Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42552
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

3ኛው የሆረስ ትንቢት ፤ በ2024 የኢትዮጵያን ፖለቲካ እንዳልነበር የሚለውጠው የዚየላ ወደብ ሳይሆን የፋኖ አገር አቀፍ ንቅናቄ መሆን ነው!

Post by Horus » 01 Jan 2024, 22:14

የኦሮሙማ መንግስት ከአማራ ጦርና ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር የገባበት የማይታረቅ ቅራኔ ሳይፈታ አቢይ አህመድ አንድ ሜትር ፈቀቅ አይልም ። አገሩንና ሕዝቡን ከጀርባው ያላሰለፈ የተጠላና የተናቀ መንግስት የለት ተለት ቀውሱን ለማስታገስ እንጂ መሰረታዊም ሆነ ዘላቂ ውጤት አይፈይድም ።
Last edited by Horus on 01 Jan 2024, 22:33, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 42552
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: 3ኛው የሆረስ ትንቢት ፤ በ2024 የኢትዮጵያን ፖለቲካ እንዳልነበር የሚለውጠው የዚየላ ወደብ ሳይሆን የፋኖ አገር አቀፍ ንቅናቄ መሆን ነው!

Post by Horus » 01 Jan 2024, 22:22

ይህ ድንቅ ፖለቲከኛ ስለ ሹክሻክ ኢሚሪቶች የሚሰጠው አስገራሚ ትንተና ስሙ ። ኢሚሬት የሚልከፈከፍ እጅ እንጂ ረጅም እጅ የላቸውም !!!አቢይ አህመድ የማንነት ችግር ያለበት ሰው ነው !!! አፋር የኢትዮጵያ ወጋግራ ሕዝብ !!!
Last edited by Horus on 01 Jan 2024, 23:23, edited 2 times in total.



ethiopian

Re: 3ኛው የሆረስ ትንቢት ፤ በ2024 የኢትዮጵያን ፖለቲካ እንዳልነበር የሚለውጠው የዚየላ ወደብ ሳይሆን የፋኖ አገር አቀፍ ንቅናቄ መሆን ነው!

Post by ethiopian » 18 Jan 2024, 00:03

Horus wrote:
01 Jan 2024, 22:14
የኦሮሙማ መንግስት ከአማራ ጦርና ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር የገባበት የማይታረቅ ቅራኔ ሳይፈታ አቢይ አህመድ አንድ ሜትር ፈቀቅ አይልም ። አገሩንና ሕዝቡን ከጀርባው ያላሰለፈ የተጠላና የተናቀ መንግስት የለት ተለት ቀውሱን ለማስታገስ እንጂ መሰረታዊም ሆነ ዘላቂ ውጤት አይፈይድም ።
Oromuma = 1/2 of Ethiopia .... think long and clear !

Horus
Senior Member+
Posts: 42552
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: 3ኛው የሆረስ ትንቢት ፤ በ2024 የኢትዮጵያን ፖለቲካ እንዳልነበር የሚለውጠው የዚየላ ወደብ ሳይሆን የፋኖ አገር አቀፍ ንቅናቄ መሆን ነው!

Post by Horus » 18 Jan 2024, 00:14

ethiopian wrote:
18 Jan 2024, 00:03
Horus wrote:
01 Jan 2024, 22:14
የኦሮሙማ መንግስት ከአማራ ጦርና ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር የገባበት የማይታረቅ ቅራኔ ሳይፈታ አቢይ አህመድ አንድ ሜትር ፈቀቅ አይልም ። አገሩንና ሕዝቡን ከጀርባው ያላሰለፈ የተጠላና የተናቀ መንግስት የለት ተለት ቀውሱን ለማስታገስ እንጂ መሰረታዊም ሆነ ዘላቂ ውጤት አይፈይድም ።
Oromuma = 1/2 of Ethiopia .... think long and clear !
ተረቱን ወደ ጎን በልና ምን ማለቱ አቢይ አባ ዉሸት 'ብቻዬን ቆሚያለሁ'! በዙሪያዬ ያሉት ሁሉም ካዱኝ እያለ የሚያላዝነው!!! ኢትዮጵያ የሱ መጫወቻ አሻንጉሊት እንዳልሆነች ልጅቹ ሊነግሩት ይችላሉ ። ግዜው ሲያልቅበት የማያውቅ በሽተኛ ኢዲ አሚኒ ነው! አቢይ አህመድ አሊ ማለት! እስቲ ሸኔ ሞቶ ሲያድነው እናያለን!


Union

Re: 3ኛው የሆረስ ትንቢት ፤ በ2024 የኢትዮጵያን ፖለቲካ እንዳልነበር የሚለውጠው የዚየላ ወደብ ሳይሆን የፋኖ አገር አቀፍ ንቅናቄ መሆን ነው!

Post by Union » 18 Jan 2024, 00:24

Who gave you the fake killli and who is going to take it back? That is what you need to ask yourself.

Just because tplf gave you a border, we do not have to accept it. You never won a single war but you accepted what tplf gave you. You don't deserve it..you have to win at least a single war :lol:

Basically we will take it back, it belongs to the owners

Enjoy it while you have it :lol:
ethiopian wrote:
18 Jan 2024, 00:03
Horus wrote:
01 Jan 2024, 22:14
የኦሮሙማ መንግስት ከአማራ ጦርና ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር የገባበት የማይታረቅ ቅራኔ ሳይፈታ አቢይ አህመድ አንድ ሜትር ፈቀቅ አይልም ። አገሩንና ሕዝቡን ከጀርባው ያላሰለፈ የተጠላና የተናቀ መንግስት የለት ተለት ቀውሱን ለማስታገስ እንጂ መሰረታዊም ሆነ ዘላቂ ውጤት አይፈይድም ።
Oromuma = 1/2 of Ethiopia .... think long and clear !

Post Reply