-
- Senior Member+
- Posts: 34380
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "አማራ የሚባል ጎሳ የለም " - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቱፋ
Being hybrid made people like andargachew move like pendulum. Not good to be hybrid or born from 2-3 ethnicities in the current Ethiopian ethnic based constitution else you will be like Andy all over the places.
Andy career
EPRP - an anti- Amhara multi ethnicity movement
TPLF-ANDM - servant of TPLF
Ginbot-7 - Southern & Oromo cameoflaging as Ethiopian but anti- Northern people organization.
EZEMA - same above but created to solidify OPDO 's power.
Now Supporter of FANO
Let's say Andy learnt the hard way. I hope the sympathy he is showing to Amharas is genuine. He said there is no Amhara to appease OPDO plus Amhara was weak refusing to fight or stand. He may have 2-5 years left and after that he will die or move to places like ሜቄዶንያ elderly home.
Andy career
EPRP - an anti- Amhara multi ethnicity movement
TPLF-ANDM - servant of TPLF
Ginbot-7 - Southern & Oromo cameoflaging as Ethiopian but anti- Northern people organization.
EZEMA - same above but created to solidify OPDO 's power.
Now Supporter of FANO
Let's say Andy learnt the hard way. I hope the sympathy he is showing to Amharas is genuine. He said there is no Amhara to appease OPDO plus Amhara was weak refusing to fight or stand. He may have 2-5 years left and after that he will die or move to places like ሜቄዶንያ elderly home.
-
- Senior Member+
- Posts: 34380
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "አማራ የሚባል ጎሳ የለም " - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቱፋ
Without any shame and counting on the short memory people have on anyone's political direction and gullible nature, Andy Tsige Tufa has written the following. He's pretty sure many will not remember in his most recent book let alone his political chameleon nature of the last 50 years. In fact today he's accepted by many as a leader of Amhara Fano by many.
Berhanu Nega: A Discreet Opponent of Amhara Interests. By Andargachew Tsege
https://thehabesha.com/berhanu-nega-a-d ... hew-tsege/
Berhanu Nega: A Discreet Opponent of Amhara Interests. By Andargachew Tsege
https://thehabesha.com/berhanu-nega-a-d ... hew-tsege/
-
- Senior Member+
- Posts: 34380
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "አማራ የሚባል ጎሳ የለም " - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቱፋ
Ha! Stupid is as stupid does! You argument doesn't follow logic. But when was the last time it did?
Misraq wrote: ↑11 Apr 2025, 00:30Being hybrid made people like andargachew move like pendulum. Not good to be hybrid or born from 2-3 ethnicities in the current Ethiopian ethnic based constitution else you will be like Andy all over the places.
Andy career
EPRP - an anti- Amhara multi ethnicity movement
TPLF-ANDM - servant of TPLF
Ginbot-7 - Southern & Oromo cameoflaging as Ethiopian but anti- Northern people organization.
EZEMA - same above but created to solidify OPDO 's power.
Now Supporter of FANO
Let's say Andy learnt the hard way. I hope the sympathy he is showing to Amharas is genuine. He said there is no Amhara to appease OPDO plus Amhara was weak refusing to fight or stand. He may have 2-5 years left and after that he will die or move to places like ሜቄዶንያ elderly home.
-
- Member
- Posts: 240
- Joined: 05 Apr 2024, 12:17
Re: "አማራ የሚባል ጎሳ የለም " - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቱፋ
It is hard to explain why but so far andargachew seems to like what Isayas likes and hates what Isayas hates. the man was in good term with weyane until thy fall out with shabia around 1997 and also his opposition to Abiy began just after the friction between abiy and issu.
Re: "አማራ የሚባል ጎሳ የለም " - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቱፋ
Whether Andargachew always dances to the tune of the current popular music or not shouldn’t be an issue. Yes, he might have turned his politics constantly for no reason. But that should not be necessarily the overriding issue.
