Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12902
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

IT IS MY IRRECHA!

Post by DefendTheTruth » 30 Sep 2024, 13:57

You should put off your dirty finger off my Irrecha! እንከባበር!


Tiago
Member
Posts: 2953
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

Re: IT IS MY IRRECHA!

Post by Tiago » 30 Sep 2024, 15:28

What percentage of Oromos actually observe irrecha?
Why is it important to waste public fund and forcing it on Addis ababa as if it is a national holiday? I bet you can't convince even Oromos other than using sheer force.

Odie
Member+
Posts: 6216
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: IT IS MY IRRECHA!

Post by Odie » 30 Sep 2024, 15:49

DefendTheTruth wrote:
30 Sep 2024, 13:57
You should put off your dirty finger off my Irrecha! እንከባበር!

>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>
ኤሬቻ ማጨማለቅ የበትታችነት ስሜቱ ያበርድልህ እንደሆነ ጥሩ ነው::
አዲስ አበባን አብለጨለጭነው ትሉና አመቱ ሲመጣ ቄጠማ ትዘረግፉበትና ፋንዲያ ትለቀልቁታላችሁ:: ሌላምሌላም::
አሁን አዲስ አበባ ኬኛ ለማለት ካልሆነ በቀር እዚያው ሆራ መጨመላለቅ አትችሉም ነበር? አገሪቱ ውስጥ ብዙ ህዝብ የሚጠየፋቸው የፓጋን በአሎች አሉ:: ኢሬቻ አንዱ ነው:: ኢሬቻ ስላከበርክ ከማንም ክብር አይጨመረልህም ምናልባትም የሚጠየፍህ ይበዛል እንጂ :lol:
እንደሲዳማው ፍቼ ጨምበላላ (ሞራ ማንበብ) እዛው ሆራህ ዛፍ ቅቤ ብትቀባ የራስህ ጉዳይ ነው:: አዲስ አበባን ስታጨማልቅ ግን ተረኛነትህን ያሳያል እንጂ ዝና ምናምን አያመጣልህም :lol:

Abere
Senior Member
Posts: 14851
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: IT IS MY IRRECHA!

Post by Abere » 30 Sep 2024, 15:55

ይህ እሬቻ እየተባለ በተወሰነ የሸዋ ክፍል የሚደረግ ልማዳዊ ስሪት በቀደሙት መንግስታት ለምሳሌ በንጉስ ሃይለ ስላሴ ይደረግ የነበረ ነው። ልማዱም በማያሻማ መልኩ የቆሪጥ ( የደብረ ዘይት ሆራ ) ለሚገኝ ጅን ግብር መስጠት ነበር - የአደባባይ ሀቅ ነው። ሌላ ምንም ምሁራዊ ትንታኔ የሚያስፈልገው ጉዳይ አይደለም - የሚታወቀን ሀቅ በተሳሳተ መንገድ ሺ ግዜ በመቀባጠር እውነት ማድረግ አይገባም። ሰዎች በጎጅ ባህል ተጠልፈው ለሰይጣን መገባራቸው የቆየ ጉዳይ ነው። አሁን ለየት የሚያደረግው እሬቻ ጎጅ ልማድ መሆኑ ብቻ ሳይሆን ሙሉ በሙሉ የፓለቲካ ትርጉም መያዙ ነው።

እሬቻ መሰረቱ የከብት አርቢ ዘላን ኦሮሞዎች አይደለም። መሰረቱ እና ትውፊቱም አሁን እንደሚደረገው የሰይጣን አምልኮ፤ዛፍ ቅቤ መቀባት፤ ደም ላይ መንከባለል፤ አረቂ እና ብር ውሃ ውስጥ መድፋት፤ እንዳውም ( በጃንሆይ ጊዜ ሰው በስውር አሳርደው ሆራ እስከ መጣል) ወዘተ ለአይንም የሚያስጸይፍ፤ ለጆሮም የሚሰቀጥጥ፤ ለጤናም የሚያውክ አይደለም። እሬቻ ኦሮሞዎች ከነባሩ አርሶ አደር ጋር በተጣመሩ ጊዜ ገበሬዎች የምድርን አላና ወይም ፍሬ ቀድሞ የደረሰውን በኩር ሰብል ራቻ ብለው የሚጠሩትን ለአምላካቸው በደስታ ሰብል መድረሱን ምርት መምጣቱ የሚገለጹበትን አምልኮዊ መንገድ በመቀየር ወይም ከኦሮሞዎች የአርቢነት የአምልኮ ልማድ ጋር በመቀየጥ አንድም ጎጅ ባህል እና ባዕድ አምልኮ ይዘት እንድኖረው ሁኗል። የቆሪጥ በአል ያለምንም ጥርጥር ባዕድ አምልኮ እና ጎጅ ባህል ነው። የሚያሳዝነው ፓለቲካዊ ይዘት እና መሳሪያ መሰጠቱ ነው።

