< የፕሪቶሪያው (Pretoria) ስምምነት ህገ-ወጥ ነው። የሰላም ሚንስቴር እውቅና አይሰጠውም፤አለተሳተፈበትም > ታዬ ደንዳ ጉድ አፈላ።
በእርግጥም የሰላም ሚንስትር የማያውቀው ማንኛውም የሰላም ውይይት ህጋዊ አይደለም። ታዬ እንዳለውም የተሳተፉት ሁሉ ጉዳዩ የማይመለከታቸው ናቸው። ለነገሩ የተፈረመው ወረቀት ብዕሩ ሳይደርቅ ነው አማራ ፋኖ ቦጫጭቆ ፕሪቶሪያን ወደ ሽንት ቤት የጨመረው እነ አብይ፤ ወያኔ፤ ኦባሳንጆ እና ምዕራባዊያንን ጸጉራቸውን ያስነጫቸው።እውነት ትዘገያለች እንጅ አደባባይ መውጣቷ አይቀርም የሚለው ብሂል እንድህ ነው። ጉዳዩ ህገ-ወጥ መሆኑን አግባብ ካለው መስሪያ ቤት እና ባለስልጣን አፍ ለህዝብ ተደመጠ።
Re: < የፕሪቶሪያው (Pretoria) ስምምነት ህገ-ወጥ ነው። የሰላም ሚንስቴር እውቅና አይሰጠውም፤አለተሳተፈበትም > ታዬ ደንዳ ጉድ አፈላ።
በወያኔ ሰፈር -የተደለቀለት፤
በ4ኪሎ ግቢ የተጨፈረለት፤
በእነ ማይክ ሃመር የተደነቀለት፤
በእነ ኦባሳንጆ የተሞካሸለት፤
የ"ፕሪቶሪያ-ውል" እንዳ ተዘምሮለት፤
ታዬ ፉርሽ አድርጎ ጣለው ወደ ቅርጫት፥
ጽዳት ሰራተኞች ከሚንስትር ግብ አርቀው እንድያነዱት።
የሰላም ሚንስትር መች ሁክት ይሆናል፤
ግብር እና ስማችን እንደትስ ይስማማል?
በ4ኪሎ ግቢ የተጨፈረለት፤
በእነ ማይክ ሃመር የተደነቀለት፤
በእነ ኦባሳንጆ የተሞካሸለት፤
የ"ፕሪቶሪያ-ውል" እንዳ ተዘምሮለት፤
ታዬ ፉርሽ አድርጎ ጣለው ወደ ቅርጫት፥
ጽዳት ሰራተኞች ከሚንስትር ግብ አርቀው እንድያነዱት።
የሰላም ሚንስትር መች ሁክት ይሆናል፤
ግብር እና ስማችን እንደትስ ይስማማል?
Re: < የፕሪቶሪያው (Pretoria) ስምምነት ህገ-ወጥ ነው። የሰላም ሚንስቴር እውቅና አይሰጠውም፤አለተሳተፈበትም > ታዬ ደንዳ ጉድ አፈላ።
ተጨፈረ ተጠጣ..ዉስኪ ተንቆረቆረ
ወያኔም ፈነጨ ፒፒም ቀመረ
ለዘመናት ሊገዛ.. እያደናገረ
አጨናብረው ሊያልፋን ምንም እንዳልተፈጠረ
ህዝቡም በዝምታ ውስጡ እያረረ
የሞቱቱ ንጹሃንን በእህህታ እየቀበረ
እውነት እና ውሸት እያደረ ይጠራል
ፒፒም ይሞታል .. ታዬም ይፈታል
የአብይ ፍጻሜ ወይ ይሰደዳል
.... ወይ ይሞታል
ወያኔም ፈነጨ ፒፒም ቀመረ
ለዘመናት ሊገዛ.. እያደናገረ
አጨናብረው ሊያልፋን ምንም እንዳልተፈጠረ
ህዝቡም በዝምታ ውስጡ እያረረ
የሞቱቱ ንጹሃንን በእህህታ እየቀበረ
እውነት እና ውሸት እያደረ ይጠራል
ፒፒም ይሞታል .. ታዬም ይፈታል
የአብይ ፍጻሜ ወይ ይሰደዳል
.... ወይ ይሞታል