-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12902
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: መጀመሪያ ጁንታ ብለው አሰሩኝ ከዛ ሸኔ ብለው አሰሩኝ ከዛ ፋኖ ብለው አሰሩኝ
ምነዉ፣ ትናንት አልነበረም እንዴ እንዳዚያ ስፎክር የነበረዉ፣ ከማንም በላይ የሆነ አስመስሎ፣ አዋቂ ራሱን አድርጎ?
አሁን ደግሞ ስሞታዉን አጧጧፈዉ ገነ ሳይጀምር። ቆርጦ ቀጥል ለዉሸቱ ተጠያቂ መሆኑ አይቀሬ ነዉ፣ የጊዜ ጉዳይ ከልሆነ በስተቀር!
አሁን ደግሞ ስሞታዉን አጧጧፈዉ ገነ ሳይጀምር። ቆርጦ ቀጥል ለዉሸቱ ተጠያቂ መሆኑ አይቀሬ ነዉ፣ የጊዜ ጉዳይ ከልሆነ በስተቀር!