Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13012
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና : ፋኖ አዲስ አበባ ገባ :: የብልፅግና ደጋፊ የነበሩትን ጎጃሜውን ባለሃብት ገደለ ::

Post by Thomas H » 31 Dec 2024, 11:20

ታዋቂው የአክሰስ ኮም ኩባንያ ባለቤት እና የሸበል በረንታ ሲሚንቶ ፋብሪካ ስራ አስኪያጅ አቶ ቢረሳው ምናለ ትናንት ምሽት 1:30 ላይ ቤታቸው በር ላይ በጥይት ተመትተው እንደተገደሉ ታውቋል።
የደረሰው መረጃ እንደሚጠቁመው ባለሀብቱ በለሚ ኩራ፣ ወረዳ ዘጠኝ 'አትሌቶች መንደር' መውረጃ አስፓልት አጠገብ በሚገኝ መኖሪያ ቤታቸው በር ላይ መኪና ውስጥ ሆነው የግቢው በር እንዲከፈት ክላክስ እያደረጉ ባሉበት ወቅት በጥይት ጥቃት ተፈፅሞባቸዋል።
"በሰዓቱ የአስፓልቱና የአካባቢው መብራት ጠፍቶ ነበር" የሚሉት የአካባቢው ነዋሪዎች በአካባቢው ምንም የፀጥታ አካል አልነበረም፣ በስፍራው የደረሱትም ነግቶ ነው ብለዋል።
የምስራቅ ጎጃም ቢቸና ወረዳ ተወላጅ የሆኑት እና የ 'ምናሉ ሆቴል' ባለቤት አቶ ቢረሳው የቀብር ስነስርዐት በዛሬው እለት በሳሊተ ምህረት ቤተክርስቲያን ተፈፅሟል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ በግድያው ዙርያ መረጃ ተጠይቆ "መረጃው አልደረሰንም" ብሏል።




Misraq
Senior Member
Posts: 16661
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ሰበር ዜና : ፋኖ አዲስ አበባ ገባ :: የብልፅግና ደጋፊ የነበሩትን ጎጃሜውን ባለሃብት ገደለ ::

Post by Misraq » 31 Dec 2024, 12:27

ስዩም መስፍን እና አባይ ፀሃዬን ኦሮሙማ በገደለበት መንገድ ይመስላል ይህም የተፈፀመው።

ትግሬ ያን ሁሉ ረስቶ ለጋላ ቂጡን አፈንድዶ ሲ*ዳ ያየንበት ዘመን ትንግርት ነው። ቆማል ቶማስም ቂጡን ከተነጨ በኋላ ለአዲሶቹ ጌቶቹ ፊንጣጣውን እንኩ እያለ ነው።

Post Reply