-
- Senior Member+
- Posts: 34449
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Enough with the rumors!
We deserve to hear it from the horse's mouth.
Re: Enough with the rumors!
Nothing authentic or organic will ever come out of any puppet. Agew getachew is a hired mercenary with lots of blood on his hands.
We don't take anything he says seriously. NEVER.
We always asked what's the behind scene agenda the ferenjis are rolling through this idiot. Period!!
Is he really opposing tplf, think again. It may or it may not be. But either they decided to create a new party around Tigray or it's only a way to keep tplf alive on political stage by pretending he is opposing it.
Where is the ሿሿ from his speech and actions is what the new generation ask.
The only good tplf or agew shengo is a dead one!!
We don't take anything he says seriously. NEVER.
We always asked what's the behind scene agenda the ferenjis are rolling through this idiot. Period!!
Is he really opposing tplf, think again. It may or it may not be. But either they decided to create a new party around Tigray or it's only a way to keep tplf alive on political stage by pretending he is opposing it.
Where is the ሿሿ from his speech and actions is what the new generation ask.
The only good tplf or agew shengo is a dead one!!
Re: Enough with the rumors!
ደቡቤ ጥላሁን የዜጋ ፓለቲካ ደንቄሮ ጌታቸው ምን እያለ እንደሆነ አልሰማም ቢሰማም የማይገባው ደንቆሮ ነው።
ለምሳሌ ጌታቸው "ኮምቦልቻን በያዝን ግዜ 4 ቢልዬን ብር እዛ ካለው ባንክ ዘርፈናል ብሏል"
እኛ የዚህ ትውልድ አማሮች መረጃ አንንቅም። ጌታቸው በዚህ ቃሉ ሕወሃትንም ኦህዴድንም ሳያውቀው implicate አድርጓል።
1 - ሕወሃት ከተሞችን እየተቆጣጠረ ሲመጣ ብልፅግና-ኦህዴድ መራሹ አስተዳደር ለምን የባንኮቹን ብር ወደ አዲስ አበባ ወይንም ወደ ደብረብርሃን አላዘዋወረም።?
2 - ሕወሃት የዘረፈውን ብር መልሷል ወይ? ካልመለሰስ በጦርነቱ ከተሸነፈ በኋላ ለምን እንዲመልስ አልተደረገም?
3 - ብልፅግና ኦህዴድ ይህንን ዥርፍያ ሆን ብሎ ያስደረገው አይደለም ወይ? ይህም አማራን በኢኮኖሚ የማድቀቅ ሌላኛው ሴራ አይደለም ወይ?
ሰርጎ ገብ ሌባ ደቡቤ አማራን አይወክልም የምንለው ለዚህ ነው። ይህ በተደጋጋሚ በዜጋ ፖለቲካ ተሸንፎ አማራ ትግል ውስጥ በእስክንድር በኩል የገባ ተውሳክ ደደብ ስብስብ ስለሆነ መረጃ ይንቃል። ለአማራ ሕዝብም ሕግና ፍትህ ፈልጎ የመጣ አይደለም የምንለው በምክንያት ነው።
ለምሳሌ ጌታቸው "ኮምቦልቻን በያዝን ግዜ 4 ቢልዬን ብር እዛ ካለው ባንክ ዘርፈናል ብሏል"
እኛ የዚህ ትውልድ አማሮች መረጃ አንንቅም። ጌታቸው በዚህ ቃሉ ሕወሃትንም ኦህዴድንም ሳያውቀው implicate አድርጓል።
1 - ሕወሃት ከተሞችን እየተቆጣጠረ ሲመጣ ብልፅግና-ኦህዴድ መራሹ አስተዳደር ለምን የባንኮቹን ብር ወደ አዲስ አበባ ወይንም ወደ ደብረብርሃን አላዘዋወረም።?
2 - ሕወሃት የዘረፈውን ብር መልሷል ወይ? ካልመለሰስ በጦርነቱ ከተሸነፈ በኋላ ለምን እንዲመልስ አልተደረገም?
3 - ብልፅግና ኦህዴድ ይህንን ዥርፍያ ሆን ብሎ ያስደረገው አይደለም ወይ? ይህም አማራን በኢኮኖሚ የማድቀቅ ሌላኛው ሴራ አይደለም ወይ?
ሰርጎ ገብ ሌባ ደቡቤ አማራን አይወክልም የምንለው ለዚህ ነው። ይህ በተደጋጋሚ በዜጋ ፖለቲካ ተሸንፎ አማራ ትግል ውስጥ በእስክንድር በኩል የገባ ተውሳክ ደደብ ስብስብ ስለሆነ መረጃ ይንቃል። ለአማራ ሕዝብም ሕግና ፍትህ ፈልጎ የመጣ አይደለም የምንለው በምክንያት ነው።
Re: Enough with the rumors!
አገው misraq
ወልቃይት ትግሬ ነው፣ ራያ ትግሬ ነው ካልሽ ቦሀላ እኮ ነው ያንቺ ነገር ER ላይ የሞተው።
ከዛ ደግሞ አማራን ገንጥለን አቢሲንያ ሀገር እንመሰርታለን ማለትሽንም እንዳትረሺ
ከዛ ደግሞ ከአገው ተፈራ ማሞ ጋር ሆነሽ TDF migbeን ተቀላቅለናል ማለትሽንም እንዳትረሺ
አሁን እኛ አማራዎች የናንተን አጀንዳ አናራግብም፣ ጠላታችን እንደሆነ ሂሳብ አወራርዳለሁ ብሎ መጥቶ ንፁሀንን የጨፈጨፈ ነው፣ አንቺ ስለኮምቦልቻ ብር እንድናወራልሽ ነው የፈለግሽው። እኛ ስለ ፈሰሰው የአማራደም ስንል ማናቸውንም አንለቃቸውም። የግዜ ጉዳይ ነው።
እናንተ አገው ሸንጎዎችንም ጨምሮ ማለት ነው

