**<አንዳንድ ነገሮች>**
እኔ ቶሎሳ የሚባል ዩቲዩበር ብዙ ተመልክቼው አላቅም ፣ይቺኛዋ ግን ዩቲዪብ ላይ ሰዞር አደናቅፋኝ ቀልቤን ሳበቺው።
እሰቲ እነዚህ ሰዎች አኗኗርና አሟሟት አጢኑ:
Eng. ስመኘው
ዶር አምባቸው
ጀ/ል አሳምነዉ
ጀ/ል ሳዕረ
የቀድሞ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር**
አሁን ደሞ በቁሙ የሞተ የሚመስለው :
ስዩም ተሾመ ወዘተ ወዘተ.... እስቲ እናንተ የምታስታውሷቸውን ጨምሩ።
Something fish is going on here
https://www.youtube.com/live/E9KpfGGV4L ... DeVcgr6axh
እሰቲ እነዚህ ሰዎች አኗኗርና አሟሟት አጢኑ:
Eng. ስመኘው
ዶር አምባቸው
ጀ/ል አሳምነዉ
ጀ/ል ሳዕረ
የቀድሞ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር**
አሁን ደሞ በቁሙ የሞተ የሚመስለው :
ስዩም ተሾመ ወዘተ ወዘተ.... እስቲ እናንተ የምታስታውሷቸውን ጨምሩ።
Something fish is going on here
https://www.youtube.com/live/E9KpfGGV4L ... DeVcgr6axh
Re: **<አንዳንድ ነገሮች>**
ቶሎሳ ኢብሳ የእውነት ስሙ አይደለም፥፥ ይህ ግለሰብ እውነተኛ ስሙ ፈድሉ ይባላል፥፥ በሃይማኖቱም ሙስሊም ነው:: በአውሮፓ የኦህዴድ መረጃ ክንፍ ነው፥፥
ወያኔ ስልጣን ላይ በነበረ ግዜ ኦፒዲኦ ለትግልዋ ጠቃሚ መረጃዎችን በዚህ ግለሰብ በኩል ታሳልፍ ነበር፥፥ መረጃዎቹ ተቀምረው የሚወጡት አብይና ለማን በሚጠቅም መንገድ ነበር፥፥
ኦህዴድ ስልጣን ላይ ከወጣ በህዋላ የፈድሉ (ቶሎሳ) ትልቁ የተሰጠው ስራ ልክ እንደ አቤ ቶኪቻው የኢትዮጵያዊ ካባ ለብሶ አማራው ወደ ከኢትዮጵያዊነት የጅል የዜጋ ፖለቲካ ወጥቶ ወደ አማራ ብሄርተኝነት እንዳይቀላቀል ጠዋት ማታ ቭድዮ መስራት ነበር
ፈድሉ አብይን የተቃወመ በመምሰል የእመበታችንን ምስል በማንገብና የልሙጡን ባንዲራ በማንገብ ፖለቲካ ቶሎ ሊረዳ የማይችለውን Silent Majority በማማለል የአንድነት ዜጋ ፖለቲካን ሲረጭ አበበ ቶላ ደግሞ የአብይ ደጋፊ ሆኖ በዛ frame ውስጥ የውሸት ኢትዮጵያዊነትን በመስበክ አማራ ወደ ብሄርተኝነት እንዳይገባ የሚያደርግ ስራ ነበር ሲሰሩ የነበረው፥፥
በኦህዴድና በህወሃት ቀመር አማራን አልፈስፍሰው ሊያጠፉት የሚችሉት በዜጋ ፖለቲካና በሰላማዊ ትግል ሲጃጃል ነው፥፥ ነገርየው እንዳለሙት ሳይሆን ወያኔ የቀጠረው ልደቱም : ኦህዴድ የቀጠራቸው የውሸት የዜጋ ፖለቲካ አራማጆችን በለስ አልቀናቸውም፥፥ አማራ ወደ አማራነቱ ተምሞ ነፍጥ ያነገበ ትግል ጀምሮአል:: ብዙዎችም ወደ አማራነታቸው እየገቡ ነው
ወያኔ ስልጣን ላይ በነበረ ግዜ ኦፒዲኦ ለትግልዋ ጠቃሚ መረጃዎችን በዚህ ግለሰብ በኩል ታሳልፍ ነበር፥፥ መረጃዎቹ ተቀምረው የሚወጡት አብይና ለማን በሚጠቅም መንገድ ነበር፥፥
ኦህዴድ ስልጣን ላይ ከወጣ በህዋላ የፈድሉ (ቶሎሳ) ትልቁ የተሰጠው ስራ ልክ እንደ አቤ ቶኪቻው የኢትዮጵያዊ ካባ ለብሶ አማራው ወደ ከኢትዮጵያዊነት የጅል የዜጋ ፖለቲካ ወጥቶ ወደ አማራ ብሄርተኝነት እንዳይቀላቀል ጠዋት ማታ ቭድዮ መስራት ነበር
ፈድሉ አብይን የተቃወመ በመምሰል የእመበታችንን ምስል በማንገብና የልሙጡን ባንዲራ በማንገብ ፖለቲካ ቶሎ ሊረዳ የማይችለውን Silent Majority በማማለል የአንድነት ዜጋ ፖለቲካን ሲረጭ አበበ ቶላ ደግሞ የአብይ ደጋፊ ሆኖ በዛ frame ውስጥ የውሸት ኢትዮጵያዊነትን በመስበክ አማራ ወደ ብሄርተኝነት እንዳይገባ የሚያደርግ ስራ ነበር ሲሰሩ የነበረው፥፥
በኦህዴድና በህወሃት ቀመር አማራን አልፈስፍሰው ሊያጠፉት የሚችሉት በዜጋ ፖለቲካና በሰላማዊ ትግል ሲጃጃል ነው፥፥ ነገርየው እንዳለሙት ሳይሆን ወያኔ የቀጠረው ልደቱም : ኦህዴድ የቀጠራቸው የውሸት የዜጋ ፖለቲካ አራማጆችን በለስ አልቀናቸውም፥፥ አማራ ወደ አማራነቱ ተምሞ ነፍጥ ያነገበ ትግል ጀምሮአል:: ብዙዎችም ወደ አማራነታቸው እየገቡ ነው
Re: **<አንዳንድ ነገሮች>**
አብዪንና ብልጽግናን ሴጣን በማስመሰል ፡ የአማራን ኮዝ በማራገብ አማራን ዪሰልላል ነው የምትለው?