Irecha or Qorit is not only harmful cultural tradition but also lethal.


TesfaNews
Member+
Posts: 8070
Joined: 14 Feb 2020, 22:23
Location: Raesi Alula

Re: IT IS MY IRRECHA!

Post by TesfaNews » 30 Sep 2024, 16:06

Irrecha
Axumezana wrote:
21 Oct 2023, 18:33
My friend , Axumezana is talking about the pagan spirit behind Irrecha. This is not politics but spiritual issue . Listen to this

Odie
Member+
Posts: 6216
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: IT IS MY IRRECHA!

Post by Odie » 30 Sep 2024, 16:13

Abere wrote:
30 Sep 2024, 15:55
ይህ እሬቻ እየተባለ በተወሰነ የሸዋ ክፍል የሚደረግ ልማዳዊ ስሪት በቀደሙት መንግስታት ለምሳሌ በንጉስ ሃይለ ስላሴ ይደረግ የነበረ ነው። ልማዱም በማያሻማ መልኩ የቆሪጥ ( የደብረ ዘይት ሆራ ) ለሚገኝ ጅን ግብር መስጠት ነበር - የአደባባይ ሀቅ ነው። ሌላ ምንም ምሁራዊ ትንታኔ የሚያስፈልገው ጉዳይ አይደለም - የሚታወቀን ሀቅ በተሳሳተ መንገድ ሺ ግዜ በመቀባጠር እውነት ማድረግ አይገባም። ሰዎች በጎጅ ባህል ተጠልፈው ለሰይጣን መገባራቸው የቆየ ጉዳይ ነው። አሁን ለየት የሚያደረግው እሬቻ ጎጅ ልማድ መሆኑ ብቻ ሳይሆን ሙሉ በሙሉ የፓለቲካ ትርጉም መያዙ ነው።

እሬቻ መሰረቱ የከብት አርቢ ዘላን ኦሮሞዎች አይደለም። መሰረቱ እና ትውፊቱም አሁን እንደሚደረገው የሰይጣን አምልኮ፤ዛፍ ቅቤ መቀባት፤ ደም ላይ መንከባለል፤ አረቂ እና ብር ውሃ ውስጥ መድፋት፤ እንዳውም ( በጃንሆይ ጊዜ ሰው በስውር አሳርደው ሆራ እስከ መጣል) ወዘተ ለአይንም የሚያስጸይፍ፤ ለጆሮም የሚሰቀጥጥ፤ ለጤናም የሚያውክ አይደለም። እሬቻ ኦሮሞዎች ከነባሩ አርሶ አደር ጋር በተጣመሩ ጊዜ ገበሬዎች የምድርን አላና ወይም ፍሬ ቀድሞ የደረሰውን በኩር ሰብል ራቻ ብለው የሚጠሩትን ለአምላካቸው በደስታ ሰብል መድረሱን ምርት መምጣቱ የሚገለጹበትን አምልኮዊ መንገድ በመቀየር ወይም ከኦሮሞዎች የአርቢነት የአምልኮ ልማድ ጋር በመቀየጥ አንድም ጎጅ ባህል እና ባዕድ አምልኮ ይዘት እንድኖረው ሁኗል። የቆሪጥ በአል ያለምንም ጥርጥር ባዕድ አምልኮ እና ጎጅ ባህል ነው። የሚያሳዝነው ፓለቲካዊ ይዘት እና መሳሪያ መሰጠቱ ነው።

Irecha or Qorit is not only harmful cultural tradition but also lethal.

