Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 14834
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ከ ኮዬ ፈጨ ላይ ደሜ ይፈሳል(የአዲስ አበቤ ኮንዶምንየም ተቀምቶ ለአሩሲ ቄሮዎች ካልተሰጠ) ወደ በኢትዮጵያ ደሜ ይፈሳል ኦሮሙማ ከወደቀ - ጁሃር አባ ሜንጫ ዘቄሮ

Post by Abere » 21 Dec 2024, 17:46

ከ ኮዬ ፈጨ ላይ ደሜ ይፈሳል (የአዲስ አበቤ ኮንዶምንየም ተቀምቶ ለአሩሲ ቄሮዎች ካልተሰጠ) ወደ በኢትዮጵያ ደሜ ይፈሳል ኦሮሙማ ከወደቀ - ጁሃር አባ ሜንጫ ዘቄሮ

ኦሮሙማዎች እጅግ ብልጥ ናቸው። አወዳደቅ መኝታ ያውቃሉ። አልጋ ሲነቃነቅ የኢትዮጵያዊነት ስሜታቸው ሜጋቶን ይንራል። እንደጭልፊት ስልጣን ነጥቀው ህዝብ በስቃይ አረንቋ ማስቀጠል። ከጁሃር ንግግር ውስጥ እጅግ አስቀያሚው "ህዝቦች" ብሎ የኢትዮጵያን ህዝብ የሚከፋፍለውን የከረፋውን የወያኔ/ኦነግ ቃል መጠቀሙ መቀየር የማይችል መሆኑን ነው።