Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Naga Tuma
Member+
Posts: 6133
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Two lines of wisdom for Horus and Misraq

Post by Naga Tuma » 19 Sep 2024, 15:20

1. Use what you have to run toward your best (Oprah Winfrey.) I heard it for the first time today on TV.

2. We use what we have until we get what we want. I will look for the date when this was written.

የፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ስንቅ እስከሚደርስ የኣፄ ሀይለስላሴን ስንቅ ኣናባክን።

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12413
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: Two lines of wisdom for Horus and Misraq

Post by DefendTheTruth » 19 Sep 2024, 15:34

Naga Tuma wrote:
19 Sep 2024, 15:20
የፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ስንቅ እስከሚደርስ የኣፄ ሀይለስላሴን ስንቅ ኣናባክን።
This is really powerful, I think.

Misraq
Senior Member
Posts: 15431
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: Two lines of wisdom for Horus and Misraq

Post by Misraq » 19 Sep 2024, 16:21

Naga Tuma wrote:
19 Sep 2024, 15:20
1. Use what you have to run toward your best (Oprah Winfrey.) I heard it for the first time today on TV.

2. We use what we have until we get what we want. I will look for the date when this was written.

የፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ስንቅ እስከሚደርስ የኣፄ ሀይለስላሴን ስንቅ ኣናባክን።
Thank you DDT. Also, when you reply to yourself, you should know that you are only fooling yourself :lol: :lol:

Naga Tuma
Member+
Posts: 6133
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: Two lines of wisdom for Horus and Misraq

Post by Naga Tuma » 19 Sep 2024, 19:25

Misraq wrote:
19 Sep 2024, 16:21
Naga Tuma wrote:
19 Sep 2024, 15:20
1. Use what you have to run toward your best (Oprah Winfrey.) I heard it for the first time today on TV.

2. We use what we have until we get what we want. I will look for the date when this was written.

የፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ስንቅ እስከሚደርስ የኣፄ ሀይለስላሴን ስንቅ ኣናባክን።
Thank you DDT. Also, when you reply to yourself, you should know that you are only fooling yourself :lol: :lol:
You have a capacity to giggle on the internet about even these simple lines?

ቢሮ ብያስቀምጡህ ያስቀመጡህን እና ቢሮዉን ያሰሩትን ምን ትላለህ?

Horus
Senior Member+
Posts: 36438
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: Two lines of wisdom for Horus and Misraq

Post by Horus » 20 Sep 2024, 00:23

ዲዲቲ/ናጋቱማ፣

ወግ ነው ሲዳሩ ማልቀስ ይባል የለ። አው አንተም ባቅምህ የገዥ መደብ አባል ነህና ጭቁኑን ተረጋጉ ፣ ዊዝደም ግዙ ብለህ ስበክ። ግን አትርሳ ድፍን 6 አመት አገር መምራት እንደ ማትችል ለመላ አለም አሳይተሃል። ምን ማለቴ እንደ ሆነ የሆረስ ማኒፌቶች እንደ ገና አንብበው ።

ዛሬ ኢትዮጵያ በሕይወት ያለችው አንተ አገር መምራት ስለምታቅ አይደለም፤ ኢትዮጵያ የምታባል አገር ከጠንካራነቷ የተነሳ ያለ መንግስት እንኳ መኖር ስለምትችልና ስለቻለች ነው።

ኢትዮጵያ ዛሬ ደካማ፣ አንድነቷ የፈረሰ፣ ያልተረጋጋች አገር ናጥ

ኢትዮጵያ ዛሬ የዴምክራሲ ሽታ የጠፋባት ፣ እኩልነት የማይታወቅባት፣ የሰው ልጅ ነጻነት ቃሉ እንኳ የተረሳባት ሕብረተ ሰብ ናጥ

ኢትዮጵያ ዛሬ ሕዝቧ በድህነትና በመሰረታዊ የኑሮ ውድነት የደቀቀባት፣ ተማሪ ፈተና የማያልፍባት (ፍክሽናል ኢሊተሬት ሕዝብ) አይደለም የዘወትር በሽታ፣ 25% ሕዝቧ ባይምሮ በሽታ የሚሰቃይባት አገር ናት ።

