Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Axumezana
Senior Member
Posts: 18497
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

ሶስቱ፥ የአስቁሮቱ ይሁዳ የልጅ ....ልጆች፤

Post by Axumezana » 14 Jun 2024, 17:52

(1) ኢሳያስ አፈወርቂ፥ የኤርትራ፥ መሪና፥ የወልቃይትና፥ ራያ፥ አስመላሽ፥ ኬምይቴዎች፥ የበላይ፥ ጠባቂ፥ የትግራይ ጆነሳይድ፥ የበላይ፥ ፈፃሚ

(2) ደመቀ፥ ዘውዱ፥ የወልቃይት፥ አስመላሽ፥ ኮሚቴ፥ መሪና፥ የብልፅግና፥ አባል

(3) ዛጊድ፥ አብርሃ፥ የራያ፥ አስመላሽ፥ ኮሚቴ፥ የበላይ ጠባቂና፥ የብልፅግና፥ አባል፥

Meleket
Member
Posts: 4812
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ሶስቱ፥ የአስቁሮቱ ይሁዳ የልጅ ....ልጆች፤

Post by Meleket » 15 Jun 2024, 01:53

“የወያኔ የቦለቲካ ልሂቃን” በተለያዩ ኣጋጣሚዎች የዘረዘርካችውን ሶስቱን ሰዎች ከትግራይ ናቸው ትሉን ነበር
ስለሆነም "ኣስቆሮታዊው ይሁዳ የትግራይ ልጅ ነው ማለት ነውን?" :mrgreen: ብለን እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ኣንጠይቅህም።
:mrgreen:
Axumezana wrote:
14 Jun 2024, 17:52
ሶስቱ፥ የአስቁሮቱ ይሁዳ የልጅ ....ልጆች፤

(1) ኢሳያስ አፈወርቂ፥ የኤርትራ፥ መሪና፥ የወልቃይትና፥ ራያ፥ አስመላሽ፥ ኬምይቴዎች፥ የበላይ፥ ጠባቂ፥ የትግራይ ጆነሳይድ፥ የበላይ፥ ፈፃሚ

(2) ደመቀ፥ ዘውዱ፥ የወልቃይት፥ አስመላሽ፥ ኮሚቴ፥ መሪና፥ የብልፅግና፥ አባል

(3) ዛጊድ፥ አብርሃ፥ የራያ፥ አስመላሽ፥ ኮሚቴ፥ የበላይ ጠባቂና፥ የብልፅግና፥ አባል፥

Axumezana
Senior Member
Posts: 18497
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ሶስቱ፥ የአስቁሮቱ ይሁዳ የልጅ ....ልጆች፤

Post by Axumezana » 15 Jun 2024, 03:09

ደብተራ ይህችን፥ ቅኔ፥ መጥሐፉን፥ አንበህ፥ ተረዳት፤ እንደሰይጣን፥ ራስህን፥ መሾምህ፥ ይገርማል፤

Meleket
Member
Posts: 4812
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ሶስቱ፥ የአስቁሮቱ ይሁዳ የልጅ ....ልጆች፤

Post by Meleket » 15 Jun 2024, 03:39

እንዴት እንዴት ነው ቅኔ የምትዘርፈው ባክህ?

ተው ተው መንበረ ሰላማን እንዳታስቀይም! ለመሆኑ መንበረ ሰላማን ፓትሪያርኩና ሲኖዶሱ ናቸው ወይ ዬሾሟቸው ወይስ ከኣስቆሮታዊው ይሁዳ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣው የመተካካት ሂደት ያፈራቸው ኣባቶች ናቸው ወዳጃችን? ባንተ ቤት ይህንም ቅኔ ትለው ይሆናል።

viewtopic.php?f=2&t=257086&start=20
:mrgreen:
Axumezana wrote:
15 Jun 2024, 03:09
ደብተራ ይህችን፥ ቅኔ፥ መጥሐፉን፥ አንበህ፥ ተረዳት፤ እንደሰይጣን፥ ራስህን፥ መሾምህ፥ ይገርማል፤

Abere
Senior Member
Posts: 14874
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ሶስቱ፥ የአስቁሮቱ ይሁዳ የልጅ ....ልጆች፤

