እንዴት ነዉ ዝም ማለትን የመረጡት ግን፣ ሀላፊነት ያለቦት አይመስሎትም? ዝም በማለት እንዴት አድርጎ ነዉ ሀላፊነቶትን የምወጡት? ሀላፊነቱን ሳይወጣ ቀርቶ አይ ዝም ብል ይሻለኛል ያለ አካል፣ አድር-ባይ ከመሆን ሌላ ምን ልባል ይችላልን?
ተራ ሰዉ ዝም ብል ምንም አይደልም፣ ሀላፊነት የለበት አካል ግን ሀላፊነቱን ረስቶ ዝምታን መርጬያለሁ ከለ፣ ሀላፊነቱን ረስቶዋል ማለት ነዉ፣ ለሀላፊነት አይበቃም ማለት ነዉ። ታዲያ ለሀላፊነት የማይበቃ አካል ዝም አለ ወይም ዝም አላለ ምን ለዉጥ ልያመጣ ይችላል?
ለብቃት ማነሱ ይልቅስ ሕዝቡን ይቅርታ ጠይቆ ቶሎ ቦታዉን መልቀቅ ያስፈልገዋል። አገር እየደመች በለበት በአሁኑ ጊዜ ሌላ ቁስል በመጨመር፣ ጥርጣሬን በማሰራጨት፣ ሰቆቃን ማስፈት፣ ሀላፊነት የጎደለዉ ና ራስ ወዳድነት ነዉ። ትዝብት ነዉ ትርፉ!
-
Meta Chore
- Member
- Posts: 74
- Joined: 09 Jan 2022, 13:03
Re: ዝምታ ነዉ ምርጫዬ?
DDT,
Kill her. I have no sympathy to those who served the clown. That is their ultimate fate.
Kill her. I have no sympathy to those who served the clown. That is their ultimate fate.
Re: ዝምታ ነዉ ምርጫዬ?
በድፍን አማራ መተፋትህ ሳይጨንቅህ፣ ይሄ አሳሰበህ? ግራ የገባህ ብልፄ
Your capacity to brainwash yourself is beyond comprehension
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12902
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ዝምታ ነዉ ምርጫዬ?
ስለእኔ ወይም ስለ ሌላ አካል ከመሰለሽ እንደ ልማድሽ ተሳስተሻል፣ ስለ ራሱ ስለ አማራ ሕዝብ ነዉ፣ እኔን መትፋቱን ግድ-የለም በጊዜ ህደት እናወራርዳለን፣ አስቀድሞ ስላራሱ ይጨነቅበት፣ ለዚህ ደግሞ የራስን ሀላፊነት በአግባቡ መወጣት አስፈላጊ ይመስለኛል። That is why it is beyond your comprehension, as usual.
Re: ዝምታ ነዉ ምርጫዬ?
ወዴት ሸርተት ሸርተት. ይህ ስለአረመኔው ነው. ታዬ ደንደአ ነገረህ እኮ! ባትፈራ ሳህለ ይህንኑ ነበር የምትናገረው. እንደ የአብይ ግርፍነትህ፣ ዝምታ ስትመርጥልህ ደስ ሊልህ ይገባል ባይ ነኝ
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12902
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ዝምታ ነዉ ምርጫዬ?
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12902
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ዝምታ ነዉ ምርጫዬ?
ደግነቱ፣ አሮግቷ (የተከበሩ የኢፌድሪ ፕረዝደንት)፣ ጀዋር ሙሓመድ አይደሉም እንጂ፣ ዛሬ ቀዉጢ ይሆን ነበር፣ ልክ እንደ ጀዋር እሳቸዉም "ተከበብኩ" ወይም "ታፈንኩ" ማለትን የመረጡበት ምክንያት አለገባኝም። እንደ ጃዋር ርብሻ ለማስነሳት አስቦ ይሁን?
Re: ዝምታ ነዉ ምርጫዬ?
ጋላ የኦርቶዶክስ ቄሶች ሲገል ዝም የምትለው አረመኔ።