ኢትዮጵያ ዛሬ ብሄራዊ ካልቸር የሌላት፣ የሞራል ፍልስፍና የዘቀጠባት፣ በሃይማኖትና በድንቁርና ውዝብ መላ ቅጧ የጠፋ ፤

በአንድ ቃል ብሄራዊ ራዕይ ፣ አልባ፣ የጎሳ ወሮበሎችና መሃይሞች መላ ምድሩን ተቆጠጣረው ሰውና ቤተሰብ ለተደራጁ የጎሳ ሽፍቶች በሚሊዮን የእገታ ክፍያ በመመከል የሚኖርባት አገር ናት ።

ይህቺን መሰል አሳዛኝ ፣ አሰቃቂ አገርን መሪ ነን ብለው የገዥ መደብ ለመሆን የሚጋጋጡት ዘመዶችህ ኦሮሙማዎች ናቸው።

የአለም ማፈሪያዎች!
አንተም ከዚያው ውሃ የቀዳህ ስለሆነ ካሜሪካ ቴሌቪዝን ድራማ ጥቅስ ብትጠቅስ እንዴት ይፈረድብሃል? ሰው የሚሰጠው ያለው ነው ! አፍ የሚናገረው አንጎል ያዘለውን ነውና!

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12413
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: Two lines of wisdom for Horus and Misraq

Post by DefendTheTruth » 20 Sep 2024, 04:15

በጠመንጃ አፈ-ሙዝ ስልጣን የለም ስላልኩህ ና ለዚህ ደግሞ እንደ መልስ የምትቀባጥረዉ ስላጣህ ነዉ ይህን ሁሉ የምትለፈልፈዉ። ድንጋይ ራስ!

የአንተ ድቀት የጀመረዉ ና መቀመቅ ዉስጥ የገባሀዉ ቁጭ ብለህ፣ ክፍት አፍህን በምሰሩት ላይ እንደ ባለጌ ዝም ብለህ ስትከፍት በመዋልህ ነዉ። ዶማ ራስ ነህ!

አንተን ብሎ መንፌስቶ አዘጋጅ፣ ስሉ ሰምታ ዶሮም ታንቃ ሞተች አሉ ስተርቱ። "መንግስት ስላለት ሳይሆን፣ ታላቅ አገር ስለሆነች ነዉ በህይወት ያለችዉ"፣ ቅራቅምቦ፣ ደነዝ!

"ኢትዮጵያ የምታባል አገር ከጠንካራነቷ የተነሳ ያለ መንግስት እንኳ መኖር ስለምትችልና ስለቻለች ነው" without any shame!


Horus wrote:
20 Sep 2024, 00:23
ዲዲቲ/ናጋቱማ፣

ወግ ነው ሲዳሩ ማልቀስ ይባል የለ። አው አንተም ባቅምህ የገዥ መደብ አባል ነህና ጭቁኑን ተረጋጉ ፣ ዊዝደም ግዙ ብለህ ስበክ። ግን አትርሳ ድፍን 6 አመት አገር መምራት እንደ ማትችል ለመላ አለም አሳይተሃል። ምን ማለቴ እንደ ሆነ የሆረስ ማኒፌቶች እንደ ገና አንብበው ።

ዛሬ ኢትዮጵያ በሕይወት ያለችው አንተ አገር መምራት ስለምታቅ አይደለም፤ ኢትዮጵያ የምታባል አገር ከጠንካራነቷ የተነሳ ያለ መንግስት እንኳ መኖር ስለምትችልና ስለቻለች ነው።

ኢትዮጵያ ዛሬ ደካማ፣ አንድነቷ የፈረሰ፣ ያልተረጋጋች አገር ናጥ

ኢትዮጵያ ዛሬ የዴምክራሲ ሽታ የጠፋባት ፣ እኩልነት የማይታወቅባት፣ የሰው ልጅ ነጻነት ቃሉ እንኳ የተረሳባት ሕብረተ ሰብ ናጥ

ኢትዮጵያ ዛሬ ሕዝቧ በድህነትና በመሰረታዊ የኑሮ ውድነት የደቀቀባት፣ ተማሪ ፈተና የማያልፍባት (ፍክሽናል ኢሊተሬት ሕዝብ) አይደለም የዘወትር በሽታ፣ 25% ሕዝቧ ባይምሮ በሽታ የሚሰቃይባት አገር ናት ።

