Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Dama
Member
Posts: 4093
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: 2 ብርቅዬ ጉራጌ ምሁራን፡ አንዱ የታሪክ ሊቅ ሌላው ደራሲ!!!

Post by Dama » 21 Apr 2025, 22:22

You're showing improvements in your attitude to embracing Gurage, rather than being obsessed with your clan.
Shame on me if I ever replace Gurage with Chaha and bother the world about its superiority.
My identity is all of Gurage, not my clan.

Keep it this way!!

Horus
Senior Member+
Posts: 35450
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: 2 ብርቅዬ ጉራጌ ምሁራን፡ አንዱ የታሪክ ሊቅ ሌላው ደራሲ!!!

Post by Horus » 22 Apr 2025, 00:22

Dama wrote:
21 Apr 2025, 22:22
You're showing improvements in your attitude to embracing Gurage, rather than being obsessed with your clan.
Shame on me if I ever replace Gurage with Chaha and bother the world about its superiority.
My identity is all of Gurage, not my clan.

Keep it this way!!
አንተ ቱስ ቱስ መጤ እኔ እዚህ ፎረም ላይ ለ20 አመት መላ ጉራጌን አድቮኬት አድርጌያለሁ ። እንዳንተ ያለ ቶክሲክ መጥቶ ሕዝቤን መስደብ ሲጀምር መልስ የሰጠሁህ ። አሁንም ራስክን አርም እኔ ቱባው የምሩ ጉራጌ ነኝ ፣ ሳይነኩኝ አልነካም ። ባለጌ ሲነካኝ ግን ደግሜ ልንገርህ የምር እታገልሃለሁ። እናም ልንገርህ እኔ አዲስ አበባ ሆኜ ሶስት ከነገሩኝ ቤስት ጓደኞቼ አንዱ ሃያ አንዱ ምሁር ነበሩ ። እኛ አይደለም ችሃ ምሁር ክስታኔ መባባል ቀርቶ ቀልድ ሁሉ በአክሰንቶቻችን ቴፕ እየቀዳን እንቀልድ ነበር ። ስለዚህ እኔ በደስታ አንዱን ጉራጌ ጌታ ፣ እንደጋኝ እዣ ወዘተ እያልኩ የምጠራው ። አንተ ብቻ በብዙ ነገር ችግር ያለህ ሰው ነህ ። አንደኛ ጥላቻን ከሲስተምህ አስወጣ ፣ ሁለተኛ በራህ ኩራ በርሃ ተማመን ፣ ሌላውን አክብር ። እዚም እዛም በጥላቻ የሚናደፍ ኢሹ ያለው የበታችነት የሚሰማው ሰው ነው ተጠንቀቅ!



Dama
Member
Posts: 4093
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: 2 ብርቅዬ ጉራጌ ምሁራን፡ አንዱ የታሪክ ሊቅ ሌላው ደራሲ!!!

Post by Dama » 22 Apr 2025, 07:32

Horus wrote:
22 Apr 2025, 00:22
Dama wrote:
21 Apr 2025, 22:22
You're showing improvements in your attitude to embracing Gurage, rather than being obsessed with your clan.
Shame on me if I ever replace Gurage with Chaha and bother the world about its superiority.
My identity is all of Gurage, not my clan.

Keep it this way!!
አንተ ቱስ ቱስ መጤ እኔ እዚህ ፎረም ላይ ለ20 አመት መላ ጉራጌን አድቮኬት አድርጌያለሁ ። እንዳንተ ያለ ቶክሲክ መጥቶ ሕዝቤን መስደብ ሲጀምር መልስ የሰጠሁህ ። አሁንም ራስክን አርም እኔ ቱባው የምሩ ጉራጌ ነኝ ፣ ሳይነኩኝ አልነካም ። ባለጌ ሲነካኝ ግን ደግሜ ልንገርህ የምር እታገልሃለሁ። እናም ልንገርህ እኔ አዲስ አበባ ሆኜ ሶስት ከነገሩኝ ቤስት ጓደኞቼ አንዱ ሃያ አንዱ ምሁር ነበሩ ። እኛ አይደለም ችሃ ምሁር ክስታኔ መባባል ቀርቶ ቀልድ ሁሉ በአክሰንቶቻችን ቴፕ እየቀዳን እንቀልድ ነበር ። ስለዚህ እኔ በደስታ አንዱን ጉራጌ ጌታ ፣ እንደጋኝ እዣ ወዘተ እያልኩ የምጠራው ። አንተ ብቻ በብዙ ነገር ችግር ያለህ ሰው ነህ ። አንደኛ ጥላቻን ከሲስተምህ አስወጣ ፣ ሁለተኛ በራህ ኩራ በርሃ ተማመን ፣ ሌላውን አክብር ። እዚም እዛም በጥላቻ የሚናደፍ ኢሹ ያለው የበታችነት የሚሰማው ሰው ነው ተጠንቀቅ!

You told me your bad habits are old; they go back to your childhood days. I had Kistane friends, Welene friends, sadly never had a friend from Mesqan in the several years I lived in Addids, minus your kind of jokes on each other. Don't be too candid always.

Keep it up!
Gurage unite! Let's sacrifice a little of ourselves for it!

Post Reply