Re: የመገናኛ ኮሪደር!
The stark reality behind "the corridors" is 90% Addis Ababa looks like this.
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12903
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: የመገናኛ ኮሪደር!
አቶ ዓብዮት ‘መቃብራቸው ላይ ችግኝ እተክላለሁ’ ካለበት አስገራሚ ጊዜ ጀምሮ ስለመብራትና ብሽክሊሊት እንጂ፣ ስለሚፈናቀሉት፣ ስለሚሞቱትና ስለሚራቡት ትንፍሽ አይልም፣ እውነት ስለሚያንገፈግፈው።
ሆረስ ጠንቋዩም ‘ጉራጌ ትዕግሱትን ስለጨረሰ ኦሮሙማን አሽቀንጥሮ ይጥላል፣ የውኃና የመንገድ በደል እየተፈፀመብን’ ነው ባለበት አመዳም አፉ የኮሪዶር አሽቃባጭ ሆኗል። እንዲያውም፣ ‘ለምን ውሻ በበላበት ይጮኃል ተብሎ አይጠየቅም’ እያለ እየተከራከረ ነው። ትክክል ነው፣ አዛዝኤልም ከመሰይጠኑ በኋላ ለምን ሰይጣን ተባለ ተብሎ አይጠየቅም።
ሰይጣን የሰለጠነውና የሚያጭበረብረውም በብልጭልጭ ነገር ነው ተብሎ ስለተፃፈ፣ ስንኩል ፒፒና ካድሬዎቻቸው ለምን ስለፋውንቴንና የክርስማስ መብራት ብቻ ያወራሉ ተብሎ አይጠየቅም።
https://www.bbc.com/news/articles/c07edzd37zro.amp
ሆረስ ጠንቋዩም ‘ጉራጌ ትዕግሱትን ስለጨረሰ ኦሮሙማን አሽቀንጥሮ ይጥላል፣ የውኃና የመንገድ በደል እየተፈፀመብን’ ነው ባለበት አመዳም አፉ የኮሪዶር አሽቃባጭ ሆኗል። እንዲያውም፣ ‘ለምን ውሻ በበላበት ይጮኃል ተብሎ አይጠየቅም’ እያለ እየተከራከረ ነው። ትክክል ነው፣ አዛዝኤልም ከመሰይጠኑ በኋላ ለምን ሰይጣን ተባለ ተብሎ አይጠየቅም።
ሰይጣን የሰለጠነውና የሚያጭበረብረውም በብልጭልጭ ነገር ነው ተብሎ ስለተፃፈ፣ ስንኩል ፒፒና ካድሬዎቻቸው ለምን ስለፋውንቴንና የክርስማስ መብራት ብቻ ያወራሉ ተብሎ አይጠየቅም።
https://www.bbc.com/news/articles/c07edzd37zro.amp