Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 35732
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ማል ፡ የጉራጌ ማህበረ ሰብ ስነ ሕሊና እና ስነ ምግባር ፍልስፍና!

Post by Horus » 07 Mar 2025, 00:56

ማል ማለት በመንፈሳዊም ሆነ ሃይማኖታዊ ፣ በማህበራዊም ሆነ ባህላዊ፣ በቡድንም ሆነ በግል፣ በነቢብም ሆነ በገቢር ፣ በሕሊናም ሆነ በስሜት ከድርጊት የተከለከለ ባህሪ ማለት ነው። አንድ ነገር 'ማል ነው ' ከተባለ የማይታሰብ፣ የማይደረግ ፣ የማይፈጸም ነውር ማለት ነው። በአንድ የክስታኔ ኦርቶዶክስ ባሊቅና ክስታኔ ሙስሊም ምሁር መሃል የተደረገ ትንተናዊ ውይይት!!


Naga Tuma
Member+
Posts: 6036
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ማል ፡ የጉራጌ ማህበረ ሰብ ስነ ሕሊና እና ስነ ምግባር ፍልስፍና!

Post by Naga Tuma » 16 Mar 2025, 17:33

Horus wrote:
07 Mar 2025, 00:56
ማል ማለት በመንፈሳዊም ሆነ ሃይማኖታዊ ፣ በማህበራዊም ሆነ ባህላዊ፣ በቡድንም ሆነ በግል፣ በነቢብም ሆነ በገቢር ፣ በሕሊናም ሆነ በስሜት ከድርጊት የተከለከለ ባህሪ ማለት ነው። አንድ ነገር 'ማል ነው ' ከተባለ የማይታሰብ፣ የማይደረግ ፣ የማይፈጸም ነውር ማለት ነው። በአንድ የክስታኔ ኦርቶዶክስ ባሊቅና ክስታኔ ሙስሊም ምሁር መሃል የተደረገ ትንተናዊ ውይይት!!
የዚህ ዘመን ትዉልድ የሕዝቡን ባህል መማር ኣለበት ነዉ የምትለዉ?

ከአዲስ አበባ ልጆች ስንቶቹ አባታቸዉ እና እናታቸዉ የተወለዱበትን ቤት ወይም ቦታ ያዉቃሉ?

ይህም ማል የምያስብል ነዉ። ኣይዴለም?

መልሱን ማን ነዉ ያለዉ?

Post Reply