Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Union
Senior Member
Posts: 12062
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

የአብኑ አገው ዶክተር ደስአለኝ አብይ የነዳጅ ሌባ ነው ከፈለጋቹ እንደ በላይ ስቀሉኝ እያለ ፖርላማ ውስጥ ቀለደ። አማራ ነኝ እያለን ነው እኮ አሁንም። ቅቅቅቅ

Post by Union » 09 Jan 2025, 06:45

የአማራ ንፁሀንን ያስጨፈጭፋሉ። የደሀ አምላክ ፈጣሪ የሌለ መስሏቸው። ፖርላማው ላይም የአማራን ድምፅ በዚህ አገው ሰውዬ አሳፍነው ስለ ነዳጅ ተቆርቋሪ መስሎ እንዲመጣ እና የአማራ ንፁሀን ደም ላይ እንዲቀልድ አደረጉት ማለት ነው። አማራውም ከሞቱ ይልቅ ስለ ኡጋዴን ጋዝ እንዲያስብ ለማድረግ ማለት ነው።

አልተገናኝቶም። አማራ ነቅቷል። ጠላቱን አውቋል። ህዝባዊ ድርጅቱን ተንከባክቦ ይዟል።