I rather worry about the old politicians who have chosen not to give it up. It is a different time. They don’t understand the new generation, and the new generation doesn’t understand them either.
Politics changes with time. A few if any politicians have the ability to recalibrate their politics so that it tunes with the current time.
In Ethiopia and in our northern neighbor the oldies have turned out to be the most ችኮ politicians on earth. They seem to assume no one knows politics but them. No one cares about the countries in question but them. I like the then vice president aspirant Gore’s slogan: it is time for them to go.
Yes, retirement includes politics as well.
I rather worry about the old politicians who have chosen not to give it up. It is a different time. They don’t understand the new generation, and the new generation doesn’t understand them either.
Politics changes with time. A few if any politicians have the ability to recalibrate their politics so that it tunes with the current time.
In Ethiopia and in our northern neighbor the oldies have turned out to be the most ችኮ politicians on earth. They seem to assume no one knows politics but them. No one cares about the countries in question but them. I like the then vice president aspirant Gore’s slogan: it is time for them to go.
Yes, retirement includes politics as well.
Re: "አማራ የሚባል ጎሳ የለም " - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቱፋ
What's wrong with Betty the untrained journalist? She tries to force the author to accept her misunderstanding of his book.
-
- Member
- Posts: 4339
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: "አማራ የሚባል ጎሳ የለም " - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቱፋ
ይኼን ነገር ያሉ ብዙዎች ነበሩ!! አሁንም ፣ በማንነቱ ታድኖ እየተገደለ፣ እየተሳደደ፣ ኢትዮዽያዊ እንጂ አማራ አይደለሁም የሚል ብዙ ጅልአንፎ እያየን ነው!! በየወቅቱ እንደየፖለቲካ ንፋሱ የሚውለበለቡ ያሉትን ያኽል፣ እንደ ወሰን ድንጋይ በ አንድ ቦታ ተቸንክረው፣ ጊዜው በሚጠይቀው ልክ በብስለት መራመድ ያልቻሉትንም አንዘንጋ፣፣
የሆነው ሆኖ፣ በ ፖለቲካ ዘላለማዊ ጥቅም እንጂ ዘላለማዊ ጠላትም ፣ ወዳጅም የለም የሚለውን ይዘን፣ ጠላት የሆኑትን በሆኑት እና በነበሩበት ጊዜ መታገል ፣ ከጥፋታቸው ተምረው ጎራ ሲለውጡም፣ በጥንቃቄ አቅርቦ መጠቀሙ ፣ ብልህነት ነው፣፣ አብይም ይሁን ተመስገን ከያዙት አማራ ፈጅ አቋም ጋር እንጂ ፀባችን ከግለሰቦቹ ማንነት ጋር አይደለም!!
ትህነግ ፣ ለጊዚያዊ የ ብሄር እና የቡድን የበላይነት ሲል ፣ አደገኛ የሆነ የጎሳ ፓለቲካ በሃገር ላይ የተከለ ቢሆንም፣ ደባ ራሱን ፣ ስለት ድግሱን እንዲሉ፣ በመዘዘው ካራ የራሴ የሚለውን ህዝብ አስፈጅቷል፣ ሀገርም እንዲህ ወደ መፍረስ ጠርዝ ገፍቷል፣፣ ሁሉም ከስህተቱ ተምሮ፣ በመቻቻል እና በ እኩልነት የጋራ ተጠቃሚነትን ቢቀበል፣ ለፈፀመው ወንጀል ተጠያቂነቱ እንዳለ ሆኖ፣ ወደፊት የሚያስኬደውን አማራጭ መቀበሉ ግን ፣ የችግር መፍቻ ቁልፍ ነው፣፣
አንዳርጌ ፣ ዱሮ ኢህአፓ ነበር ከዛም ኢህዲን ሆነ ከዛም የ አማራ ብሄረተኛ ከዛም ግንቦት ሰባተኛ ፣ ከዛም የ ብልፅግና ደቀመዝሙር፣ አሁን ደሞ፣ ተመልሶ ወደ አማራ ካምፕ መጣ፣፣ እንኳን በደህና መጣ!! ሌላም አጋዥ ሃይል ከመጣ መተጋገዙ መልካም ነው!! እኔ ልምራህ እንደማይል ተስፋ እያደረግን፣ ከ አገዛዙ ጉያ አደግዳጊውን በሙሉ ለመመንተፍ እንስራ!!
