Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 17696
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ታቦታት፥ ብለን፥ የምንሞሽራቸው፥ ጥርብ፥ እንጨቶች፥ጣኦታት፥ መሆናቸውን፥ያውቃሉ? ዘፍጥረት፥ 20፤

Post by Selam/ » 22 Jan 2024, 01:29

ምን ትቀባጥራለህ ፣ አንተ ተንኮለኛ
አውቆ የተኛ ፣ አልምጥ ልግመኛ
ሰውን የምትሰድብ ፣ ስትሄድ ስትተኛ
አማራን የምትከስ ፣ እንደ ወንጀለኛ
ጉራጌን የምትረግም ፣ እንደ ኃጥያተኛ

ልቦና ግዛና ፣ ከስተትህ ተማር
ይቅርታ ጠይቀህ ፣ ህዝቤን በሙሉ አክብር
ካልሆነም በል ቻለው ፣ የምላሴን በትር


Axumezana wrote:
22 Jan 2024, 00:40
Axumezana!

የፈረሰውን፥ ቅጥር፥ አዳሽ፥ አስተማሪ
ጠላቶቹን፥ ሁሉ፥ አፍቃሪ፥መሀሪ፥
ጠቡ፥ ከሰው፥ ሳይሆን፥ ከጨለማው፥ ሃይላት
ከግብፅ፥ከናቅፋ፥ ከስንክሳር፥ አጭበርባሪ፥ አጋንንት
ከሊሱፌር፥ አእላፍ፥ የሰይጣን፥ ሰራዊት፥
የተሸነፉ፥ በጌታችን፥ ኢየሱስ፥ ክርስቶስ፥ ሞት፥ ትንሳኤ፥ አለቅነት

Post Reply