አገው ዘመነ ወደ ስልጣን ያመጡታል።፡
ፋኖ በሰላም ስልጣን ተቀበለ እያሉ ሊያወሩ ነው
ከዚያም የአገው ዘመነን ስልጣን አልቀበልም የሚለውን ፋኖ በአሸባሪነት መፈረጅ
-
Union
Re: ጀዋር አገው ዘመነን እያነጋገርኩ ነው፣ ዘመነን የአማራ ክልል ፕረዘደንት ስለማድረግ እየተነጋገርን ነው አለ። ተ
የሰሞኑ ሰላማዊ ሰልፍም የአማራ ህዝብ አብይን ይደግፋል ፋኖን አይፈልግም የሚል ፕሮፖጋንዳ ለዲፕሎማቶች ለማቅረብ ነው። ታላቁ እስክንድር ግን ይሄ መረጃ ስለደረሰው የህዝብ መአበል አውጥቶ የሽመልስን አገዛዝ አስውግዞ ለዲፕሎማቶች ሊቀርብ የነበረብን ፕሮፖጋንዳ እና ሊነሳ የተፈለገው የአሸባሪ ኬዝ ተፐወዘ ማለት ነው
-
Union
Re: ጀዋር አገው ዘመነን እያነጋገርኩ ነው፣ ዘመነን የአማራ ክልል ፕረዘደንት ስለማድረግ እየተነጋገርን ነው አለ። ተ
ጀዋርን ለፍርድ እንፈልወጋዋለን። አሁንም አርፎ አልተቀመጠም። በአማራ ስም አገዎቹን ወደስልጣን ለማምጣት እየተፋፋቀ ነው። የወጋ ቢረሳ አለ