የሆነው ሆኖ፣ በ ፖለቲካ ዘላለማዊ ጥቅም እንጂ ዘላለማዊ ጠላትም ፣ ወዳጅም የለም የሚለውን ይዘን፣ ጠላት የሆኑትን በሆኑት እና በነበሩበት ጊዜ መታገል ፣ ከጥፋታቸው ተምረው ጎራ ሲለውጡም፣ በጥንቃቄ አቅርቦ መጠቀሙ ፣ ብልህነት ነው፣፣ አብይም ይሁን ተመስገን ከያዙት አማራ ፈጅ አቋም ጋር እንጂ ፀባችን ከግለሰቦቹ ማንነት ጋር አይደለም!!
ትህነግ ፣ ለጊዚያዊ የ ብሄር እና የቡድን የበላይነት ሲል ፣ አደገኛ የሆነ የጎሳ ፓለቲካ በሃገር ላይ የተከለ ቢሆንም፣ ደባ ራሱን ፣ ስለት ድግሱን እንዲሉ፣ በመዘዘው ካራ የራሴ የሚለውን ህዝብ አስፈጅቷል፣ ሀገርም እንዲህ ወደ መፍረስ ጠርዝ ገፍቷል፣፣ ሁሉም ከስህተቱ ተምሮ፣ በመቻቻል እና በ እኩልነት የጋራ ተጠቃሚነትን ቢቀበል፣ ለፈፀመው ወንጀል ተጠያቂነቱ እንዳለ ሆኖ፣ ወደፊት የሚያስኬደውን አማራጭ መቀበሉ ግን ፣ የችግር መፍቻ ቁልፍ ነው፣፣
አንዳርጌ ፣ ዱሮ ኢህአፓ ነበር ከዛም ኢህዲን ሆነ ከዛም የ አማራ ብሄረተኛ ከዛም ግንቦት ሰባተኛ ፣ ከዛም የ ብልፅግና ደቀመዝሙር፣ አሁን ደሞ፣ ተመልሶ ወደ አማራ ካምፕ መጣ፣፣ እንኳን በደህና መጣ!! ሌላም አጋዥ ሃይል ከመጣ መተጋገዙ መልካም ነው!! እኔ ልምራህ እንደማይል ተስፋ እያደረግን፣ ከ አገዛዙ ጉያ አደግዳጊውን በሙሉ ለመመንተፍ እንስራ!!
-
- Senior Member+
- Posts: 34380
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "አማራ የሚባል ጎሳ የለም " - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቱፋ
Would you care to elaborate which points of the book she's misunderstanding so we can learn from your observation. A lot is said in this interview and we're only highlighting the crucial ones. A sweeping statement you made makes it look like everything in the book is misunderstood.
What's wrong with Betty the untrained journalist? She tries to force the author to accept her misunderstanding of his book.
Re: "አማራ የሚባል ጎሳ የለም " - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቱፋ
Retelling the stories his grandfather had told him about Finfine. She pushed Andy to accept that he supported OLF narrative that he said the now renamed Addis belonged to Oromo as a property. She also insinuated that he dared say that Finfine and surrounding areas were no ones' property.
Conflicting, of course.
