የኢ.ቢ.ኤስ ቴሌቪዥን ባለቤት አቶ አማን ፍስሐፅዮን የብርቱካንን ጉዳይ አስመልክቶ የሰጡት ሙሉ መግለጫ
Last edited by Hellen on 28 Mar 2025, 14:29, edited 2 times in total.
Re: የኢ.ቢ.ኤስ ቴሌቪዥን ባለቤት አቶ አማን ፍስሐፅዮን የብርቱካንን ጉዳይ አስመልክቶ የሰጡት ሙሉ መግለጫ
ኢትዮጵያ ውስጥ እየኖሩ በተገኜው አጋጣሚ እውነት ለአደባባይ የሚያበቁ እጅግ ደፋር እና ጀግኖች ናቸው። በማግስቱ ምን ሊገጥማቸው እንደሚችል እየተረዱ። ይህ ሰው የተተፋውን እውነት መልሶ ውጦ በአፈ-ሙዝ ተገዶ ውሽት ለመቀባት የሚየደርገውን መንገታገት ከአንደበቱ ላይ ማየት ይቻላል። እኔ የሰውየውን ሁኔታ ሳይ ለማስተባበል የሚሞከረው ጉዳይ የበለጠ ፍጹም እውነት ስለመሆኑ ተጨማሪ ማጠናከሪያ ነው የሆነልኝ።