>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>

“ሌላ ምንም ምሁራዊ ትንታኔ የሚያስፈልገው ጉዳይ አይደለም - የሚታወቀን ሀቅ በተሳሳተ መንገድ ሺ ግዜ በመቀባጠር እውነት ማድረግ አይገባም”

👏👏👏👏👏👏👏👏

Odie
Member+
Posts: 6216
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: IT IS MY IRRECHA!

Post by Odie » 30 Sep 2024, 16:21

One of the negative cultural contributions of Oromo to Ethiopia (addis)is OCULTISM :roll: (I know other ethnics have too)
-waqaaaa ( even in 7 bet Gurage there is waq which is a pagan religion; Horus is this word from Oromo?)
-Borenticha
-Atete
-Adalmoti
-Wosen-gala(huh) :lol: :lol:
-There is another one they go to get money blessing to Arsi
-money others that are not christian or muslim traditions :lol: :lol:

Tiago
Member
Posts: 2953
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

Re: IT IS MY IRRECHA!

Post by Tiago » 30 Sep 2024, 17:50

Dr Tolossa , I presume is saying "irrecha" is nothing other than worshipping the devil.

Any way ,the OP , DDT preferred to stay silent. :lol: :lol: :lol: :lol:

Axumezana
Senior Member
Posts: 18487
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: IT IS MY IRRECHA!

Post by Axumezana » 30 Sep 2024, 23:30

The demon of irrecha will destroy the Oromos!

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: IT IS MY IRRECHA!

Post by TGAA » 01 Oct 2024, 00:20

Dr. Toloosa understands what Irrecha is and its significance because his mother used to practice it. If learned individuals, like him, take the initiative to remove the most gruesome ritual practices from Irrecha and provide moral and religious teachings, much like other religions do, it would elevate Irrecha into a cultural and religious tradition worth emulating. However, the mentality of "because it's mine, you must accept it without question" represents intellectual dishonesty, particularly in a country where over 90% of the population identifies as either Christian or Muslim.

Irrecha has never been a political issue; it is a cultural practice. As such, its negative aspects should be removed, and its positive elements should be accentuated. Unfortunately, Oromuma ideologues are attempting to politicize it, insisting that no one should question or criticize it. Historically, Irrecha was a practice of the Showa Oromo, mainly limited to the Bishoftu area. It was not practiced in Wellega or Bale. While it has the potential to be a valuable cultural asset, it needs refinement and improvement. The learned members of society should guide this process, rather than resort to demagoguery.

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12902
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: IT IS MY IRRECHA!

Post by DefendTheTruth » 01 Oct 2024, 04:26

Axumezana wrote:
30 Sep 2024, 23:30
The demon of irrecha will destroy the Oromos!
The problem with that is the same as with the problem associated with GERD dam, you leave it a catastrophe, you destroy it also a catastrophe. This dilemma has intrigued Egypt for years now.

Try to destroy Oromo and your existence is a forgone conclusion!

That ቄስ is doing what he is commissioned with, not justifiable but understandable.

Naga Tuma
Member+
Posts: 6854
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: IT IS MY IRRECHA!

Post by Naga Tuma » 02 Oct 2024, 14:29

የመለኮት አሰራር ጥልቀት ገና መቼ ተነካ እና ነዉ?

ሁላችሁም በጣም ገረማችሁኝ።

ድፌንድዘትሩዝ፥

እርግጠኛ ነኝ እጆችዋን ትዘረጋለች አንተ ሳትወለድ በፊት ነዉ የተተነበየዉ።

ከራ እረት ዮ ስ ስመቴ ክየ ጄቴ ህንቡራቂን። ዮካን ታጀቡፍ ተአ።

ልዩ እንግዳዉ፥

መስከረም 1 በኢትዮጵያ ኣዲስ ዓመት መጀመርያ ነዉ።

መስከረም 16 ደመራ ወይም ዳመራ ነዉ።
መስከረም 17 መስቀል ነዉ።

መስከረም 12 ኢኩዊኖክስ ነዉ።

እሬቻም በተለምዶ ኣዲስ ዓመት መምጣትን ማክበር ነዉ።

ዋቀ በእንግሊዘኛ ስካይ ማለት ነዉ።
ዋቄፈና ምን ማለት ነዉ? ስካዮሎጂ?
ዋቄፈታ ምን ማለት ነዉ? ስካዮሎጂስት?