Andy's retelling of his grandfathers memory is in the sense of the lanscape changes that have taken place from his childhood days. What would be wrong, if a grandfather tells his young grandchild, "Daughter or Son, you see that tall building? That tall AU building, back in my days when I was your age, it was an empty field where our cattle used to graze". A very innocent, apolitical family talk
And simply retold a story his grandfather told him that:
1. Finfine and its surroundings were cattle grazing lands
2. The fact that this place was empty grassland on which cattle grazed, of trees, of rivers and creeks and spring waters, not farmed and had no houses, Andy or his grandfather did not mean the land was not utilized by villagers
Conflicting, of course.
Andy's retelling of his grandfathers memory is in the sense of the lanscape changes that have taken place from his childhood days. What would be wrong, if a grandfather tells his young grandchild, "Daughter or Son, you see that tall building? That tall AU building, back in my days when I was your age, it was an empty field where our cattle used to graze". A very innocent, apolitical family talk
And simply retold a story his grandfather told him that:
1. Finfine and its surroundings were cattle grazing lands
2. The fact that this place was empty grassland on which cattle grazed, of trees, of rivers and creeks and spring waters, not farmed and had no houses, Andy or his grandfather did not mean the land was not utilized by villagers
-
- Senior Member+
- Posts: 34380
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "አማራ የሚባል ጎሳ የለም " - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቱፋ
Dama, Thank you for elaborating but those are not the main subjects of this thread. The following is..listen to him... he says clearly "There's Amharic language but no group/ethnic called Amhara"
Re: "አማራ የሚባል ጎሳ የለም " - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቱፋ
That is your choice of focus. Finfine, Sheger and Addis are also points of discussion. Sticky points in fact.Revelations wrote: ↑11 Apr 2025, 14:20Dama, Thank you for elaborating but those are not the main subjects of this thread. The following is..listen to him... he says clearly "There's Amharic language but no group/ethnic called Amhara"
-
- Senior Member+
- Posts: 34380
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "አማራ የሚባል ጎሳ የለም " - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቱፋ
Are you saying Fano picked up arms to protect Amharic from extinction? What's the point of building alliance with someone who denies your very existence? he is positioning himself to be top dog as he did with Ginbot 7, to become head of something when the time comes. Why would anyone in their right mind enable a person or organization to take leadership position who also doesn't recognize their very existence? Kindly explain to us please.
Za-Ilmaknun wrote: ↑11 Apr 2025, 13:38ይኼን ነገር ያሉ ብዙዎች ነበሩ!! አሁንም ፣ በማንነቱ ታድኖ እየተገደለ፣ እየተሳደደ፣ ኢትዮዽያዊ እንጂ አማራ አይደለሁም የሚል ብዙ ጅልአንፎ እያየን ነው!! በየወቅቱ እንደየፖለቲካ ንፋሱ የሚውለበለቡ ያሉትን ያኽል፣ እንደ ወሰን ድንጋይ በ አንድ ቦታ ተቸንክረው፣ ጊዜው በሚጠይቀው ልክ በብስለት መራመድ ያልቻሉትንም አንዘንጋ፣፣
የሆነው ሆኖ፣ በ ፖለቲካ ዘላለማዊ ጥቅም እንጂ ዘላለማዊ ጠላትም ፣ ወዳጅም የለም የሚለውን ይዘን፣ ጠላት የሆኑትን በሆኑት እና በነበሩበት ጊዜ መታገል ፣ ከጥፋታቸው ተምረው ጎራ ሲለውጡም፣ በጥንቃቄ አቅርቦ መጠቀሙ ፣ ብልህነት ነው፣፣ አብይም ይሁን ተመስገን ከያዙት አማራ ፈጅ አቋም ጋር እንጂ ፀባችን ከግለሰቦቹ ማንነት ጋር አይደለም!!
