
Re: UN must quickly physically demarcate Eritrea Tirgray border per Algiers Agreement to calm tensions - Amb Fesseha Asg
Physical demarcation is akin to putting up an electric fence to effectively contain cattle that would otherwise wander off to the greener pastures. Are you sure you want to treat your Tigray people the same way?

-
- Senior Member
- Posts: 12217
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: UN must quickly physically demarcate Eritrea Tirgray border per Algiers Agreement to calm tensions - Amb Fesseha Asg
ሳርካስዝም
ቡሬ የማን ክልል ነበር፣ በዉሳኔዉ መሰረት? ከዚህ በፊት ዘለኣምበሳና ባድሜ የምባሉ ስፍራዎች ስም ሰምቼ ነበር፣ ለማን እንደተወሰኑ ግን በደምብ አላዉቅም። አሁን ላይ ሁለቱ ቦታዎች ይህን ያህል ወሳኞች አይደሉም ስባል ሰመሁ፣ ዘ-ኢኮኖሚስት የምባለዉ የእንግልዝ መፅሔት እንደ ገለፀልን ከሆነ። ጉዳዩ በቡሬ በኩል ነዉ ያምያስገቡላቸዉ እያለን ነዉ።
ቡሬ ቡሬ የቡሬ፣ የት ነሽ አገሬ?
ቡሬ የማን ክልል ነበር፣ በዉሳኔዉ መሰረት? ከዚህ በፊት ዘለኣምበሳና ባድሜ የምባሉ ስፍራዎች ስም ሰምቼ ነበር፣ ለማን እንደተወሰኑ ግን በደምብ አላዉቅም። አሁን ላይ ሁለቱ ቦታዎች ይህን ያህል ወሳኞች አይደሉም ስባል ሰመሁ፣ ዘ-ኢኮኖሚስት የምባለዉ የእንግልዝ መፅሔት እንደ ገለፀልን ከሆነ። ጉዳዩ በቡሬ በኩል ነዉ ያምያስገቡላቸዉ እያለን ነዉ።
ቡሬ ቡሬ የቡሬ፣ የት ነሽ አገሬ?
Re: UN must quickly physically demarcate Eritrea Tirgray border per Algiers Agreement to calm tensions - Amb Fesseha Asg
They are going to put boundary pillars every few kilometers. There will not be wires etc. The pillars will not disrupt the lives of the villagers on either side.
Re: UN must quickly physically demarcate Eritrea Tirgray border per Algiers Agreement to calm tensions - Amb Fesseha Asg
Hi Defend,DefendTheTruth wrote: ↑02 Apr 2025, 16:07ሳርካስዝም
ቡሬ የማን ክልል ነበር፣ በዉሳኔዉ መሰረት? ከዚህ በፊት ዘለኣምበሳና ባድሜ የምባሉ ስፍራዎች ስም ሰምቼ ነበር፣ ለማን እንደተወሰኑ ግን በደምብ አላዉቅም። አሁን ላይ ሁለቱ ቦታዎች ይህን ያህል ወሳኞች አይደሉም ስባል ሰመሁ፣ ዘ-ኢኮኖሚስት የምባለዉ የእንግልዝ መፅሔት እንደ ገለፀልን ከሆነ። ጉዳዩ በቡሬ በኩል ነዉ ያምያስገቡላቸዉ እያለን ነዉ።
ቡሬ ቡሬ የቡሬ፣ የት ነሽ አገሬ?
The border town Zalambessa is on Ethiopian side and the other border town Bademe is on Eritrean side. Bure is further down in Afar Region on Ethiopian side - on a straight line from Assab. It is recently gaining some profile

Re: UN must quickly physically demarcate Eritrea Tirgray border per Algiers Agreement to calm tensions - Amb Fesseha Asg
Ever since Eritreans skillfully restored their sovereign territories that were once taken away from them by former US administrations & USAID, we don't hear them bring up the issue anymore, and rightfully so.
So, why are TPLF cadres pretending to be there's an issue when there's none? We all know whose flag is flying high at downtown Badme.
So, why are TPLF cadres pretending to be there's an issue when there's none? We all know whose flag is flying high at downtown Badme.