Post by Abere » 15 Jun 2024, 08:27


Axumezana
ትንሽ ምክር ለመለገስ ያህል ነው። ለእርስህ ሰላም እና ዕረፍት ታገኝ ዘንድ የትግራይ ህዝብም የየግሉን ኑሮ በሰላም ይቀጥል ዘንድ ይህን የራያ፤ወልቃይት፤ ሁመራ ጉዳይ ከአንጎልህ አውጣው። በቃ! ሆድህ እያወቀ ከእንግድህ የአማራ ህዝብ ያለፉትን 33 አመታት የተጓዘባቸውን እሾሃማ መንገዶች መጓዝ እንደማይችል ነው። አገር የጋራ ነው - ኑሮ የግል ነው። የአማራ እና የትግራይን ህዝብ እየጎዳህ -የኦሮሙማን ህልም እያሳካህ ያለህ ሰው ነህ። ኢትዮጵያን እንጅ ክልል እና ጎጥ ተጨንቀህ አምጠህ ለመውለድ ትፈልጋለህ። ክልል ታስወርዳለህ እንጅ አትወልድም። ክልልም ይፈርሳል፤ ህገ-መንግስት ይወለዳል፤ የኢትዮጵያ ህዝብም የሰላም ዕንቅልፍ ይተኛል- ተባይ ኦነግ እና ወያኔ ይጠፋሉ።

Selam/
Senior Member
Posts: 17047
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ሶስቱ፥ የአስቁሮቱ ይሁዳ የልጅ ....ልጆች፤

Post by Selam/ » 15 Jun 2024, 09:24

አሜን!
Abere wrote:
15 Jun 2024, 08:27

Axumezana
ትንሽ ምክር ለመለገስ ያህል ነው። ለእርስህ ሰላም እና ዕረፍት ታገኝ ዘንድ የትግራይ ህዝብም የየግሉን ኑሮ በሰላም ይቀጥል ዘንድ ይህን የራያ፤ወልቃይት፤ ሁመራ ጉዳይ ከአንጎልህ አውጣው። በቃ! ሆድህ እያወቀ ከእንግድህ የአማራ ህዝብ ያለፉትን 33 አመታት የተጓዘባቸውን እሾሃማ መንገዶች መጓዝ እንደማይችል ነው። አገር የጋራ ነው - ኑሮ የግል ነው። የአማራ እና የትግራይን ህዝብ እየጎዳህ -የኦሮሙማን ህልም እያሳካህ ያለህ ሰው ነህ። ኢትዮጵያን እንጅ ክልል እና ጎጥ ተጨንቀህ አምጠህ ለመውለድ ትፈልጋለህ። ክልል ታስወርዳለህ እንጅ አትወልድም። ክልልም ይፈርሳል፤ ህገ-መንግስት ይወለዳል፤ የኢትዮጵያ ህዝብም የሰላም ዕንቅልፍ ይተኛል- ተባይ ኦነግ እና ወያኔ ይጠፋሉ።

Selam/
Senior Member
Posts: 17047
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ሶስቱ፥ የአስቁሮቱ ይሁዳ የልጅ ....ልጆች፤

Post by Selam/ » 15 Jun 2024, 09:47

የአስቁሮቱ ይሁዳ በዚያች በተቀደሰች ምሽት ጨው ደፍቶ በሸይጣን ገቢ እንደተደረገው ሁሉ፣ ሴሰኞቹ ወያኔዎችም ፣ ታቦተ-ፅዮንን ረግጠው ፈለገ-ግዮንን ለማፍረስ ሲጎመዡ እግር እግራቸውን ተቆምጠው ድርብ ተመፅዋች ሆነው ቀሩ። የሃጥያት እንጀራ ስለማያጠግብ፣ ዛሬም እንደገና ዐሲዳቸውን እየረጩ በተረፈቻቸው መላስና ቆራጣ ክርን ወደ መቀበሪያቸው ስፍራ እንደ እባብ እየተሳቡ ነው።

Axumezana wrote:
14 Jun 2024, 17:52
(1) ኢሳያስ አፈወርቂ፥ የኤርትራ፥ መሪና፥ የወልቃይትና፥ ራያ፥ አስመላሽ፥ ኬምይቴዎች፥ የበላይ፥ ጠባቂ፥ የትግራይ ጆነሳይድ፥ የበላይ፥ ፈፃሚ

(2) ደመቀ፥ ዘውዱ፥ የወልቃይት፥ አስመላሽ፥ ኮሚቴ፥ መሪና፥ የብልፅግና፥ አባል

(3) ዛጊድ፥ አብርሃ፥ የራያ፥ አስመላሽ፥ ኮሚቴ፥ የበላይ ጠባቂና፥ የብልፅግና፥ አባል፥

Post Reply