የግብፅ ቅብዝብዝነት የ Somalilandን አገራዊ ዕውቅና ሂደት እጅግ እንድፋጠን እና እንድጠናቀቅ አስተዋፅኦ አድርጓል።
የግብፅ ቅብዝብዝነት የ Somalilandን አገራዊ ዕውቅና ሂደት እጅግ እንድፋጠን እና እንድጠናቀቅ አስተዋፅኦ አድርጓል። ምክንያቱም ኢትዮጵያ እኩል ከግብጽ ጋር የባህር ኃይሏ ቀይ ባህር መገኜት አለበት ብቻ ሳይሆን የግብፅ ባዶ ጉራ ከምንምን ዕቁብ የሚቆጠር አለመሆኑን ማረጋገጥ ስለሚኖርባት።