Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Digital Weyane
Member+
Posts: 9512
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ነገሩ ጦፏል፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ትግራይ የሚያደርገውን በረራ እንደሚያቆም ታወቀ!!

Post by Digital Weyane » 02 Feb 2025, 11:29

አይተ ጌታቸው ረዳ፣ ጀኔራል ፃድቃን እና ጀኔራል ታደሰ ወረደ የባንዳው አቢይን ጦር ይዘው ከደብረፅዮን ቡድን ጋር ጦርነት ውስጥ ከገቡ፣ በእርግጥም ኢትዮጵያና ትግራይ ይፈርሳሉ፣ ለኛ ወያኔ የመጨረሻው ምሽጋችን የሆነው መረጃ ፎሩም ግን አይፈርስም። ዲጂታላዊ ትግላችን ይቀጥላል! :roll: :roll:



Post Reply