Re: UN must quickly physically demarcate Eritrea Tirgray border per Algiers Agreement to calm tensions - Amb Fesseha Asg
An Ethiopian Federal Minister said:, “Shabia should withdraw from our borders. As per the Pretoria Agreement, every force except ENDF should withdraw from Tigray. But Shabia forces remain,” said Abraham Belay (PhD), former Ethiopian minister of Defense and current minister of Lowlands and Irrigation, during an interview last week.Abdisa wrote: ↑02 Apr 2025, 18:01Ever since Eritreans skillfully restored their sovereign territories that were once taken away from them by former US administrations & USAID, we don't hear them bring up the issue anymore, and rightfully so.
So, why are TPLF cadres pretending to be there's an issue when there's none?
He indicated that the Ethiopian National Defense Force (ENDF)’s withdrawal from border areas, and a failure to fill the vacuum by Tigray’s security forces, have enabled the Eritrean military to creep in.
“Shabia is not making efforts to leave the areas it occupied,” said Abraham.
He suggested that Tigray security forces should move to secure the border areas until ENDF can take over. The Minister argued this would be an act of border protection, and have nothing to do with instigating a conflict with Eritrea
https://www.thereporterethiopia.com/44095/
This shows that there's an issue on the Ethiopian Federal government side. If the border is physically demarcated, then there is no confusion on who is where and avoids possible tension.
Re: UN must quickly physically demarcate Eritrea Tirgray border per Algiers Agreement to calm tensions - Amb Fesseha Asg
Abraham Belay purchased his phD degree from an Indian college that has since been forced to close its doors after allegations surfaced that the institute sold thousands of fake degrees to government officials in Ethiopia between 1991 and 2018. The guy is a criminal.sarcasm wrote: ↑02 Apr 2025, 18:16An Ethiopian Federal Minister said:, “Shabia should withdraw from our borders. As per the Pretoria Agreement, every force except ENDF should withdraw from Tigray. But Shabia forces remain,” said Abraham Belay (PhD), former Ethiopian minister of Defense and current minister of Lowlands and Irrigation, during an interview last week.Abdisa wrote: ↑02 Apr 2025, 18:01Ever since Eritreans skillfully restored their sovereign territories that were once taken away from them by former US administrations & USAID, we don't hear them bring up the issue anymore, and rightfully so.
So, why are TPLF cadres pretending to be there's an issue when there's none?
He indicated that the Ethiopian National Defense Force (ENDF)’s withdrawal from border areas, and a failure to fill the vacuum by Tigray’s security forces, have enabled the Eritrean military to creep in.
“Shabia is not making efforts to leave the areas it occupied,” said Abraham.
He suggested that Tigray security forces should move to secure the border areas until ENDF can take over. The Minister argued this would be an act of border protection, and have nothing to do with instigating a conflict with Eritrea
https://www.thereporterethiopia.com/44095/
This shows that there's an issue on the Ethiopian Federal government side. If the border is physically demarcated, then there is no confusion on who is where and avoids possible tension.

Re: UN must quickly physically demarcate Eritrea Tirgray border per Algiers Agreement to calm tensions - Amb Fesseha Asg
Meleket wrote: ↑09 Nov 2022, 10:35የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!
ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።
https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf
ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?
1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።
2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።
3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]
4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]
5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።
በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!
ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።
ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"
ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።![]()
sarcasm wrote: ↑02 Apr 2025, 13:36Meleket wrote: ↑02 Apr 2025, 10:29ድሕሪ ውልዶ መትከላዊ ጋዜጠይና ስታሊን ገብረስላሰ፡ ንሰላማዊ ትግባረ ፊዚካል ዲማርኼሽን ብመሰረት ብይን ሄግ መትከሎም ዘነጸሩ ክቡር ኣምባሳደር ፍስሓ ኣስገዶም ኢዮም!
ክብሪ ንጋዜጠይና ስታሊን ገብረስላሰ፡ ክብሪ ንኣምባሳደር ፍስሓ ኣስገዶም! ንስለ ንጻሬ መርገጾም! ክብሪ ንሓዉና sarcasm ነዚ ክቡርን ቅዱስን ዜና ስለዘካፈለና!
