Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Naga Tuma
Member+
Posts: 6874
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

የቦረና እና የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጥያቄ የተፈታዉ እ ኢ ኣ በ1964 ነበር። በሶስት ቃላት ቦረና ዉስጥ።

Post by Naga Tuma » 29 Jun 2024, 16:19

ይህን ንባብ ከሰማሁ ግዜ ጀምሮ ልረሳዉ ኣልቻልኩም።



ሎሬቱ ለካ ኣንተ ነህ ሲል ምን ማለቱ ነዉ? ከሃምሳ ዓመታት በኋላ የገባቸዉ ስንቶች ናቸዉ?

ንባቡ ሙሉ በሙሉ ባይገባኝም እነዚህ ሶስት ቃላት የማይረሱ ናቸዉ።

ዘፈኑን የጨመረበት ስለሎሬቱ ንባብ ፍንጭ ያለዉ ነዉ?