ወልቃይት ትግሬ ነው፣ ራያ ትግሬ ነው ካልሽ ቦሀላ እኮ ነው ያንቺ ነገር ER ላይ የሞተው።

ከዛ ደግሞ አማራን ገንጥለን አቢሲንያ ሀገር እንመሰርታለን ማለትሽንም እንዳትረሺ

ከዛ ደግሞ ከአገው ተፈራ ማሞ ጋር ሆነሽ TDF migbeን ተቀላቅለናል ማለትሽንም እንዳትረሺ

አሁን እኛ አማራዎች የናንተን አጀንዳ አናራግብም፣ ጠላታችን እንደሆነ ሂሳብ አወራርዳለሁ ብሎ መጥቶ ንፁሀንን የጨፈጨፈ ነው፣ አንቺ ስለኮምቦልቻ ብር እንድናወራልሽ ነው የፈለግሽው። እኛ ስለ ፈሰሰው የአማራደም ስንል ማናቸውንም አንለቃቸውም። የግዜ ጉዳይ ነው።
እናንተ አገው ሸንጎዎችንም ጨምሮ ማለት ነው
Misraq wrote: ↑13 May 2025, 22:41ደቡቤ ጥላሁን የዜጋ ፓለቲካ ደንቄሮ ጌታቸው ምን እያለ እንደሆነ አልሰማም ቢሰማም የማይገባው ደንቆሮ ነው።
ለምሳሌ ጌታቸው "ኮምቦልቻን በያዝን ግዜ 4 ቢልዬን ብር እዛ ካለው ባንክ ዘርፈናል ብሏል"
እኛ የዚህ ትውልድ አማሮች መረጃ አንንቅም። ጌታቸው በዚህ ቃሉ ሕወሃትንም ኦህዴድንም ሳያውቀው implicate አድርጓል።
1 - ሕወሃት ከተሞችን እየተቆጣጠረ ሲመጣ ብልፅግና-ኦህዴድ መራሹ አስተዳደር ለምን የባንኮቹን ብር ወደ አዲስ አበባ ወይንም ወደ ደብረብርሃን አላዘዋወረም።?
2 - ሕወሃት የዘረፈውን ብር መልሷል ወይ? ካልመለሰስ በጦርነቱ ከተሸነፈ በኋላ ለምን እንዲመልስ አልተደረገም?
3 - ብልፅግና ኦህዴድ ይህንን ዥርፍያ ሆን ብሎ ያስደረገው አይደለም ወይ? ይህም አማራን በኢኮኖሚ የማድቀቅ ሌላኛው ሴራ አይደለም ወይ?
ሰርጎ ገብ ሌባ ደቡቤ አማራን አይወክልም የምንለው ለዚህ ነው። ይህ በተደጋጋሚ በዜጋ ፖለቲካ ተሸንፎ አማራ ትግል ውስጥ በእስክንድር በኩል የገባ ተውሳክ ደደብ ስብስብ ስለሆነ መረጃ ይንቃል። ለአማራ ሕዝብም ሕግና ፍትህ ፈልጎ የመጣ አይደለም የምንለው በምክንያት ነው።
-
- Senior Member+
- Posts: 34449
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: Enough with the rumors!
The two main points of Part 1 of Gech's interview are:
1) The TPLF crime cartel was digging for gold in the middle of the war
2) The TPLF crime cartel was engaged in human trafficking/abduction business
And twe all know he OPDO/PP regime continues the human trafficking/abduction legacy throughout Ethiopia and Gech won't touch this hot potato with 12ft pole. We get it. The man is not nobody's martyr.
1) The TPLF crime cartel was digging for gold in the middle of the war
2) The TPLF crime cartel was engaged in human trafficking/abduction business
And twe all know he OPDO/PP regime continues the human trafficking/abduction legacy throughout Ethiopia and Gech won't touch this hot potato with 12ft pole. We get it. The man is not nobody's martyr.
-
- Senior Member+
- Posts: 34449
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: Enough with the rumors!
What new info has Gech provided to make almaze disappear from this forum?
1) We can't keep fighting and killing youth for retreating while commanding them to keep on fighting from 9km away.
2) TPLF's criminal cartel wants to keep fighting to continue its criminal enterprise.
Is anyone shocked by this revelation?
1) We can't keep fighting and killing youth for retreating while commanding them to keep on fighting from 9km away.
2) TPLF's criminal cartel wants to keep fighting to continue its criminal enterprise.
Is anyone shocked by this revelation?
-
- Senior Member+
- Posts: 34449
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: Enough with the rumors!
Clearly they didn't get the Trump memo.