything he says seriously. NEVER.

We always asked what's the behind scene agenda the ferenjis are rolling through this idiot. Period!!

Is he really opposing tplf, think again. It may or it may not be. But either they decided to create a new party around Tigray or it's only a way to keep tplf alive on political stage by pretending he is opposing it.

Where is the ሿሿ from his speech and actions is what the new generation ask.

The only good tplf or agew shengo is a dead one!!

Misraq
Senior Member
Posts: 15354
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: Enough with the rumors!

Post by Misraq » 13 May 2025, 22:41

ደቡቤ ጥላሁን የዜጋ ፓለቲካ ደንቄሮ ጌታቸው ምን እያለ እንደሆነ አልሰማም ቢሰማም የማይገባው ደንቆሮ ነው።

ለምሳሌ ጌታቸው "ኮምቦልቻን በያዝን ግዜ 4 ቢልዬን ብር እዛ ካለው ባንክ ዘርፈናል ብሏል"

እኛ የዚህ ትውልድ አማሮች መረጃ አንንቅም። ጌታቸው በዚህ ቃሉ ሕወሃትንም ኦህዴድንም ሳያውቀው implicate አድርጓል።

1 - ሕወሃት ከተሞችን እየተቆጣጠረ ሲመጣ ብልፅግና-ኦህዴድ መራሹ አስተዳደር ለምን የባንኮቹን ብር ወደ አዲስ አበባ ወይንም ወደ ደብረብርሃን አላዘዋወረም።?

2 - ሕወሃት የዘረፈውን ብር መልሷል ወይ? ካልመለሰስ በጦርነቱ ከተሸነፈ በኋላ ለምን እንዲመልስ አልተደረገም?

3 - ብልፅግና ኦህዴድ ይህንን ዥርፍያ ሆን ብሎ ያስደረገው አይደለም ወይ? ይህም አማራን በኢኮኖሚ የማድቀቅ ሌላኛው ሴራ አይደለም ወይ?

ሰርጎ ገብ ሌባ ደቡቤ አማራን አይወክልም የምንለው ለዚህ ነው። ይህ በተደጋጋሚ በዜጋ ፖለቲካ ተሸንፎ አማራ ትግል ውስጥ በእስክንድር በኩል የገባ ተውሳክ ደደብ ስብስብ ስለሆነ መረጃ ይንቃል። ለአማራ ሕዝብም ሕግና ፍትህ ፈልጎ የመጣ አይደለም የምንለው በምክንያት ነው።

Union
Senior Member
Posts: 11843
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: Enough with the rumors!

Post by Union » 14 May 2025, 00:04

አገው misraq :lol:

ወልቃይት ትግሬ ነው፣ ራያ ትግሬ ነው ካልሽ ቦሀላ እኮ ነው ያንቺ ነገር ER ላይ የሞተው። :lol:

ከዛ ደግሞ አማራን ገንጥለን አቢሲንያ ሀገር እንመሰርታለን ማለትሽንም እንዳትረሺ :lol:

ከዛ ደግሞ ከአገው ተፈራ ማሞ ጋር ሆነሽ TDF migbeን ተቀላቅለናል ማለትሽንም እንዳትረሺ :lol:

አሁን እኛ አማራዎች የናንተን አጀንዳ አናራግብም፣ ጠላታችን እንደሆነ ሂሳብ አወራርዳለሁ ብሎ መጥቶ ንፁሀንን የጨፈጨፈ ነው፣ አንቺ ስለኮምቦልቻ ብር እንድናወራልሽ ነው የፈለግሽው። እኛ ስለ ፈሰሰው የአማራደም ስንል ማናቸውንም አንለቃቸውም። የግዜ ጉዳይ ነው።

እናንተ አገው ሸንጎዎችንም ጨምሮ ማለት ነው



Misraq wrote:
13 May 2025, 22:41
ደቡቤ ጥላሁን የዜጋ ፓለቲካ ደንቄሮ ጌታቸው ምን እያለ እንደሆነ አልሰማም ቢሰማም የማይገባው ደንቆሮ ነው።

ለምሳሌ ጌታቸው "ኮምቦልቻን በያዝን ግዜ 4 ቢልዬን ብር እዛ ካለው ባንክ ዘርፈናል ብሏል"

እኛ የዚህ ትውልድ አማሮች መረጃ አንንቅም። ጌታቸው በዚህ ቃሉ ሕወሃትንም ኦህዴድንም ሳያውቀው implicate አድርጓል።

1 - ሕወሃት ከተሞችን እየተቆጣጠረ ሲመጣ ብልፅግና-ኦህዴድ መራሹ አስተዳደር ለምን የባንኮቹን ብር ወደ አዲስ አበባ ወይንም ወደ ደብረብርሃን አላዘዋወረም።?

2 - ሕወሃት የዘረፈውን ብር መልሷል ወይ? ካልመለሰስ በጦርነቱ ከተሸነፈ በኋላ ለምን እንዲመልስ አልተደረገም?

3 - ብልፅግና ኦህዴድ ይህንን ዥርፍያ ሆን ብሎ ያስደረገው አይደለም ወይ? ይህም አማራን በኢኮኖሚ የማድቀቅ ሌላኛው ሴራ አይደለም ወይ?

ሰርጎ ገብ ሌባ ደቡቤ አማራን አይወክልም የምንለው ለዚህ ነው። ይህ በተደጋጋሚ በዜጋ ፖለቲካ ተሸንፎ አማራ ትግል ውስጥ በእስክንድር በኩል የገባ ተውሳክ ደደብ ስብስብ ስለሆነ መረጃ ይንቃል። ለአማራ ሕዝብም ሕግና ፍትህ ፈልጎ የመጣ አይደለም የምንለው በምክንያት ነው።

Revelations
Senior Member+
Posts: 34449
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: Enough with the rumors!

Post by Revelations » 14 May 2025, 04:14

The two main points of Part 1 of Gech's interview are:
1) The TPLF crime cartel was digging for gold in the middle of the war
2) The TPLF crime cartel was engaged in human trafficking/abduction business

And twe all know he OPDO/PP regime continues the human trafficking/abduction legacy throughout Ethiopia and Gech won't touch this hot potato with 12ft pole. We get it. The man is not nobody's martyr.




Revelations
Senior Member+
Posts: 34449
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: Enough with the rumors!

Post by Revelations » 14 May 2025, 09:50

What new info has Gech provided to make almaze disappear from this forum?

1) We can't keep fighting and killing youth for retreating while commanding them to keep on fighting from 9km away.
2) TPLF's criminal cartel wants to keep fighting to continue its criminal enterprise.

Is anyone shocked by this revelation?



Revelations
Senior Member+
Posts: 34449
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: Enough with the rumors!

Post by Revelations » 14 May 2025, 14:00

Clearly they didn't get the Trump memo.



Post Reply