ኣምባሳደራትን ፖለቲከኛታት ኤርትራ’ዉን ንስለ ሰላማዊ ትግባረ ፊዚካል ዲማርኬሽን ድምጽኹም ከተስምዑ፡ መርገጺኹምዉን ከተነጽሩ ዕዱማ ኢኹም!!!
ነባሪ ሰላም ዞባና፡ ብመገዲ ሰላማዊ ትግባረ ብይን ሄግ ኣብ ባይታ ይፍልም!
ንሰላማዊ ትግባረ ብይን ዶብ ዚጻረር፡ ገባቲን ዘይናቱ ዚብህግ ባእታ ጥራሕ ኢዩ!
“ሰላማዊ ትግባረ ፊዚካል ዲማርኬሽን” ኡንኮ ሰላማዊ ሕርያ ሰላማዊ ህዝቢ ኤርትራ!
“ሰላማዊ ትግባረ ፊዚካል ዲማርኬሽን” ኡንኮ ሰላማዊ ሕርያ ሰላማዊ ህዝቢ ትግራይ!
“ሰላማዊ ትግባረ ፊዚካል ዲማርኬሽን” ኡንኮ ሰላማዊ ሕርያ ሰላማዊ ህዝቢ ኢትዮጵያ!
ሓደ ወርሒ ይገብር እዩ እዚ ቃለመጠይቅ ካብ ዝወጽእ። ምስ ሰማዕኩዎ፡ ናይ መለኸት ሕቶ ተመሊሳ ኢለ ስሒቀ![]()
ቅድሚ ወርሒ ኣቢሉ ነዛ ናይ ኣምባሳደር ፍስሓ ቃለመሕትት ምስ ሰማእካያ፡ ሕቶ መለኸት ተመሊሳ ቢልካ ዶ ስሒቕኻ! ሕቶና ደኣ ተመሊሱ ዚበሃል፡ ሰላማዊ ትግባረ ፊዚካል ዲማርኼሽን ብህላዌ ናይ ክልቲኡ ሕዝብታት መንግስታትን ዓለማዊ መሰኻኽርን ምስ ዚስነን ዚሰላሰልን እንደኣሉ!

ብርግጽ ንሕቶና ደጋፊ ኣምባሳደርን ጋዜጠይናን ረኺብና ክንብል ንኽእል ኢና!
-
- Senior Member
- Posts: 12217
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: UN must quickly physically demarcate Eritrea Tirgray border per Algiers Agreement to calm tensions - Amb Fesseha Asg
Hi sarcasm,sarcasm wrote: ↑02 Apr 2025, 17:46Hi Defend,DefendTheTruth wrote: ↑02 Apr 2025, 16:07ሳርካስዝም
ቡሬ የማን ክልል ነበር፣ በዉሳኔዉ መሰረት? ከዚህ በፊት ዘለኣምበሳና ባድሜ የምባሉ ስፍራዎች ስም ሰምቼ ነበር፣ ለማን እንደተወሰኑ ግን በደምብ አላዉቅም። አሁን ላይ ሁለቱ ቦታዎች ይህን ያህል ወሳኞች አይደሉም ስባል ሰመሁ፣ ዘ-ኢኮኖሚስት የምባለዉ የእንግልዝ መፅሔት እንደ ገለፀልን ከሆነ። ጉዳዩ በቡሬ በኩል ነዉ ያምያስገቡላቸዉ እያለን ነዉ።
ቡሬ ቡሬ የቡሬ፣ የት ነሽ አገሬ?
The border town Zalambessa is on Ethiopian side and the other border town Bademe is on Eritrean side. Bure is further down in Afar Region on Ethiopian side - on a straight line from Assab. It is recently gaining some profile![]()
in that case the title of this post has no relevance or even logically wrong. Demarcation or without demarcation the focal point will be Bure now, that is why I asked the question.
Unless some miracle happens the showdown will be on Bure front, which is not contested or may not need to have be demarcated.
