Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Digital Weyane
Member+
Posts: 9839
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

ሰበር ዜና፤ ኤርትራውያን ተቃዋሚዎች ለሦስተኛ ጊዜ የሀገሪቱን ዋና ዋና መንገዶችን ዘጉ።

Post by Digital Weyane » 13 Jul 2024, 04:13

ሰበር ዜና፤ ኤርትራውያን ተቃዋሚዎች ለሦስተኛ ጊዜ የሀገሪቱን ዋና ዋና መንገዶችን ዘጉ።

ወጣቶቹ በቁጣ ገንፍለው በመውጣት በአሥመራ የሚገኙ መንገዶችን ዘጉ። የወጣቶቹ ቁጣ እንደሰደድ እሳት በጥቂት ሰዓታት ውስጥ በመስፋፋት የመንገድ መዝጋትና የተቃውሞ ሰልፎች በተለያዩ የኤርትራ ከተሞች ንብረት መውደም ምክንያት የሆነ ግጭት ተፈጠረ። ከሰሞኑ የተቀሰቀሰውን ግጭት እና አለመረጋጋት በሚመለከት የትግራይ የሰላምና ደኅንነት ጥናት ከፍተኛ ባለሙያው almaze/Misraq ሙያዊ ትንታኔያቸውን ለመረጃ ፎሩም ሰጥተዋል። ሕግ በይፋ የሚጣስበትና ስርዓት አልበኝነቱም እየተስፋፋ በመምጣቱ የዜጎችን ሰላም ማስጠበቅ ከማይቻልበት ደረጃ ላይ እየተደረሰ እንደሆን ይናገራሉ።


Digital Weyane
Member+
Posts: 9839
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ሰበር ዜና፤ ኤርትራውያን ተቃዋሚዎች ለሦስተኛ ጊዜ የሀገሪቱን ዋና ዋና መንገዶችን ዘጉ።

Post by Digital Weyane » 13 Jul 2024, 04:25

ዶይ ኾምዚአየ ደልየ ፣ ኾምዚአየ
ዶይ ኾምዚአየ ደልየ ፣ ኾምዚአየ
ቤሪ ጉድ ፣ በሪ ናይሰ
ቤሪ ጉድ ፣ በሪ ናይሰ
ጅግና ወያነና ላብ አሥመራ ገስገሰ
ሙርኩሱ አልዒሉ ሀፂፁ እላሓንከሰ
ድምፂ ዓወት ከስምዓና መርየት ከይመሰ
ቤሪ ጉድ ፣ በሪ ናይሰ
ቤሪ ጉድ ፣ በሪ ናይሰ
ዶይ ኾምዚአየ ደልየ ፣ ኾምዚአየ
ዶይ ኾምዚአየ ደልየ ፣ ኾምዚአየ



Post Reply