አይዞሽ ገለቴ
ኢትዮጵያ የምታወቅባቸው እና ሁሌም ወርቅ እምትሸለምባቸው ውድድሮች
ረሃብ (ድህነት) እና ሩጫ ሲሆኑ:: ሩጫው እየከዳት ነው:: ድህነቱ ግን እየበረታ ያለ ተፎካካሪ ብቻዋን እያሸነፈች ነው::
አይዞሽ ገለቴ

አይዞሽ ገለቴ
Re: ኢትዮጵያ የምታወቅባቸው እና ሁሌም ወርቅ እምትሸለምባቸው ውድድሮች
አይ ዝንጀሮ የጦጣን ቂጥ አይታ በሳቅ ፈነዳች
