Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12902
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

መልከ ጥፉን በስም ይደግፉ፣ እስክንድርን በሌለዉ አቅም የመሳል አቧዜ።

Post by DefendTheTruth » 12 Nov 2024, 14:39

በእዉር አገር አንድ አይን የአለዉ ሰዉ ብርቅዬ ነዉ ይባላል። ፈንጠዚያዉ ተጀምሮዋል፣ መርኮ ሩብዮ ተነስቶ በትዕዛዝ ለእስክንድር ነጋ ስልጣን ስጡት የምል አይነት አቅም ያለዉ አስመስሎ ስጨፍሩ ወሉ፣ የጉድ አገር።

መርኮ ሩብዮ የአሜሪካ የዉጪ ጉዳይ ሚንስተር ከሆነ፣ ስራዉ የአሜሪካን ጥቅም የማስጠበቅ ኃላፊነት ነዉ፣ የማንንም የጫካ ወንበዴ ዞሮ የማስደስት አይነት አይደለም። ሀሁን የቆጠረ ይህ ጉዳይ ልጠፈዉ በልተገባ። ሩብዮ መጣ፣ ብልንከን፣ ኢትዮጵያ በራሷ ሕግ ና ደምብ የምትተዳደር አገር ናት! ዋጡት!



BTW., what happend to that Canadian guy lately, no long narratives about Eskinder anymore?