ትህነግ ፣ ለጊዚያዊ የ ብሄር እና የቡድን የበላይነት ሲል ፣ አደገኛ የሆነ የጎሳ ፓለቲካ በሃገር ላይ የተከለ ቢሆንም፣ ደባ ራሱን ፣ ስለት ድግሱን እንዲሉ፣ በመዘዘው ካራ የራሴ የሚለውን ህዝብ አስፈጅቷል፣ ሀገርም እንዲህ ወደ መፍረስ ጠርዝ ገፍቷል፣፣ ሁሉም ከስህተቱ ተምሮ፣ በመቻቻል እና በ እኩልነት የጋራ ተጠቃሚነትን ቢቀበል፣ ለፈፀመው ወንጀል ተጠያቂነቱ እንዳለ ሆኖ፣ ወደፊት የሚያስኬደውን አማራጭ መቀበሉ ግን ፣ የችግር መፍቻ ቁልፍ ነው፣፣
አንዳርጌ ፣ ዱሮ ኢህአፓ ነበር ከዛም ኢህዲን ሆነ ከዛም የ አማራ ብሄረተኛ ከዛም ግንቦት ሰባተኛ ፣ ከዛም የ ብልፅግና ደቀመዝሙር፣ አሁን ደሞ፣ ተመልሶ ወደ አማራ ካምፕ መጣ፣፣ እንኳን በደህና መጣ!! ሌላም አጋዥ ሃይል ከመጣ መተጋገዙ መልካም ነው!! እኔ ልምራህ እንደማይል ተስፋ እያደረግን፣ ከ አገዛዙ ጉያ አደግዳጊውን በሙሉ ለመመንተፍ እንስራ!!
-
- Member
- Posts: 4339
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: "አማራ የሚባል ጎሳ የለም " - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቱፋ
I didn’t hear the individual say he is the leader or indicating that he will be the leader of the movement! However, he is fighting a common enemy and taking a stand when he knew that the system is working against his interests. Building alliances and handing over leadership positions are completely different. Most of those who are now leaders of the movement at one point or another had worked with our current butchers. Are you saying that anyone who at one point had a position contrary to what is yours can’t be allowed to correct his stance and be an ally for perpetuity? If so, we are not talking about politics!
Re: "አማራ የሚባል ጎሳ የለም " - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቱፋ
አቶ ኤልያስ ክፍሌ አማሮች ስለአማራ ህዝብ ጥያቄ አይደለም እዚህ ER ላይ የሚነታረኩት። የህወአት ካድሬዎች ናቸው ፋኖ ነን ብለው የሚሞግቱት። Whenever someone tries to act differently from what he or she believes, there is always something that gives in the true identity.
በነገራችን ላይ አቶ ኢልያስ ብቸኛው አማራ ነኝ ባይና እውነትም አማራ አንተ ብ ቻ መሰልከኝ ER ላይ።
በነገራችን ላይ አቶ ኢልያስ ብቸኛው አማራ ነኝ ባይና እውነትም አማራ አንተ ብ ቻ መሰልከኝ ER ላይ።
-
- Senior Member+
- Posts: 34380
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "አማራ የሚባል ጎሳ የለም " - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቱፋ
With all due respect, Andargachew Tsige Tufa is not an unknown entity. Someone who has been on the Ethiopian political scene for a long time, always changing positions to grab a higher post. He left EPRA and stayed with TPLF to become the first rep of it in Europe. He returned to Ethiopia when TPLF got to Addis, left it because they didn't give him a political position he felt he deserved based on his service.
Za-Ilmaknun wrote: ↑11 Apr 2025, 16:10I didn’t hear the individual say he is the leader or indicating that he will be the leader of the movement! However, he is fighting a common enemy and taking a stand when he knew that the system is working against his interests. Building alliances and handing over leadership positions are completely different. Most of those who are now leaders of the movement at one point or another had worked with our current butchers. Are you saying that anyone who at one point had a position contrary to what is yours can’t be allowed to correct his stance and be an ally for perpetuity? If so, we are not talking about politics!
