Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
union
Senior Member
Posts: 10028
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

አንድ ወር ባልሞላ ግዜ ውስጥ 108 ግዜ ትላልቅ መጠኖችን ያስመዘገቡ የመሬት መንቀጥቀጦችን ያስተናገደች ብቸኛ የምድራችን መሬት ETHIOPIA ብቻ ነች።

Post by union » 14 Jan 2025, 21:15

መቶ ስምንት!


የእግዝያብሔር ሀገር የምንላት የበሬ ወለድ ታሪክ አይደለም። የናዝሪቱ እየሱስ የሚባለው የት ነው ናዝሬት ያለው። እስራኤል ውስጥ እንዳትለኝ ብቻ። እስራኤልም ናዝሬትም የሚባሉ ሀገሮች ከ1957 አ.ም በፊት ኖሮ አያውቅም።

ከዛ ብልጣብልጧ ፈረንጅዬ በጋላ ስም ከች አለችና ናዝሬትን ወደ አዳማ ለወጠችልና :lol: :lol: :lol: :x

union
Senior Member
Posts: 10028
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: አንድ ወር ባልሞላ ግዜ ውስጥ 108 ግዜ ትላልቅ መጠኖችን ያስመዘገቡ የመሬት መንቀጥቀጦችን ያስተናገደች ብቸኛ የምድራችን መሬት ETHIOPIA ብቻ ነች።

Post by union » 14 Jan 2025, 21:23

መፀሀፍ ቅዱስህን ክፈት እና እየው እየሱስ የተሰቀለው ደብረታቡር ነው ይላል።

በቀራንዮ የሚባለውስ? ሞጣ ቀራንዮን ነው። ቀራኒዮ የሚባል ነገር እስራኤል ውስጥ የለም። የኤፌሶን ህዝቦች የሚባለው የአጣዬን ህዝብ ነው። የዛሬይቱ እስራኤል እየሩስ አለም ነበር ብለን የምንጠራት ግሪኮቹ መጥተው ወረው ሳይሰፍሩባት በፊት

Post Reply