ወይ ግዜ፤ ሻዕቢያ የደርግን ግዙፍ ባሕር ሃይል ደምስሶ ምፅዋን ነፃ ያወጣበትን 35ኛ አመት በማስመልከት አሜሪካ የደስታ መልእክት ላከች
አሜሪካ ግን ምን ነካት? ለነ አበራሽ ፣ጋሽ MOU እና ለአራት ኪሎው ጨቅላው feeling አይጨነቁም እንዴ ?
Re: ወይ ግዜ፤ ሻዕቢያ የደርግን ግዙፍ ባሕር ሃይል ደምስሶ ምፅዋን ነፃ ያወጣበትን 35ኛ አመት በማስመልከት አሜሪካ የደስታ መልእክት ላከች
kebena በ05 ሣንቲም አዳሪ
በድንቡሎ አባሻዎል የደርግ ወታደር ሲያስደስትሽ ያደርበት ወርቃማ ዘመን ይሻልሽ ነበር።
በእውነቱ ለእኔ ኤርትራ ክፍለ ሀገር እና የፍልጤሟ ጋዛ በእኩል ዐይን ነው የማያቸው። ኤርትራ እኮ ፍርስርሷ የወጣ ዝናብ ሲወቃው ያደረ የጭቃ አክንባሎ ሁናለች - ዕድሜ ለሻዕብያ። ድፍን ኤርትራ አፍጥጠሽ ብትፈልጊ ዐይን የሚገባ አንዳች ጥሩ ነገር የለም።
ልብ ብለሽ አስተውለሻል? የጋዛ ስደተኞች ከኤርትራ ህዝብ የተሻለ የኑሮ ደረጃ አላቸው። የጋዛዎችን ተክለ ቁመና ፤ ንጽህና፤ አልባሳት አመጋገብ በስደት ላይ ሁነው እንኳን ከኤርትራ ህዝብ የላቀ ኑሮ አላቸው። ኤርትራ እኮ በጉልበት በወረቀት ላይ ያለች ክፍለ ሀገር እንጅ የፈራረሰች ነች - ሰው አልባ።
የፈራረሰ ወና ባዶ ምድር 35ኛ ሙት ዓመት ትዝካር ማክበር ምን ልብ ያስደውቃል።
ዝም ብለሽ የ35ኛ አመት ተዝካርሽን ብይ
![Laughing :lol:](./images/smilies/icon_lol.gif)
በድንቡሎ አባሻዎል የደርግ ወታደር ሲያስደስትሽ ያደርበት ወርቃማ ዘመን ይሻልሽ ነበር።
በእውነቱ ለእኔ ኤርትራ ክፍለ ሀገር እና የፍልጤሟ ጋዛ በእኩል ዐይን ነው የማያቸው። ኤርትራ እኮ ፍርስርሷ የወጣ ዝናብ ሲወቃው ያደረ የጭቃ አክንባሎ ሁናለች - ዕድሜ ለሻዕብያ። ድፍን ኤርትራ አፍጥጠሽ ብትፈልጊ ዐይን የሚገባ አንዳች ጥሩ ነገር የለም።
ልብ ብለሽ አስተውለሻል? የጋዛ ስደተኞች ከኤርትራ ህዝብ የተሻለ የኑሮ ደረጃ አላቸው። የጋዛዎችን ተክለ ቁመና ፤ ንጽህና፤ አልባሳት አመጋገብ በስደት ላይ ሁነው እንኳን ከኤርትራ ህዝብ የላቀ ኑሮ አላቸው። ኤርትራ እኮ በጉልበት በወረቀት ላይ ያለች ክፍለ ሀገር እንጅ የፈራረሰች ነች - ሰው አልባ።
የፈራረሰ ወና ባዶ ምድር 35ኛ ሙት ዓመት ትዝካር ማክበር ምን ልብ ያስደውቃል።
ዝም ብለሽ የ35ኛ አመት ተዝካርሽን ብይ
![Mr. Green :mrgreen:](./images/smilies/icon_mrgreen.gif)
Re: ወይ ግዜ፤ ሻዕቢያ የደርግን ግዙፍ ባሕር ሃይል ደምስሶ ምፅዋን ነፃ ያወጣበትን 35ኛ አመት በማስመልከት አሜሪካ የደስታ መልእክት ላከች
Demented people talk the same old stuff now and for ever; shabiya style-absent in the current and future!