በተሻለ ስም ቢታወቅ ተብሎ ነበር።

በእንግሊዘኛ እግኖራንስ ኢዝ ብልስ ይባላል። በኦሮምኛ በርጩመ ኡልፍና አባቱ ኡፍ ጀለ ባተ ይባላል።

በጥልቀት ያላጠናህን ይዘህ አደባባይ መዉጣት መከበር የሚችልን ማስከበር ኣይዴለም።

ጋዜጠኛዉ፥

ልዩ እንግዳን ጥልቅ ጥያቄዎችን መጠየቅ ይቻላል። ዋቀ ምን ማለት ነዉ? እሬቻ የሚከበርበት ወቅት የኢትዮጵያ ኣዲስ ዓመት መግባት የሚከበርበት ወቅት ለምን ኣንድ ሆኑ ብሎ መጠየቅ ኣወያይ እና ኣስተማሪ ነዉ።

ትንፋሽዋ ብለህ ነቅተህ የምትቦርቀዉ ሆረስ፥

ስግመንድ ፍሪዩድ እና አህመድ ኦስማን የጫኑብህን ተሸክመህ መቦረቅ/ቡራቁ ኣይከብድህም? ኣያሳፍርህም? ሜዳዎቹ ቢለያዩ እንጂ የኣንተ እና የጃዋር ኣንድ ግዜ መቦረቅ መካከል ምን ልዩነት ኣለ?

ትንቢቱ ተፈጽሟል በርበሬ ቀንጥሱ አበረ፥

ስለመለኮት ፍንጭ ኣለኝ ብለሃል።

ብሉይ ኪዳን ተብሎ ነዉ ኣዲስ ኪዳን የተባለዉ። ኪዳነ ዝንታለም በዚህ ዘመን ስንት መላዕክት እንዳለዉ ታዉቃለህ? ምስክርነታቸዉ ተመዝግቧል?

ኣንድ ሰዉ ኢትዮጵያዊያን ለጥልቅ ዕዉቀት ዝንባሌ ዬላቸዉም ብሎ የጻፈዉን በኣጋጣሚ ኣነበብኩኝ።

ይህ ዉይይት በቂ ምሳሌ ነዉ።

የነገደ ይሁዳ ወራሪ አንበሳ ብለዉ ዙፋን ያሉት ኣፄያችን አምስት ዓመታት ሳይሰነብቱ ከሃገር ሲሰደዱ ሃገሬ፣ መስከረሜ፣ እሬቻዬ ያሉት አንበሶች ሆነዉ ቆሙ።

የመለስ መሪነት መሮኝ ከሃገር ወጣሁ ስትል፣ ሃገሬን፣ መስከረሜን፣ እሬቻዬን ብለዉ እስር ቤት የመረራቸዉ እንደነበሩ ኣይዘነጋም።

ከጀነሲስ ጀምሮ የሁላችንም የተፈጥሮ መንኩርኩር መስከረምን ለሁላችንም ነዉ ከች የምታደርገዉ።

የሞኖቴይዝም አባት ፈረኦ አክናተን፣ ከስደት በኋላ ሙሴ የተባለዉ ነዉ። ሀሳቡን ያገኘዉ ከእናቱ ትዬ ሊሆን ይችላል ተብሎ ተመዝግቧል። በእኛ ሳይሆን በአህመድ ኦስማን። የክርስትና ሃይማኖት መሠረቱ ጥንት ግብጥ ነዉ ያለዉ።

በዚህ ዘመን ሙሴ የጀመረዉ ወይም ተምሮ ያስፋፋዉ ሃይማኖት ወደ መሠረቱ ተመልሷል። ሳይንስ የሻራቸዉን ይዞ።

ኣንድ ግዜ ብቻ ተሰማ የተባለዉ ድምጽ ያለ ምንጭ እና ሞገድ የሰሙት ጆሮዎች ጋ መድረስ ኣይችልም። ይህ ሳይንስ ነዉ። ሰዉ ያለስፐርም ኣይፈጠርም። ይህም ሳይንስ ነዉ።

እነዚህ ከታወቁ ሰንብተዋል። እንዳልታወቁ እና ታዉቀዉ እንዳልሰነበቱ ስናወራ እዚህ አለም ዉስጥ እንዳልነበርን ኣስመስሎን ያስታዝበናል።

