Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
EwnetYashenifal
Member
Posts: 1701
Joined: 30 Jul 2014, 12:46

ዐቢይ አህመድ፥ "ኑሮ ካሉት መቃብርም ይሞቃል" አትበሉ፥ መቃብር አይሞቅም ሲል ሰማሁት። እውነትም አይሞቅም። አበሻ ግን የሚለው እኮ፦ የማይለመድ ነገር የለም ማለቱ ነው። ጠለቅ ባለ አማርኛ

Post by EwnetYashenifal » 05 Nov 2024, 18:38

ዐቢይ አህመድ፥ "ኑሮ ካሉት መቃብርም ይሞቃል" አትበሉ፥ መቃብር አይሞቅም ሲል ሰማሁት። እውነትም አይሞቅም። አበሻ ግን የሚለው እኮ፦ የማይለመድ ነገር የለም ማለቱ ነው። ጠለቅ ባለ አማርኛ

EwnetYashenifal
Member
Posts: 1701
Joined: 30 Jul 2014, 12:46

Re: ዐቢይ አህመድ፥ "ኑሮ ካሉት መቃብርም ይሞቃል" አትበሉ፥ መቃብር አይሞቅም ሲል ሰማሁት። እውነትም አይሞቅም። አበሻ ግን የሚለው እኮ፦ የማይለመድ ነገር የለም ማለቱ ነው። ጠለቅ ባለ አ

Post by EwnetYashenifal » 05 Nov 2024, 18:45

በምን መመዘኛ ነው አማርኛ የማይገባው ጠቅላይ ምንስትር ሊሆን የቻለው። አፉን በከፈተ ቁጥር፥ አለማወቁን እያስገመተ ነው።

Post Reply