Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Odie
Member
Posts: 3802
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ጤነኛ ሰው መንግስት ሲያጠፋ ይቃወማል፤ መንግስት ሲያለማ ይደግፋል! Fact Rules!

Post by Odie » 22 Apr 2025, 13:42

Horus wrote:
22 Apr 2025, 13:01
Horseee
ስው እየነቀለ ዛፍ ሳርና ድንጋይ የሚተክለው የአንተ መንግስት :lol: :lol:

Union
Senior Member
Posts: 11442
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ጤነኛ ሰው መንግስት ሲያጠፋ ይቃወማል፤ መንግስት ሲያለማ ይደግፋል! Fact Rules!

Post by Union » 22 Apr 2025, 14:00

:lol: :lol: :lol: :lol:
Odie wrote:
22 Apr 2025, 13:42
Horus wrote:
22 Apr 2025, 13:01
Horseee
ስው እየነቀለ ዛፍ ሳርና ድንጋይ የሚተክለው የአንተ መንግስት :lol: :lol:

Abere
Senior Member
Posts: 13620
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ጤነኛ ሰው መንግስት ሲያጠፋ ይቃወማል፤ መንግስት ሲያለማ ይደግፋል! Fact Rules!

Post by Abere » 22 Apr 2025, 14:11


የጤነኛ መንግስት መገለጫ ባህርያት ምንድን ናቸው? የበሽተኛስ? በእናቱ 7ኛ ንጉስ ትሆናለህ የተባለው :mrgreen:

Horus
Senior Member+
Posts: 35603
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጤነኛ ሰው መንግስት ሲያጠፋ ይቃወማል፤ መንግስት ሲያለማ ይደግፋል! Fact Rules!

Post by Horus » 22 Apr 2025, 14:45

አበረ፡
ትላንትና በከተማ ሰውና በባላገር ሰው መሃል ልዩነት የለም! አዲሳባ ነዋሪው ሁሉ ገጠሬ ነው ካልክ በኋላ ካንተ ጋራ ክርክር ማድረግ አልሻም ። ሊቅ ባልሆንም ሶሲዮሎጂ ትልቅ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ተምሬያለሁ። እኔ ከአማኝ ጋር ክርክር አልሻም። ሰው ነቆሎ ዛፍ ተከለ አው ቆሻሻ ውስጥ የሚኖር ሰው ተነቅሎ ዛፍ ተተክሏል ። ተነቀለ የተባለውን ሰው አቅርበህ ዛሬ ምን ውስጥ እንደ ሚኖር ካላሳየህ ቃልህ ቃል ብቻ ሆኖ ነው የሚቀረው ። አንተ ያዲሳባ ሰው አትመስለኝም። የፒያሳ ሰራተኛ ሰፈርና ዶሮ ማንቂያ ጥርሴን የነቀልኩባቸው እንደ እጄ መዳፍ የማውቃቸው እስለሞች ነበሩ ። ማፈሪያ እንጂ መኩሪያ ቦታዎች አልነበሩም። ያሻህን ማመን መብትህ ነው! ፋትን መለወጥ አትችልም ።

የእኔ ፍርሃት አዳነች ይህን የጽዳት ዘመቻ ወደ መርካቶና ኮልፌ ሳትወስደው ካቆመች ነው! አለ ጥርጥር በዚህ ጉዳይ እኔና አንተ ተጻራሪ አመለካከት አለን! ያ ደሞ ጤነኛ ነው! ሰላም!



Union
Senior Member
Posts: 11442
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ጤነኛ ሰው መንግስት ሲያጠፋ ይቃወማል፤ መንግስት ሲያለማ ይደግፋል! Fact Rules!

Post by Union » 22 Apr 2025, 15:01

Horus የሚባል ሽማግሌ ከርሳም ብቻ ሳይሆን ደደብም ነው የምንለው ለዚህ ነው :lol:

This is a good lesson for Ethiopians that to never trust a western educated fool :lol:


Selam/
Senior Member
Posts: 15030
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ጤነኛ ሰው መንግስት ሲያጠፋ ይቃወማል፤ መንግስት ሲያለማ ይደግፋል! Fact Rules!

Post by Selam/ » 22 Apr 2025, 19:51

“ባለጌ ሰው ራሱን ይሰድባል” አሉ!

ጤነኛ ሰው መንግስት ንፁሃንን ሲያስር፣ ሲያፈናቅልና ሲገድል ይቃወማል። አለቀ!

ማልማትማ ኃላፊነቱ ነው።
እንጭጭ ካድሬ!

Post Reply