-
- Senior Member+
- Posts: 34380
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "አማራ የሚባል ጎሳ የለም " - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቱፋ
Za-Ilmaknun wrote: ↑11 Apr 2025, 13:38
አንዳርጌ ፣ ዱሮ ኢህአፓ ነበር ከዛም ኢህዲን ሆነ ከዛም የ አማራ ብሄረተኛ ከዛም ግንቦት ሰባተኛ ፣ ከዛም የ ብልፅግና ደቀመዝሙር፣ አሁን ደሞ፣ ተመልሶ ወደ አማራ ካምፕ መጣ፣፣ እንኳን በደህና መጣ!! ሌላም አጋዥ ሃይል ከመጣ መተጋገዙ መልካም ነው!! እኔ ልምራህ እንደማይል ተስፋ እያደረግን፣ ከ አገዛዙ ጉያ አደግዳጊውን በሙሉ ለመመንተፍ እንስራ!!
How can Andargachew Tsige Tufa return to Amhara camp when he doesn't even believe Amhara exists? May be you know something we don't know. Care to spill the beans?!
-
- Member
- Posts: 4339
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: "አማራ የሚባል ጎሳ የለም " - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቱፋ
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የምሥራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሆነው የተሾሙት አቶ ጌታቸው ረዳ ማን ናቸው?Affable wrote: ↑11 Apr 2025, 16:12አቶ ኤልያስ ክፍሌ አማሮች ስለአማራ ህዝብ ጥያቄ አይደለም እዚህ ER ላይ የሚነታረኩት። የህወአት ካድሬዎች ናቸው ፋኖ ነን ብለው የሚሞግቱት። Whenever someone tries to act differently from what he or she believes, there is always something that gives in the true identity.
በነገራችን ላይ አቶ ኢልያስ ብቸኛው አማራ ነኝ ባይና እውነትም አማራ አንተ ብ ቻ መሰልከኝ ER ላይ።




በአሁኑ ወቅት በትግራይ ፖለቲካ ውስጥ ጎልተው ከሚታዩ ፖለቲከኞች መካከል ቀዳሚው የሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ ከክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንትነት ከተሰናበቱ በኋላ በጠቅላይ ሚኒስሩ የአማካሪነት ኃላፊነት ተሰጥቷቸዋል።
በተለይ ለሁለት ዓመት በዘለቀው ጦርነት ወቅት በትግራይ አመራሮች በኩል የሚነሱ ሃሳቦችን በክልሉ ባሉ መገናኛ ብዙኃን ላይ በመደበኛነት እየቀረቡ፣ እንዲሁም በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ላይም በተደጋጋሚ ብቅ እያሉ የህወሓት አንደበት ሆነው ቆይተዋል።
ደም አፋሳሹን ጦርነት ያስቆመው በመንግሥት እና በህወሓት መካከል በተካሄደው ድርድር ወቅት ግንባር ቀደም ተደራዳሪ እና በስምምነቱ ላይ ፊርማቸውን ያኖሩት፣ አሁን ደግሞ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ ሆነው የተሾሙት አቶ ጌታቸው ረዳ ማን ናቸው?
