Please wait, video is loading...
The incorrigible plagiarist strikes again
He simply cannot stop plagiarizing! What a shame. Poor Ethiopians!
Re: The incorrigible plagiarist strikes again
ኢኢትዮጵያውያን እንዲህ እያረጉ ነው የታሪክ ሰሪውን ታሪክ እና ጀግንነት አይናቸውን በጨው አጥበው የሚሰርቁት ለምሳሌ የአክሱም ኢምፓየር የራሳቸው እንጂ የኤርትራውያን እንዳልነበር ይቀባጥራሉ.. የአድዋ ድል በኤርትራውያን ተጋድሎ ለአሸናፊነት እንዳበቃቸው ደብቀው ንጉሱ እንዳሸነፈ ተረት ተረት ታሪክ ጽፈው ሲያሞካሹ ይሄው 100 አመት በላይ ሆነው:: ይባስ ብሎ የውሸት ማስተሮች አጋሜዎች ወያኔ በሚል ቅጽል ስም ኢትዮጵያ ውስጥ ውሸትን ወደለየለት ደረጃ አድርሰውት ብቻ ሳይሆን ሳይንሳዊ አርገውት ላይመለሱ ተቀብረዋል::
መዋሸት ከደማቸው ወይም ልክ እንደ እንግዴ ልጂ አብሯቸው የተወለደ ነው እሚመስለው:: በጣም እጂግ መጥፎ ባህል::
መዋሸት ከደማቸው ወይም ልክ እንደ እንግዴ ልጂ አብሯቸው የተወለደ ነው እሚመስለው:: በጣም እጂግ መጥፎ ባህል::
Re: The incorrigible plagiarist strikes again
Yes, you are absolutely correct brother Fed_Up!Fed_Up wrote: ↑14 Feb 2024, 12:16ኢኢትዮጵያውያን እንዲህ እያረጉ ነው የታሪክ ሰሪውን ታሪክ እና ጀግንነት አይናቸውን በጨው አጥበው የሚሰርቁት ለምሳሌ የአክሱም ኢምፓየር የራሳቸው እንጂ የኤርትራውያን እንዳልነበር ይቀባጥራሉ.. የአድዋ ድል በኤርትራውያን ተጋድሎ ለአሸናፊነት እንዳበቃቸው ደብቀው ንጉሱ እንዳሸነፈ ተረት ተረት ታሪክ ጽፈው ሲያሞካሹ ይሄው 100 አመት በላይ ሆነው:: ይባስ ብሎ የውሸት ማስተሮች አጋሜዎች ወያኔ በሚል ቅጽል ስም ኢትዮጵያ ውስጥ ውሸትን ወደለየለት ደረጃ አድርሰውት ብቻ ሳይሆን ሳይንሳዊ አርገውት ላይመለሱ ተቀብረዋል::
መዋሸት ከደማቸው ወይም ልክ እንደ እንግዴ ልጂ አብሯቸው የተወለደ ነው እሚመስለው:: በጣም እጂግ መጥፎ ባህል::
