-
EwnetYashenifal
- Member
- Posts: 1701
- Joined: 30 Jul 2014, 12:46
ዐቢይ አህመድ፥ "ኑሮ ካሉት መቃብርም ይሞቃል" አትበሉ፥ መቃብር አይሞቅም ሲል ሰማሁት። እውነትም አይሞቅም። አበሻ ግን የሚለው እኮ፦ የማይለመድ ነገር የለም ማለቱ ነው። ጠለቅ ባለ አማርኛ
ዐቢይ አህመድ፥ "ኑሮ ካሉት መቃብርም ይሞቃል" አትበሉ፥ መቃብር አይሞቅም ሲል ሰማሁት። እውነትም አይሞቅም። አበሻ ግን የሚለው እኮ፦ የማይለመድ ነገር የለም ማለቱ ነው። ጠለቅ ባለ አማርኛ
-
EwnetYashenifal
- Member
- Posts: 1701
- Joined: 30 Jul 2014, 12:46
Re: ዐቢይ አህመድ፥ "ኑሮ ካሉት መቃብርም ይሞቃል" አትበሉ፥ መቃብር አይሞቅም ሲል ሰማሁት። እውነትም አይሞቅም። አበሻ ግን የሚለው እኮ፦ የማይለመድ ነገር የለም ማለቱ ነው። ጠለቅ ባለ አ
በምን መመዘኛ ነው አማርኛ የማይገባው ጠቅላይ ምንስትር ሊሆን የቻለው። አፉን በከፈተ ቁጥር፥ አለማወቁን እያስገመተ ነው።