Re: ወይ ግዜ፤ ሻዕቢያ የደርግን ግዙፍ ባሕር ሃይል ደምስሶ ምፅዋን ነፃ ያወጣበትን 35ኛ አመት በማስመልከት አሜሪካ የደስታ መልእክት ላከች
አበራሽ የደርግ ወታደርና የሻዕቢያ ሙርከኛው
አንቺ ግን እዚህ የምፅዋ ግንባር ከተማረኩት እድለኞቹ 25 ሺ ወታደሮች መካከል ነሽ ወይስ ሌላ ግንባር ነው የተማረክሽው? ሱንቱ ቅዘናም የኢትዮጵያ ወታደር ነው ከሻዕቢያ ጥይት ለማምለጥ ሲል ቀይ ባሕር ገብቶ የሰመጠው። እስከዛሬ ያንቺ አይነቱ የኢትዮጵያ ሰራዊት ቅዘን ቀዝኖ የሄደው ሽታው አልላቀቅ።
አንቺ ግን እዚህ የምፅዋ ግንባር ከተማረኩት እድለኞቹ 25 ሺ ወታደሮች መካከል ነሽ ወይስ ሌላ ግንባር ነው የተማረክሽው? ሱንቱ ቅዘናም የኢትዮጵያ ወታደር ነው ከሻዕቢያ ጥይት ለማምለጥ ሲል ቀይ ባሕር ገብቶ የሰመጠው። እስከዛሬ ያንቺ አይነቱ የኢትዮጵያ ሰራዊት ቅዘን ቀዝኖ የሄደው ሽታው አልላቀቅ።
Abere wrote: ↑Yesterday, 12:43kebena በ05 ሣንቲም አዳሪ![]()
በድንቡሎ አባሻዎል የደርግ ወታደር ሲያስደስትሽ ያደርበት ወርቃማ ዘመን ይሻልሽ ነበር።
በእውነቱ ለእኔ ኤርትራ ክፍለ ሀገር እና የፍልጤሟ ጋዛ በእኩል ዐይን ነው የማያቸው። ኤርትራ እኮ ፍርስርሷ የወጣ ዝናብ ሲወቃው ያደረ የጭቃ አክንባሎ ሁናለች - ዕድሜ ለሻዕብያ። ድፍን ኤርትራ አፍጥጠሽ ብትፈልጊ ዐይን የሚገባ አንዳች ጥሩ ነገር የለም።
ልብ ብለሽ አስተውለሻል? የጋዛ ስደተኞች ከኤርትራ ህዝብ የተሻለ የኑሮ ደረጃ አላቸው። የጋዛዎችን ተክለ ቁመና ፤ ንጽህና፤ አልባሳት አመጋገብ በስደት ላይ ሁነው እንኳን ከኤርትራ ህዝብ የላቀ ኑሮ አላቸው። ኤርትራ እኮ በጉልበት በወረቀት ላይ ያለች ክፍለ ሀገር እንጅ የፈራረሰች ነች - ሰው አልባ።
የፈራረሰ ወና ባዶ ምድር 35ኛ ሙት ዓመት ትዝካር ማክበር ምን ልብ ያስደውቃል።
ዝም ብለሽ የ35ኛ አመት ተዝካርሽን ብይ![]()
-
- Member+
- Posts: 9512
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ወይ ግዜ፤ ሻዕቢያ የደርግን ግዙፍ ባሕር ሃይል ደምስሶ ምፅዋን ነፃ ያወጣበትን 35ኛ አመት በማስመልከት አሜሪካ የደስታ መልእክት ላከች
ነጮቹ ጌቶቻችን ኡኛ ኢትዮጵያውያንን ፣ ቦተለይ ቦተለይ ኡኛ ወያኔን፣ ንቀውናል ደፍረውናል፣ ብታምኑም ባታምኑም በቁማችን ሞተናል። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ
![Crying or Very sad :cry:](./images/smilies/icon_cry.gif)
![Crying or Very sad :cry:](./images/smilies/icon_cry.gif)
![Crying or Very sad :cry:](./images/smilies/icon_cry.gif)
![Crying or Very sad :cry:](./images/smilies/icon_cry.gif)