1) ቱርክ በ11ኛውና 12ኛው ክፍለ ዘመን ገንና አልወጣችም፥፥
ኦቶማን ቱርክ ወሳኝ የሆነውን ከባይዛንታይን ኤምፓየር የተረከበችው May 29, 1453 naw
፪) ላሊበላ ዳግማዊት ኢየሩሳሌምን ለመገንባት የተገደደው Western በክሩሴደሮችና በሳላህአዲን (Kurdistan ሃይሎች) መካከለኛው ምስራቅ በወደቀ ግዜ ነው፥፥ የምእራባውያን መንግስታት ኦሮቶዶክሳውያንንም ይዘርፉና ያሰቃዩ ስለነበር የኢትዮጵያ ነገስታት ኢየሩሳሌምን ነጻ የማወጣት ጥሪ ስላልተቀበሉ ሳላህ-አዲን ዴር ሱልጣንን ለኢትዮጵያውያን ሰጥቶ እስከ ቅርብ ግዜ የኛ ነበር፥፥ ቱርክ እዛ የደረሰው ከ400 መቶ አመት በህዋላ ነው
Horus wrote: ↑22 Feb 2024, 02:15የዛሬ 1000 አመት የኦቶማን ኢምፓየር ኢየሩሳሌን ተቆጣጥሮ በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማትን ሁሉ ሲወስድ ታላቋ ኢትዮጵያ አዲሲቱን ኢየሩሳሌም በላሊበላ ትገነባ ነበር !!! ቱርኮች ኢትዮጵያ ምን እንደ ሆነች ያውቃሉ ! የዛሬ 600 አመት የአዳሉ መሃምድ ግራኝን እየረዱ የክርስትና መጽሃፍ ሲያቃጥሉ የገዳማቱን ወርቅ ሲዘርፉ ኢትዮጵያ ምን እንደ ሆነች ያውቃሉ !! ኢትዮጵያ ሺ ግዜ ብትቀጥን ሁሌም ጠጅ ነች ። የዘመናችን ቱርኮች ይህን ጠንቅቀው ያውቃሉ !ይህን የማያውቅ የሕዝቦቹ ማፈሪያ የሆነው መንገድ የጠፋው ሹክሻክ ጸረ ኢትዮጵያ ቆርቆሮ ለቃሚ ብቻ ነው!