Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

በሻለቃ ደረጀ በላይ በሚመራው ፋኖ የተማረኩ የኦሮሞ ቅጥረኛ "ሽማግሌዎሽ" WEEY GUUD!!

Post by Wedi » 21 Dec 2023, 02:22

በሻለቃ ደረጀ በላይ በሚመራው ፋኖ የተማረኩ የኦሮሞ ቅጥረኛ "ሽማግሌዎሽ" WEEY GUUD!!
:P :P :P

Assegid S.
Member
Posts: 950
Joined: 11 Aug 2013, 07:11
Contact:

Re: በሻለቃ ደረጀ በላይ በሚመራው ፋኖ የተማረኩ የኦሮሞ ቅጥረኛ "ሽማግሌዎሽ" WEEY GUUD!!

Post by Assegid S. » 21 Dec 2023, 09:38

አባት ለልጁ፣ ኣዛውንቶች ለወጣቶች የትውልድ ቅርሥ፣ የነፃነት ውርስ ትተው ለማለፍ ይተጋሉ ... ለሆዳቸው ያደሩ፣ ዕድሜ ያስጠበባቸው ሳይሆን ያጠበባቸው 'ሽማግሌዎች' ግን ለልጆቻቸው የግፍና መድሎ ቀንበር ለማሽከም ከላይ ታች ይሮጣሉ። እነዚህን ተላላኪዎች ዋጋቸውን ከፍሎ በመጡበት እግራቸው ያለ ጫማ መመለስ ነው።

Post Reply