ኢትዮጵያ ዛሬ ብሄራዊ ካልቸር የሌላት፣ የሞራል ፍልስፍና የዘቀጠባት፣ በሃይማኖትና በድንቁርና ውዝብ መላ ቅጧ የጠፋ ፤

በአንድ ቃል ብሄራዊ ራዕይ ፣ አልባ፣ የጎሳ ወሮበሎችና መሃይሞች መላ ምድሩን ተቆጠጣረው ሰውና ቤተሰብ ለተደራጁ የጎሳ ሽፍቶች በሚሊዮን የእገታ ክፍያ በመመከል የሚኖርባት አገር ናት ።

ይህቺን መሰል አሳዛኝ ፣ አሰቃቂ አገርን መሪ ነን ብለው የገዥ መደብ ለመሆን የሚጋጋጡት ዘመዶችህ ኦሮሙማዎች ናቸው።

የአለም ማፈሪያዎች!
አንተም ከዚያው ውሃ የቀዳህ ስለሆነ ካሜሪካ ቴሌቪዝን ድራማ ጥቅስ ብትጠቅስ እንዴት ይፈረድብሃል? ሰው የሚሰጠው ያለው ነው ! አፍ የሚናገረው አንጎል ያዘለውን ነውና!

Horus
Senior Member+
Posts: 36438
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: Two lines of wisdom for Horus and Misraq

Post by Horus » 20 Sep 2024, 12:24

ዲዲቲ፣
ፈሪ ካድሬ! ለምንድን ነው ስምክን የምትለውጠው? አስታውስ አንተ ተገንጣይ እኔ ለዘመናት ወያኔን ስቃወም እዚህ ፎረም ላይ ለዘላለም ትቃወመኝ ነበርኮ! አንተ ዉሸታም ፈሪ ካድሬ!! አላዋቂ ሳሚ ንፍጥ ይለቀልቃል!! ለመሆኑ ለምንድን ነው ያ ያንተ በሬ መሃይም ሺመልስ ድምጹን እንዲያጠፋ የተደረገው??? አስታውስ የዛሬ 3 አመት ነው ሺመልስ የኦሮሙማን አላማ ስለሚያጨማልቅ ከስልጣን አስወግዱት ያልኩት ። አሁን አቢይ የኢትዮጵያዊነት ዉሸቱን መንፋት ሲፈልግ አፍህን ዝጋ ተብሏል!! ታዲያ ማነው ፖለቲካ አዋቂ??? አንተ ዝተት አገር መምራት አትችልም ያልኩት በፋክት ላይ ቆሜ ነው ። አንተ አንገትህ ተይዘህ ኢትዮጵያዊ ትሆናለህ እንጂ ኢትዮጵያን ኦሮሞ አታደርግም!! አበቃሁ።

Naga Tuma
Member+
Posts: 6133
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: Two lines of wisdom for Horus and Misraq

Post by Naga Tuma » 24 Oct 2024, 19:06

ይህንንም መልስ ኣሁን ማየቴ ነዉ።

የኣንተን ኣዉቃለሁ ብሎ እራስህን ማጋነን ለማወቅ ማኒፌስቶዬ የምትለዉን ማንበብ በቂ ነዉ።

You lack an engrained consciousness of shame about your own self.
Horus wrote:
20 Sep 2024, 00:23
ዲዲቲ/ናጋቱማ፣

ወግ ነው ሲዳሩ ማልቀስ ይባል የለ። አው አንተም ባቅምህ የገዥ መደብ አባል ነህና ጭቁኑን ተረጋጉ ፣ ዊዝደም ግዙ ብለህ ስበክ። ግን አትርሳ ድፍን 6 አመት አገር መምራት እንደ ማትችል ለመላ አለም አሳይተሃል። ምን ማለቴ እንደ ሆነ የሆረስ ማኒፌቶች እንደ ገና አንብበው ።

ዛሬ ኢትዮጵያ በሕይወት ያለችው አንተ አገር መምራት ስለምታቅ አይደለም፤ ኢትዮጵያ የምታባል አገር ከጠንካራነቷ የተነሳ ያለ መንግስት እንኳ መኖር ስለምትችልና ስለቻለች ነው።

