Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Union

ጀዋር አገው ዘመነን እያነጋገርኩ ነው፣ ዘመነን የአማራ ክልል ፕረዘደንት ስለማድረግ እየተነጋገርን ነው አለ። ተ

Post by Union » 20 Dec 2024, 00:19

አገው ዘመነ ወደ ስልጣን ያመጡታል።፡

ፋኖ በሰላም ስልጣን ተቀበለ እያሉ ሊያወሩ ነው

ከዚያም የአገው ዘመነን ስልጣን አልቀበልም የሚለውን ፋኖ በአሸባሪነት መፈረጅ

Union

Re: ጀዋር አገው ዘመነን እያነጋገርኩ ነው፣ ዘመነን የአማራ ክልል ፕረዘደንት ስለማድረግ እየተነጋገርን ነው አለ። ተ

Post by Union » 20 Dec 2024, 00:30

የሰሞኑ ሰላማዊ ሰልፍም የአማራ ህዝብ አብይን ይደግፋል ፋኖን አይፈልግም የሚል ፕሮፖጋንዳ ለዲፕሎማቶች ለማቅረብ ነው። ታላቁ እስክንድር ግን ይሄ መረጃ ስለደረሰው የህዝብ መአበል አውጥቶ የሽመልስን አገዛዝ አስውግዞ ለዲፕሎማቶች ሊቀርብ የነበረብን ፕሮፖጋንዳ እና ሊነሳ የተፈለገው የአሸባሪ ኬዝ ተፐወዘ ማለት ነው

Union

Re: ጀዋር አገው ዘመነን እያነጋገርኩ ነው፣ ዘመነን የአማራ ክልል ፕረዘደንት ስለማድረግ እየተነጋገርን ነው አለ። ተ

Post by Union » 20 Dec 2024, 02:12

ጀዋርን ለፍርድ እንፈልወጋዋለን። አሁንም አርፎ አልተቀመጠም። በአማራ ስም አገዎቹን ወደስልጣን ለማምጣት እየተፋፋቀ ነው። የወጋ ቢረሳ አለ

Post Reply