Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
almaze
Member+
Posts: 8405
Joined: 15 Dec 2013, 03:38

Ethiopia is living rent-free in ህግደፍ's head.

Post by almaze » 01 Dec 2024, 18:04

I was under the impression that the Eritrean government was waving the BRICS flag with enthusiasm.



Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23382
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: Ethiopia is living rent-free in ህግደፍ's head.

Post by Fed_Up » 01 Dec 2024, 18:33

እሙሙዬ,

ኤርትራ ተመጽዋች አይደለችም .... ስለዚህ የለማኝ ቀብራራ ሳይኖራት በአሜሪካ ቸርነት እና በምጽዋት ቂር ቂር ቂር እምትለው low IQ ኢትዮጵያ ላይ የተሰነዘረው ማስፈራራት ላይ ማንም ኤርትራዊ ሙድ ቢይዝበት ምንድነው ስህተቱ?
በእሙሙሽ ማስብ እስኪ አቁሚና በጭንቅላትሽ ለማሰብ ሞክሪ:: በረሃብ ተወልዶ በረሃብ ያደገ ጭንቅላት አገላብጦ ማሰብ አይችልም::

ኤርትራ BRICS ይለምልም ይደግ ይመንደግ ብላለች ትላለም:: የኢትዮጵያ ጉዷ ግን ገና መጀመሩ ነው:: "እዩኝ እዩኝ ... ደብቁኝ ደብቁኝን ያመጣል" ይላሉ ፋኖዎች የአጋሜ ጌቶች ሲተርቱ ቅቅቅቅቅቅ

almaze
Member+
Posts: 8405
Joined: 15 Dec 2013, 03:38

Re: Ethiopia is living rent-free in ህግደፍ's head.

Post by almaze » 01 Dec 2024, 19:36

ጋሽ ጥሌ ፊት! ነብር አዬኝ በል! Next time, I’m going to let my post fly free without any edits :lol: :lol: :lol:



Last edited by almaze on 01 Dec 2024, 20:28, edited 2 times in total.


Post Reply