Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
gearhead
Member+
Posts: 5575
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

Ethiopia Reconciliation Commission

Post by gearhead » 24 Oct 2024, 13:27

1) ERC ስራው ታሪክን ማስታረቅ ብቻ ነው?

2) ለምንስ በsocial media በጣም ችላ ተባለ?

3) የታሪክ እርቅ የግድ ፓለቲከኞችን ማሳተፍ አለበት? ወይስ የባለሙያዎችና የህዝብ ጉዳይ ብቻ ነው!!

4) ERCን በደመኛነት የሚጠሉ አሉ? ካሉስ እነማን ናቸው? ስላልዘገቡትና ውይይት ስለነፈጉት ሀይሉን ያጣል?
Last edited by gearhead on 24 Oct 2024, 13:55, edited 1 time in total.

gearhead
Member+
Posts: 5575
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

Re: Ethiopia Reconciliation Commission

Post by gearhead » 24 Oct 2024, 13:54

5) ኢኮኖሚውስ እርቅ አያስፈልገውም? ዛሬ እኮ የአለምን 25.000 ዮኒቨርስቲዎችን ንቀው የራሳቸውን የፓለቲካ ኢኮኖሚ ፍልስፍናን የፃፉ ጀብደኞች ያሉባት አገር ሆናለች! ድህነት አገር የመበተን አቅም ባይኖረውም በቁም የመግደል ሀይል ግን አለው። አሁን እየሆነ ያለው እሄው ነው!!

6)ምርጫ ባወናበደ በአንድ ጀብደኛ ሰው ጽንስ ሀሳብ የሚሽከረከር የኢኮኖሚ ባለቤትነትና ምን ያገባችኋል ድንፋታ ህገመንግስታዊ ነው?

7) የኢኮኖሚን ፖሊሲን ለሌላ ሀገር የማስረከብ መብትን ለጠቅላይ ሚኒስቴር የሰጠው የህገመንግስት አንቀጽ የትኛው ነው?
Last edited by gearhead on 24 Oct 2024, 14:05, edited 1 time in total.

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 11801
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: Ethiopia Reconciliation Commission

Post by DefendTheTruth » 24 Oct 2024, 14:01

እንዴ፣ እንዴ፣ የት ጠፍተህ ቆይተህ ነዉ ያን ያህል፣ አሁን ብቅ ያልከዉ?

በቅ ከማለትህ ደግሞ ይዘህ የመጠሃዉ አርዕስት፣ እንዴት አድርጎ እንደዚህ ሳበህ እባክህ?

ድንቄም!

gearhead
Member+
Posts: 5575
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

Re: Ethiopia Reconciliation Commission

Post by gearhead » 24 Oct 2024, 15:42

ERC ህገመንግስት የማሻሻያ ግብአቶችን አሰባሳቢ ሀይል ከሆነ፣ ጠቅላይ ምንስቴር ያልተጠና ፍልስፍናና ዘመናት ባስቆጠሩ ተቋማት ላይ ያለውን አጠቃላዊ ስልጣን የመገደብ ሀላፊነትም አለበት!! ቢያንአስ ቢያንስ የዚህ የስልጣን ገደብ ውይይት ውስጥ መግባት አለበት!!

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 11801
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: Ethiopia Reconciliation Commission

Post by DefendTheTruth » 24 Oct 2024, 16:20

gearhead wrote:
24 Oct 2024, 15:42
ERC ህገመንግስት የማሻሻያ ግብአቶችን አሰባሳቢ ሀይል ከሆነ፣ ጠቅላይ ምንስቴር ያልተጠና ፍልስፍናና ዘመናት ባስቆጠሩ ተቋማት ላይ ያለውን አጠቃላዊ ስልጣን የመገደብ ሀላፊነትም አለበት!! ቢያንአስ ቢያንስ የዚህ የስልጣን ገደብ ውይይት ውስጥ መግባት አለበት!!
ያን ህድ ና ለዛች ኤደን ለምትባል ዉሽማህ ንገረት፣ እፍረት የምባል የጠፋት፣ ዉርደታም፣ ሰሞኑን ደግሞ፣ ፋንዶን፣ ሻኔን ና ትድዔፍ ተብዬዉን የትግራይ ወንበዴ አንድ ላይ አድርገን፣ በቁስ እናግሳቸዉ የምል መፈክር ይዛ መጥታለች።

እፍረት የምባል ነገር የልተፈጠረባት ሴትዮ!

Somaliman
Member+
Posts: 6886
Joined: 09 Nov 2007, 20:12
Location: Heaven

Re: Ethiopia Reconciliation Commission

Post by Somaliman » 24 Oct 2024, 17:22

Ethiopia Reconciliation Commission

Dama
Member
Posts: 3138
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: Ethiopia Reconciliation Commission

Post by Dama » 24 Oct 2024, 17:29

DefendTheTruth wrote:
24 Oct 2024, 14:01
እንዴ፣ እንዴ፣ የት ጠፍተህ ቆይተህ ነዉ ያን ያህል፣ አሁን ብቅ ያልከዉ?

በቅ ከማለትህ ደግሞ ይዘህ የመጠሃዉ አርዕስት፣ እንዴት አድርጎ እንደዚህ ሳበህ እባክህ?

ድንቄም!
unpaid PP cadre safeguarding: atinkubet

Post Reply