The only physical change that could have some sort of effect is then if somebody could detach the geography of Bure from Assab, the ultimate goal of an eventual war between Shabia and Ethiopia, according to the Economist magazine.
Re: UN must quickly physically demarcate Eritrea Tirgray border per Algiers Agreement to calm tensions - Amb Fesseha Asg
sarcasm ሓዲሽ ብረዚደንት ክልል ትግራይ ጀነራል ታደሰ ወረደ፡ ኣብ ጉዳይ ትግባሬ ብይን ዶብ ኣብ ባይታ (ፊዚካል ዲማርኬሽን) ኤርትራን ኢትዮጵያን መርገጺኦም እንታይ ከምዚመስል፡ ሓቲቱ ይሕብረና’ዶ ይኸውን፧
Meleket wrote: ↑03 Apr 2025, 02:50Meleket wrote: ↑09 Nov 2022, 10:35የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!
ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።
https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf
ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?
1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።
2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።
3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]
4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]
5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።
በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!
ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።
ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"
ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
sarcasm wrote: ↑02 Apr 2025, 13:36Meleket wrote: ↑02 Apr 2025, 10:29ድሕሪ ውልዶ መትከላዊ ጋዜጠይና ስታሊን ገብረስላሰ፡ ንሰላማዊ ትግባረ ፊዚካል ዲማርኼሽን ብመሰረት ብይን ሄግ መትከሎም ዘነጸሩ ክቡር ኣምባሳደር ፍስሓ ኣስገዶም ኢዮም!
ክብሪ ንጋዜጠይና ስታሊን ገብረስላሰ፡ ክብሪ ንኣምባሳደር ፍስሓ ኣስገዶም! ንስለ ንጻሬ መርገጾም! ክብሪ ንሓዉና sarcasm ነዚ ክቡርን ቅዱስን ዜና ስለዘካፈለና!
ኣምባሳደራትን ፖለቲከኛታት ኤርትራ’ዉን ንስለ ሰላማዊ ትግባረ ፊዚካል ዲማርኬሽን ድምጽኹም ከተስምዑ፡ መርገጺኹምዉን ከተነጽሩ ዕዱማ ኢኹም!!!
ነባሪ ሰላም ዞባና፡ ብመገዲ ሰላማዊ ትግባረ ብይን ሄግ ኣብ ባይታ ይፍልም!
ንሰላማዊ ትግባረ ብይን ዶብ ዚጻረር፡ ገባቲን ዘይናቱ ዚብህግ ባእታ ጥራሕ ኢዩ!
“ሰላማዊ ትግባረ ፊዚካል ዲማርኬሽን” ኡንኮ ሰላማዊ ሕርያ ሰላማዊ ህዝቢ ኤርትራ!
“ሰላማዊ ትግባረ ፊዚካል ዲማርኬሽን” ኡንኮ ሰላማዊ ሕርያ ሰላማዊ ህዝቢ ትግራይ!
“ሰላማዊ ትግባረ ፊዚካል ዲማርኬሽን” ኡንኮ ሰላማዊ ሕርያ ሰላማዊ ህዝቢ ኢትዮጵያ!
ሓደ ወርሒ ይገብር እዩ እዚ ቃለመጠይቅ ካብ ዝወጽእ። ምስ ሰማዕኩዎ፡ ናይ መለኸት ሕቶ ተመሊሳ ኢለ ስሒቀ![]()
ቅድሚ ወርሒ ኣቢሉ ነዛ ናይ ኣምባሳደር ፍስሓ ቃለመሕትት ምስ ሰማእካያ፡ ሕቶ መለኸት ተመሊሳ ቢልካ ዶ ስሒቕኻ! ሕቶና ደኣ ተመሊሱ ዚበሃል፡ ሰላማዊ ትግባረ ፊዚካል ዲማርኼሽን ብህላዌ ናይ ክልቲኡ ሕዝብታት መንግስታትን ዓለማዊ መሰኻኽርን ምስ ዚስነን ዚሰላሰልን እንደኣሉ!![]()
ብርግጽ ንሕቶና ደጋፊ ኣምባሳደርን ጋዜጠይናን ረኺብና ክንብል ንኽእል ኢና!