Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 17068
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

ማነው እነዚህን ድፍን የኦሮሞ ልሂቃን ዲግሪ የሚሰጣቸው?

Post by Selam/ » 07 Mar 2024, 10:06

ዩኒቨርሲቲ ማለት ሙሉነት፣ ብዝሃነት፣ ወይንም ዩኒቨርሳል መሆን ማለት ነው። ፋክት ፈላጊ፣ ተመራማሪ፣ አዋቂም ማለት ነው። ይቺ ድፍን ሴትዬ ግን ዶር የሚል ስያሜ እንደ ቅል አንጠልጥላ፣ አንድም የታሪክ ምርምር ሳታደርግ፣ በስሜት ብቻ በአድዋ ታሪክ አልስማማም ማለቷ፣ የቁጩ ዲግሪ እንደተሸከመች ያሳብቅባታል።