Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Axumezana
Senior Member
Posts: 18487
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

ትግራይ ላይ ያለው የፓለቲካ ውጥንቅጥ "ስዬ የሚመራው የ2000 splinter group with PP" ተቀናጅተውና ተናበው TPLFን ለመፈረካከስ የሚያደርጉት ጨዋታ ነው!

Post by Axumezana » 31 Aug 2024, 12:14

ትግራይ የጆኖሳይድ ጦርነት በገጠማት ጊዜ ድምፅ ያልሆነው ገብሩ እስራት አሁን ላይ ወያነን ለማዳከም በስዬ የሚመራውና ጌታቸው ረዳን በሞግዚትነት የያዘው ቡድን አፈ ቀላጤ ሆኖ እየሰራ ነው።