ኢትዮጵያ ዛሬ ደካማ፣ አንድነቷ የፈረሰ፣ ያልተረጋጋች አገር ናጥ

ኢትዮጵያ ዛሬ የዴምክራሲ ሽታ የጠፋባት ፣ እኩልነት የማይታወቅባት፣ የሰው ልጅ ነጻነት ቃሉ እንኳ የተረሳባት ሕብረተ ሰብ ናጥ

ኢትዮጵያ ዛሬ ሕዝቧ በድህነትና በመሰረታዊ የኑሮ ውድነት የደቀቀባት፣ ተማሪ ፈተና የማያልፍባት (ፍክሽናል ኢሊተሬት ሕዝብ) አይደለም የዘወትር በሽታ፣ 25% ሕዝቧ ባይምሮ በሽታ የሚሰቃይባት አገር ናት ።

ኢትዮጵያ ዛሬ ብሄራዊ ካልቸር የሌላት፣ የሞራል ፍልስፍና የዘቀጠባት፣ በሃይማኖትና በድንቁርና ውዝብ መላ ቅጧ የጠፋ ፤

በአንድ ቃል ብሄራዊ ራዕይ ፣ አልባ፣ የጎሳ ወሮበሎችና መሃይሞች መላ ምድሩን ተቆጠጣረው ሰውና ቤተሰብ ለተደራጁ የጎሳ ሽፍቶች በሚሊዮን የእገታ ክፍያ በመመከል የሚኖርባት አገር ናት ።

ይህቺን መሰል አሳዛኝ ፣ አሰቃቂ አገርን መሪ ነን ብለው የገዥ መደብ ለመሆን የሚጋጋጡት ዘመዶችህ ኦሮሙማዎች ናቸው።

የአለም ማፈሪያዎች!
አንተም ከዚያው ውሃ የቀዳህ ስለሆነ ካሜሪካ ቴሌቪዝን ድራማ ጥቅስ ብትጠቅስ እንዴት ይፈረድብሃል? ሰው የሚሰጠው ያለው ነው ! አፍ የሚናገረው አንጎል ያዘለውን ነውና!

Union
Senior Member
Posts: 11964
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: Two lines of wisdom for Horus and Misraq

Post by Union » 24 Oct 2024, 21:02

ፖፖፖፖፖ

ነጋ ሙታን ቅኔ ተናግራ ሙታለች፣ አገው ደረጀ ተቀብላዋለች :lol: thank you DDT ዬ ብላዋለች :lol: :lol: :lol: የkushu ኮኔክሽን መሆኑ ነዋ :lol:

ግም ለግም አብረህ ተጋደም አለ :lol: :lol: :lol:

Misraq wrote:
19 Sep 2024, 16:21
Naga Tuma wrote:
19 Sep 2024, 15:20
1. Use what you have to run toward your best (Oprah Winfrey.) I heard it for the first time today on TV.

2. We use what we have until we get what we want. I will look for the date when this was written.

የፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ስንቅ እስከሚደርስ የኣፄ ሀይለስላሴን ስንቅ ኣናባክን።
Thank you DDT. Also, when you reply to yourself, you should know that you are only fooling yourself :lol: :lol:

Union
Senior Member
Posts: 11964
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: Two lines of wisdom for Horus and Misraq

Post by Union » 24 Oct 2024, 21:06

አቤት አቤት አቤት አቤት አቤት........ይሄን ቅኔ ይናገሩታል እኮ ነው የሚባለው :lol: :lol: :lol: :lol:

Union
Senior Member
Posts: 11964
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: Two lines of wisdom for Horus and Misraq

Post by Union » 24 Oct 2024, 21:11

ነጋ ሙታን ምንድነው ያልከው ግን። ይሄን ኮኬን መሳብ አቁም አላልኩህም :lol:

Folks,


ምንድነው ያለው ነጋ ሙታን?

በሀይለስላሴ አስታከህ፣ በኦፕራ ቅይስ ብለህ፣ ብርሀኑን አስየስ፣ V ገትረህ ሰቶ ትገባለ እኮ ነው ያለው :lol:

በቃ መግባት ብቻ ነው ማለት እኮ ነው :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:


Naga Tuma wrote:
19 Sep 2024, 15:20
1. Use what you have to run toward your best (Oprah Winfrey.) I heard it for the first time today on TV.

