Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40193
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ETHIOPIA: THE ESSENCE OF AFRICA, MOTHER OF BLACK FREEDOM!

Post by Horus » 25 Oct 2024, 12:56


kebena05
Member
Posts: 3122
Joined: 10 Nov 2019, 14:58

Re: ETHIOPIA: THE ESSENCE OF AFRICA, MOTHER OF BLACK FREEDOM!

Post by kebena05 » 25 Oct 2024, 13:20

የእርዳታ ስንዴ ለመቀበል ሁሌም እጆቿን ዘርግታና ተመፅዋች የሆነችውን እምዬን ምነው ብዙ ካብካብ ባታደርጋት?

You better call her “THE SHAME OF BLACK RACE”.

Horus wrote:
25 Oct 2024, 12:56

Somaliman
Member+
Posts: 7167
Joined: 09 Nov 2007, 20:12
Location: Heaven

Re: ETHIOPIA: THE ESSENCE OF AFRICA, MOTHER OF BLACK FREEDOM!

Post by Somaliman » 25 Oct 2024, 14:10

ETHIOPIA: THE ESSENCE SHAME FOR AFRICA, MOTHER OF BLACK FREEDOM POVERTY!

ethiopianunity
Senior Member
Posts: 10461
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: ETHIOPIA: THE ESSENCE OF AFRICA, MOTHER OF BLACK FREEDOM!

Post by ethiopianunity » 25 Oct 2024, 14:27

I honestly dont believe that AU is free and independent, it is hijacked

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12902
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ETHIOPIA: THE ESSENCE OF AFRICA, MOTHER OF BLACK FREEDOM!

Post by DefendTheTruth » 25 Oct 2024, 15:56

አንድ አባባል ትዝ አለኝ፣ ነምን ኢጆሌ እርጌ ወጀን ኤርጋ ዴማ፣ ይላል አባባሉ። በአፋን ኦሮሞ ነዉ። ልጅን የላከ አብሮ ይሄዳል ለማለት ነዉ።

ልጅ መልዕክት ትልክ ና፣ መልዕክቱን በትክክል ማድረሱን እርግጠኛ ስለማትሆን ተከትለዉህ አንተም አብረህ ትሄዳለህ ለማለት ነዉ።

የኤርትሪያ ወንደም ና እህቶቻችንን ምን እንደዚህ አበሳጨቸዉ ብዬ ተገርምኩኝ። ነገሩን ሳስብ የለምክንያት አይደልም የምል ሀሳብ መጣለኝ።

ፋንዶን ተማምኖ መልዕክት ልኮ በስሙም ፎክሮ ነበር፣ አብዪን በትንሽ ቀናት ዉስጥ ከቤተ-መንግስት አዉጥቶ መንገድ ላይ ይጎትትልናል ብሎም በይፋ አወጁ። ምኞቱ የዉሃ ሽታ ሆኖ ቀረ። አብሮም እንዳይሄዱ ረፍዶዋል፣ የተላከዉ አልመለስ ብሎዋል። ነገሩ አስጨንቆዋቸዋል። መልዕክቱን መንገድ ላይ ጥሎ እግሬ አዉጪኝ ብሎዋል፣ ፈርጥጦዋል፣ ግማሹም እንኳን አብይን መንገድ ላይ መጎተት ይቅርና፣ የራሱ ሬሳ በየጪሱ መሬት ለመሬት እንድጎተት ተደርጎዋል፣ ሻቦዎች ተጨንቆዋል፣ ምኞታቸዉ መና ሆኖ ቀርቶዋል፣ ይህ ደግሞ በጣም አበሳጭቶዋቸዋል። ሲሲም አዉልቆ ልጥላቸዉ ትንሽ ጊዜ ቀርቶታል። ሁሉ ነገር ጨልሞባቸዋል፣ ንዴታቸዉ ጨምሮዋል። ስለዚህ ነዉ ና አትፍረዱባቸዉ!

Post Reply