አቶ ጌታቸው ረዳ ከሌሎች የህወሓት ከፍተኛ ፖለቲከኞች እና ባለሥልጣናት ጋር ወደ ትግራይ ተመልሰው የትግራይ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) አማካሪ፣ እንዲሁም የህወሓት እና የክልሉ መንግሥት ቃል አቀባይ ሆነው ሠርተዋል።
አቶ ጌታቸው በፖለቲካው እና በሕዝብ ግንኙነቱ ዘርፍ የህወሓት ቁልፍ ሰው መሆናቸውን በተለይ ባለፉት ሁለት ዓመታት አስመስክረዋል። በመንግሥት እና በህወሓት መካከል በፕሪቶሪያ እና በናይሮቢ በተደረጉት ድርድሮች ወቅት ከፊት መስመር ላይ እንደነበሩ በግልጽ ታይቷል።
ሰላም ያመጣውን ስምምነት ህወሓትን በመወከል የፈረሙት አቶ ጌታቸው ከፌደራል መንግሥቱ፣ ከአህጉራዊ፣ ከዓለም አቀፋዊ እና ከምዕራባውያን አገራት ጋር በትግራይ በኩል በነበሩ ግንኙነቶች ውስጥ ሁሉ ጉልህ ሚና እንደነበራቸው ይነገራል።
የትግራይ ጊዜያዊ አስተደደርን እንዲመሩ በህወሓት ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰየሙት አቶ ጌታቸው፣ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ ርዕሰ መስተዳደር እንዲሆኑ ተሹመው ለሁለት ዓመታት አገለግለዋል።
https://www.bbc.com/amharic/articles/c72qdgxgx7po
-
- Member
- Posts: 4339
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: "አማራ የሚባል ጎሳ የለም " - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቱፋ
ወደ አማራ ካምፕ መጣ እና አማራ ሆነ ማለት ለየቅል ነው
ወዳጄ በትግል ላይ አጋዥ ሃይል ሲገኝ አለመጠቀም የፖለቲካ ድንቁርና ነው!! በብፅእና የሚሳካው ትግል ለነፍስ ብቻ ሲሆን ነው!! አንዳርጌ የመሪውን መዘውር ይጨብጣል ብሎ የሚሰጋ ካለ፣ እየሆነ ስላለው የገባው አይደለም!!
ከተቻለ እንኳን ወዶገቡን አይደለም፣ በጠላት ጉያ ውስጥ የተሰገሰገውንም በማስከዳት ወደራስ መደባለቅ ድልን ያፋጥናል፣፣ ፋኖው እኮ ሊገድሉት የሄዱትን ማርኮ አስተምሮ እና ቀልቦ ወደየቤታቸው እያሰናበየ ነው፣- አብረውት መታገል ያልፈቀዱትን፣፣ ከዻዻሱ በላይ እንዳይሆንብን
ከተቻለ እንኳን ወዶገቡን አይደለም፣ በጠላት ጉያ ውስጥ የተሰገሰገውንም በማስከዳት ወደራስ መደባለቅ ድልን ያፋጥናል፣፣ ፋኖው እኮ ሊገድሉት የሄዱትን ማርኮ አስተምሮ እና ቀልቦ ወደየቤታቸው እያሰናበየ ነው፣- አብረውት መታገል ያልፈቀዱትን፣፣ ከዻዻሱ በላይ እንዳይሆንብን
-
- Senior Member+
- Posts: 34380
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "አማራ የሚባል ጎሳ የለም " - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቱፋ
Yup! We remember very well such way of thinking sinking the struggle of Kinijit by the likes of him and Berhanu Nega then forming Ginbot 7, using that killing the Kefagn group etc. You be you and continue on your "smat" path. BTW, there is no Amhara camp if there is no Amhara. But again who knows what your end goal is.
Za-Ilmaknun wrote: ↑11 Apr 2025, 19:37ወደ አማራ ካምፕ መጣ እና አማራ ሆነ ማለት ለየቅል ነውወዳጄ በትግል ላይ አጋዥ ሃይል ሲገኝ አለመጠቀም የፖለቲካ ድንቁርና ነው!! በብፅእና የሚሳካው ትግል ለነፍስ ብቻ ሲሆን ነው!! አንዳርጌ የመሪውን መዘውር ይጨብጣል ብሎ የሚሰጋ ካለ፣ እየሆነ ስላለው የገባው አይደለም!!
ከተቻለ እንኳን ወዶገቡን አይደለም፣ በጠላት ጉያ ውስጥ የተሰገሰገውንም በማስከዳት ወደራስ መደባለቅ ድልን ያፋጥናል፣፣ ፋኖው እኮ ሊገድሉት የሄዱትን ማርኮ አስተምሮ እና ቀልቦ ወደየቤታቸው እያሰናበየ ነው፣- አብረውት መታገል ያልፈቀዱትን፣፣ ከዻዻሱ በላይ እንዳይሆንብን