-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 13501
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia
-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 13501
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia
-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 13501
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia
Re: የአማራ ፋኖ በጎጃም የሴቶች ጉዳይ ክፍል ሃላፊ!
Wolloye Ez
-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 13501
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia
Re: የአማራ ፋኖ በጎጃም የሴቶች ጉዳይ ክፍል ሃላፊ!
ዓላማቸው መንግሥት እንዲደክም ነው።
Re: የአማራ ፋኖ በጎጃም የሴቶች ጉዳይ ክፍል ሃላፊ!
አትዋሽ! እንደዛ አላለም። ቃል በቃል ያለው፤ "ትልቁ ዓላማ ስልጣን ነው!" ነው።
Political power!!!!!! That's all he said.
አይ ብአዴን መጀመርያ ከOPDO ለመደራደር ልትጠቀምባቸው ትደግፋቸው ነበር። አቢይ "በመጣነው መንገድ አትችሉንም" ሲልህ፤ አሁን ካድካቸው። ሁሌም የክህደት ካርድ በሌላው እጅህ ይዞ መዞር ለጊዜው ነው እንጂ የትም አያደርስም። ክህደትህ ነው የሚያጠፋህ። ኣመል ምስ ምዝ መግነዝ።
" ትልቁ ዓላማ ስልጣን ነው! "
-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 13501
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia
Re: የአማራ ፋኖ በጎጃም የሴቶች ጉዳይ ክፍል ሃላፊ!
እውነቱን ተናገር
sarcasm wrote: ↑13 Jul 2024, 04:32አትዋሽ! እንደዛ አላለም። ቃል በቃል ያለው፤ "ትልቁ ዓላማ ስልጣን ነው!" ነው።
Political power!!!!!! That's all he said.
አይ ብአዴን መጀመርያ ከOPDO ለመደራደር ልትጠቀምባቸው ትደግፋቸው ነበር። አቢይ "በመጣነው መንገድ አትችሉንም" ሲልህ፤ አሁን ካድካቸው። ሁሌም የክህደት ካርድ በሌላው እጅህ ይዞ መዞር ለጊዜው ነው እንጂ የትም አያደርስም። ክህደትህ ነው የሚያጠፋህ። ኣመል ምስ ምዝ መግነዝ።
" ትልቁ ዓላማ ስልጣን ነው! "
-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 13501
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia
Re: የአማራ ፋኖ በጎጃም የሴቶች ጉዳይ ክፍል ሃላፊ!
1. ፋኖ በእውነቱ ለስልጣን አይታገልም።
2. ፋኖ የሚታገለው ለአማራ ህዝብ ነፃነት ነው።
3. የፋኖ ስልጣን የመጣው ከአቢሲንያ ህዝብ ነው።
(to be updated)
4. ክፉ እስክንድር ነጋ እና ዳዊት ሻለቃ ናቸው ፋኖ ወደ አዲስ አበባ ሂድ ያሉት
5. ፋኖ አዲስ አበባ የገባበት ምክንያት ለጥቂት ሰዎች ስልጣን ብቻ ነው።
6. እንደ ወያነ እና ወለጋ ሸኔ ያሉ የፋኖ መሪዎች አዲስ አበባ ላይ ስልጣን ሲይዙ አማራውን ይረሳሉ።
7. በዚህ ምክንያት እኛ አማሮች ማንም የስልጣን ጥማተኛ ሙሉ ስልጣን እንዳያገኝ ፋኖን መከፋፈላችንን አረጋገጥን።
8. ፋኖን በጎንደር ጎጃም ወሎ እና ሸዋ ከፋፍለናል። ምክንያቱም ሌላ መለስ ዜናዊ ወይም እስክንድር ነጋን አንፈልግም።
9.ስለዚህ አማራ ትክክለኛ መሪ ፋኖ የሚመራ እስኪመስል እየጠበቀ ነው።
Re: የአማራ ፋኖ በጎጃም የሴቶች ጉዳይ ክፍል ሃላፊ!
እዚህም "ዓላማችን መንግስት ማዳከም ነው" አይልም። የፋኖ ቃል አቀባይ ቃል በቃል "ትልቁ ዓላማ ስልጣን ነው!" ብሎ ነግሮሃል። የድሮ ቪድዮ እየፈለግክ ግዜህን አታጥፋ።
እውነቱ ግን ከOPDO ለመደራደር ልትጠቀምባቸው ትደግፋቸው ነበር። አቢይ "በመጣነው መንገድ አትችሉንም" ሲልህ፤ አሁን ካድካቸው።
Re: የአማራ ፋኖ በጎጃም የሴቶች ጉዳይ ክፍል ሃላፊ!
የአዲስ አበባ ስልጣን ከያዙ አማራውን ይረሳሉ ብሎ ፈርቶ ወንድም ወንድሙን፤ ልጅ አባቱን፤ አባት ልጁን ማጋድልን ይሻላል? ምን ኣይነት ሎጂክ ነው ይሄ? ስልጣን ከያዙ አንደማይረሱ ማድረግ አይሻልም ነበር?Noble Amhara wrote: ↑13 Jul 2024, 05:156. እንደ ወያነ እና ወለጋ ሸኔ ያሉ የፋኖ መሪዎች አዲስ አበባ ላይ ስልጣን ሲይዙ አማራውን ይረሳሉ።
7. በዚህ ምክንያት እኛ አማሮች ማንም የስልጣን ጥማተኛ ሙሉ ስልጣን እንዳያገኝ ፋኖን መከፋፈላችንን አረጋገጥን።
ሎጂክ ሆይ የት ነሽ?
Re: የአማራ ፋኖ በጎጃም የሴቶች ጉዳይ ክፍል ሃላፊ!
ፋኖ እየገፋ ሲመጣ ኖብል አሳማ ተቅበጠበጠ 