2. We use what we have until we get what we want. I will look for the date when this was written.

የፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ስንቅ እስከሚደርስ የኣፄ ሀይለስላሴን ስንቅ ኣናባክን።

Union
Senior Member
Posts: 11964
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: Two lines of wisdom for Horus and Misraq

Post by Union » 24 Oct 2024, 21:18

ከዛ አገው misraq (ደረጀ) ትመጣና

አዎ። አገው ዘመነ በጎጃም ገቡ ገቡ ገቡ ገቡ ትልሀለቻ :lol:

የአማራን ፋኖን እኛ አገዎች ተቆጣጠርአይጊ ትልሀለች በአገውኛ።

ከዛ እ....ስትላት.... አገው ወይም ሞት ትልሀለች :lol:

ደግሞ low IQ ደሩ ዘሀረሩ ወይጦ ነው አሉ። ያንቺስም ወስዶ ደሩ ሲል ብስጭት ብለሻል መቼም። አንቺ እኮ በቲኒሹ ነው እንደ ትግሬ ቦግ የምትይው :lol: :lol: :lol: :lol:

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 22825
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: Two lines of wisdom for Horus and Misraq

Post by Fed_Up » 24 Oct 2024, 23:24

Horus wrote:
20 Sep 2024, 00:23
ዲዲቲ/ናጋቱማ፣

ወግ ነው ሲዳሩ ማልቀስ ይባል የለ። አው አንተም ባቅምህ የገዥ መደብ አባል ነህና ጭቁኑን ተረጋጉ ፣ ዊዝደም ግዙ ብለህ ስበክ። ግን አትርሳ ድፍን 6 አመት አገር መምራት እንደ ማትችል ለመላ አለም አሳይተሃል። ምን ማለቴ እንደ ሆነ የሆረስ ማኒፌቶች እንደ ገና አንብበው ።

ዛሬ ኢትዮጵያ በሕይወት ያለችው አንተ አገር መምራት ስለምታቅ አይደለም፤ ኢትዮጵያ የምታባል አገር ከጠንካራነቷ የተነሳ ያለ መንግስት እንኳ መኖር ስለምትችልና ስለቻለች ነው።

ኢትዮጵያ ዛሬ ደካማ፣ አንድነቷ የፈረሰ፣ ያልተረጋጋች አገር ናጥ

ኢትዮጵያ ዛሬ የዴምክራሲ ሽታ የጠፋባት ፣ እኩልነት የማይታወቅባት፣ የሰው ልጅ ነጻነት ቃሉ እንኳ የተረሳባት ሕብረተ ሰብ ናጥ

ኢትዮጵያ ዛሬ ሕዝቧ በድህነትና በመሰረታዊ የኑሮ ውድነት የደቀቀባት፣ ተማሪ ፈተና የማያልፍባት (ፍክሽናል ኢሊተሬት ሕዝብ) አይደለም የዘወትር በሽታ፣ 25% ሕዝቧ ባይምሮ በሽታ የሚሰቃይባት አገር ናት ።

ኢትዮጵያ ዛሬ ብሄራዊ ካልቸር የሌላት፣ የሞራል ፍልስፍና የዘቀጠባት፣ በሃይማኖትና በድንቁርና ውዝብ መላ ቅጧ የጠፋ ፤

በአንድ ቃል ብሄራዊ ራዕይ ፣ አልባ፣ የጎሳ ወሮበሎችና መሃይሞች መላ ምድሩን ተቆጠጣረው ሰውና ቤተሰብ ለተደራጁ የጎሳ ሽፍቶች በሚሊዮን የእገታ ክፍያ በመመከል የሚኖርባት አገር ናት ።

ይህቺን መሰል አሳዛኝ ፣ አሰቃቂ አገርን መሪ ነን ብለው የገዥ መደብ ለመሆን የሚጋጋጡት ዘመዶችህ ኦሮሙማዎች ናቸው።

የአለም ማፈሪያዎች!
አንተም ከዚያው ውሃ የቀዳህ ስለሆነ ካሜሪካ ቴሌቪዝን ድራማ ጥቅስ ብትጠቅስ እንዴት ይፈረድብሃል? ሰው የሚሰጠው ያለው ነው ! አፍ የሚናገረው አንጎል ያዘለውን ነውና!
አያ ሆርስ በኦሮምማ መከፈል ሳይጀምር የሞነጫጨረው እውነታ መሆኑ ነው ቅቅቅቅቅቅቅ ጉራጌ እና ብር ቅቅቅ

Post Reply