ዋቀ ቶክቻ ጽንሰሀሳቡ ሞኖቴይስት ነዉ።

መሠረቱን ማጥናት እና ማቅናት በችኮላ እና ግድዬለሽ ዘለፋ የሚሳካ ኣይመስለኝም። ዋቀ ቶክቸ አባትም ነዉ። ህፃንም ነዉ። የዕድሜ ባለጸጋ አባት ኣረጀ ተብሎ ምክር ዬለዉም ማለት ኣይቻልም። ህፃን ቆሻሻ ኣንጠባጠበ ተብሎ ኣይጣልም።

እንደገና የመለኮት አሰራር ገና መች ተነካና? ሳይንስ ሊሽረዉ ያማይችለዉ ክስተቶቹን እነማን ኣወቁ እና? ኪዳነ ዝንታለም ይወቀዉ እንጂ።

ምናልባትም የሞኖቴይዝም ኣባቶች ዉስጥ የኪዳነ ዝንታላም ምስክሮች እንደሌሉ ማን ኣወቀ?

ስለ ዋቀ ቶክቻ መጠናኛ ጥናት ሞክሬኣለሁ። በጥልቀት እንዲጠና ሞክሬ ሰዉ ኣጣሁ።

ከመጠናኛ ጥናቱ ሁለት ጽንሰሀሳቦችን ይዣለሁ። ኣንዱ ዋቅን ኡማ ዸ ይላል። ሁለት ትርጉም ሊኖረዉ ይችላል። ኣንዱ ዋቃ ፈጣሪ ነዉ ማለት ይሆናል። ሌላዉ ዋቀ ፍጥረት ነዉ ማለት ይሆናል።

ሌላዉ ዋቅን ሁምነ መሌ ብፈ ህን ቀቡ ይላል። ዋቀ ሀይል እንጂ መልክ ዬለዉም ማለት ነዉ።

ሀይሉን ግራቪቲ ይሁን በግራቪቲ የሚገፋ ጎርፍ ድሮ ኣልተለየም። መለኮት ይህ ግራቪቲ ነዉ፣ ይህ ጎርፍ ነዉ ኣላላቸዉም።

ምናልባትም እየሸረፈ እየገለጠ ይታዘብ ይሆናል። ለክስተቶቹ የመሰለንን መልስ እየሰጠን እንቦርቃለን።

የጎርፍ ሀይል ሰዉ ይወስዳል። ጉርፍ ሰዉ በላ የሚባለዉ ከዛ የመጣ ነዉ። ጎርፍ ሰዉን ሲወስድ ጎርፍ ዉስጥ ሰዉ በላ ቆሪጥ ቢኖር ነዉ ብሎ ሰዉ ብያስብ ድሮ ሰዉ ስላልገባዉ ነዉ ማለት ብንችልም ሰኔ፣ ሐምሌ፣ እና ነሃሴ የጎርፍ ወራት ኣልነበሩም ማለት ኣንችልም።

Naga Tuma
Member+
Posts: 6854
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: IT IS MY IRRECHA!

Post by Naga Tuma » 02 Oct 2024, 14:48

TGAA wrote:
01 Oct 2024, 00:20
Dr. Toloosa understands what Irrecha is and its significance because his mother used to practice it. If learned individuals, like him, take the initiative to remove the most gruesome ritual practices from Irrecha and provide moral and religious teachings, much like other religions do, it would elevate Irrecha into a cultural and religious tradition worth emulating. However, the mentality of "because it's mine, you must accept it without question" represents intellectual dishonesty, particularly in a country where over 90% of the population identifies as either Christian or Muslim.

Irrecha has never been a political issue; it is a cultural practice. As such, its negative aspects should be removed, and its positive elements should be accentuated. Unfortunately, Oromuma ideologues are attempting to politicize it, insisting that no one should question or criticize it. Historically, Irrecha was a practice of the Showa Oromo, mainly limited to the Bishoftu area. It was not practiced in Wellega or Bale. While it has the potential to be a valuable cultural asset, it needs refinement and improvement. The learned members of society should guide this process, rather than resort to demagoguery.
Do you really call this character a learned person?

Have you found any learned person in the neck of our neighborhood who has ever responded to the charges of the learned men Sigmund Freud and Ahmed Osman? If you know one and let me know, I would be grateful.

Does 90% of the population becoming Ghebrekristoses and Ghebremohammeds prove that the rest have been wrong all along?

Post Reply