Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12898
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

ሁሉም ተነስቶ ኢትዮጵያዬ ማለትን ይወዳል፣ አስማሳይ

Post by DefendTheTruth » 21 Feb 2025, 03:41

ሁሉም ተነስቶ ኢትዮጵያዬ ማለትን ይወዳል፣ አስማሳይ። የተበላ ካርድ። ያቺኑን ኢትዮጵያ ዝረፋት ስባል ግን የምቀድመዉ የለም። የኢትዮጵያነትን ጭምብል አጥልቆ ስዘርፋት የኖረ ሁሉ ዛሬ ወደ ቀረበት ምዝበራ ለመመለስ ማስመሰሉን ቀጥሎበታል፣ ዳሩ ግን ሕዝቡም ነቅቶዋል፤ ህንጂሩ ብሎዋቸዋል።

ለወደፊት ኢትዮጵያ ዉስጥ ሰርተህ፣ ለፍተህ እንጂ አስመስለህ መኖር ቆሞዋል!!

Selam/
Senior Member
Posts: 16983
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ሁሉም ተነስቶ ኢትዮጵያዬ ማለትን ይወዳል፣ አስማሳይ

Post by Selam/ » 21 Feb 2025, 07:03

ካድሬው
ኢትዮጵያዊነት ሱስ ሆኖበት እንደ ሲጃራ የሚያጨሳትና የሚያቀጣጥላት ማነው?





Post Reply