Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
almaze
Member+
Posts: 7436
Joined: 15 Dec 2013, 03:38

General Migbey has updated his Facebook profile picture.

Post by almaze » 21 Mar 2025, 21:17

:lol: :lol: :lol: :lol:


Last edited by almaze on 21 Mar 2025, 21:25, edited 1 time in total.

Misraq
Senior Member
Posts: 14996
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: General Migbey has updated his Facebook profile picture.

Post by Misraq » 21 Mar 2025, 21:24

They tagged him Fano Megebey on Twitter :lol: :lol:

Odie
Member
Posts: 3829
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: General Migbey has updated his Facebook profile picture.

Post by Odie » 22 Mar 2025, 01:03

ልሙጡን ባንድራ አልብስውት
ከፋኖ ጋር በውዘውት
አማርኛ እንኳን የማይዛረበውን ምግበይ
ኢትዮፕያዊ አርገውት

ስሙን አናኙት :lol:
ወይ ልቤ መከራህ!
ደሞም ፍቅር ሊዘኝ
አንድ ኢቶፕያዊ የሚመስል ተጋሩ ተገኘ ብዬ::
ጀነራል ማሞ ተራባ በሉና?
ሌላኛው ጀነራልም አለኮ!
አይ በጭባጫ ብልጥ ብልጥጌ! :lol:
ምን ይውጥህ?
ስትንበጫበጭ የማታመጣው የለ!
አተታም!
...........
በበግ ቤት ገባ
እሳቸው ሳይቸግራቸው ባህር ዳር ለጉብኝት ገቡ
በማግስቱ ፋኖን እግረ መንገዳቸውን አስገቡ!
እሳቸውም ፋኖ ሳይሆኑ አይቀርምና ይመርመሩልን :lol: :lol:
የቄስ ሞገሴዎች ያለህ ነው/ያላችሁ :cry:
ቂቂቂቂቂቂ!

Misraq
Senior Member
Posts: 14996
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: General Migbey has updated his Facebook profile picture.

Post by Misraq » 22 Mar 2025, 01:10

Odie wrote:
22 Mar 2025, 01:03
ልሙጡን ባንድራ አልብስውት
ከፋኖ ጋር በውዘውት
አማርኛ እንኳን የማይዛረበውን ምግበይ
ኢትዮፕያዊ አርገውት

ስሙን አናኙት :lol:
ወይ ልቤ መከራህ!
ደሞም ፍቅር ሊዘኝ
አንድ ኢቶፕያዊ የሚመስል ተጋሩ ተገኘ ብዬ::
ጀነራል ማሞ ተራባ በሉና?
ሌላኛው ጀነራልም አለኮ!
አይ በጭባጫ ብልጥ ብልጥጌ! :lol:
ምን ይውጥህ?
ስትንበጫበጭ የማታመጣው የለ!
አተታም!
...........
በበግ ቤት ገባ
እሳቸው ሳይቸግራቸው ባህር ዳር ለጉብኝት ገቡ
በማግስቱ ፋኖን እግረ መንገዳቸውን አስገቡ!
እሳቸውም ፋኖ ሳይሆኑ አይቀርምና ይመርመሩልን :lol: :lol:
የቄስ ሞገሴዎች ያለህ ነው/ያላችሁ :cry:
ቂቂቂቂቂቂ!
Abiy's mockery of entering bahrdar unannounced and leaving immediately was the shortest propaganda victory in PP's history.

Odie
Member
Posts: 3829
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: General Migbey has updated his Facebook profile picture.

Post by Odie » 22 Mar 2025, 01:49

ወዳጃችን ፋኑን አስገብተዋት ሄዱ!
ስውየው እግረ እርጥብ ናቸው ማለት ነው!

ፋኑ ፋኑ ነዬ

ካንቻለኝ ጉዳዬ :lol:

አዘፈኑን!

ተወዶ አይዘፈን በዚህ ዘመን(ዘፈን የማይስማውን ሁሉ አዘፈኑት!)
መዝፈን ሲያንስን :lol:
ከአህያ እስከ ጅብ ስጋ በበላንበት ዘመን-በሬ ጠፍቶ :lol:

Post Reply