ወይስ ሌላ የሚያገኘዉ ነገር አለ?
ዪሄን ያህል sophisticatedና አንደበተ_ርትኡ አደለም ....
ወይስ ሌላ የሚያገኘዉ ነገር አለ?
ዪሄን ያህል sophisticatedና አንደበተ_ርትኡ አደለም ....
-
- Member
- Posts: 3639
- Joined: 23 Jun 2018, 21:29
Re: **<አንዳንድ ነገሮች>**
How is it possible one who writes non-stop on Ethiopian Review about the need for Amhara's tribal politics hates the Ethiopian green, yellow and red flag, and call it "Lemut." The TPLF cadres think themselves as smart. They are not. We read them very proficiently. But we let it go. Let them deceive themselves as long as they wish.
-
- Senior Member
- Posts: 11826
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: **<አንዳንድ ነገሮች>**
ምጭራቅ እጅ ከፍንጅ ተያዘች ማለት ነዉ?
የኢትዮጵያ ጥላቻ ጭራቅ አድርጎ የስቀረዉ ሰዉ ብኖር ይህች ምጭራቅ የምትባል ሴትዮ የመጀመሪያዋ ናት።
የኢትዮጵያ ጥላቻ ጭራቅ አድርጎ የስቀረዉ ሰዉ ብኖር ይህች ምጭራቅ የምትባል ሴትዮ የመጀመሪያዋ ናት።
Re: **<አንዳንድ ነገሮች>**
ከአንተ የኢትዮጵያ ፍቅር ካሳበደህና ካሰከረህ (ኢትዮጽያ ሱሴ) ጋር ሲነፃፀር ነው?



DefendTheTruth wrote: ↑09 Dec 2023, 13:04ምጭራቅ እጅ ከፍንጅ ተያዘች ማለት ነዉ?
የኢትዮጵያ ጥላቻ ጭራቅ አድርጎ የስቀረዉ ሰዉ ብኖር ይህች ምጭራቅ የምትባል ሴትዮ የመጀመሪያዋ ናት።
-
- Senior Member
- Posts: 11826
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: **<አንዳንድ ነገሮች>**
በምቀጥለዉ ኢትዮጵያ ሱሴ ናት ሳይሆን አማራ ሱሴ ነዉ እላለሁ፣ ጠብቀኝ። ያ ከክሳራዉ ያላቅቅህ ይሆናል፣ አይደል?Y3n3g3s3w wrote: ↑10 Dec 2023, 10:20ከአንተ የኢትዮጵያ ፍቅር ካሳበደህ (ኢትዮጽያ ሱሴ) ጋር ሲነፃፀር ነው?
DefendTheTruth wrote: ↑09 Dec 2023, 13:04ምጭራቅ እጅ ከፍንጅ ተያዘች ማለት ነዉ?
የኢትዮጵያ ጥላቻ ጭራቅ አድርጎ የስቀረዉ ሰዉ ብኖር ይህች ምጭራቅ የምትባል ሴትዮ የመጀመሪያዋ ናት።
Re: **<አንዳንድ ነገሮች>**
ከ " ፋኖን መለቃቀም ነው የቀረን "
ወደ መለቃቀም ተሸጋግራቹ ; ምኑን አማራ ሱሴ አልከው ? ወስላታ!
ሀገር በወስላታ፣ በውሸታም፣አስመሳይ፣በሌቦች ፣ ባንዳ ዎችና ሀገር እየመሩ ባንክ በሚዘርፉ አትገነባም፣አታድግም፣አትበለፅግም!!!
ሀገር የምትገነባው፣የምታድገው፣የምትበለፅገው በጀግኖች፣ እራሳቸውን ለሀገርና ህዝብ ብለው አሳልፈው በሚሰጡ ጀግኖች ነው!!።
ወደ መለቃቀም ተሸጋግራቹ ; ምኑን አማራ ሱሴ አልከው ? ወስላታ!
ሀገር በወስላታ፣ በውሸታም፣አስመሳይ፣በሌቦች ፣ ባንዳ ዎችና ሀገር እየመሩ ባንክ በሚዘርፉ አትገነባም፣አታድግም፣አትበለፅግም!!!
ሀገር የምትገነባው፣የምታድገው፣የምትበለፅገው በጀግኖች፣ እራሳቸውን ለሀገርና ህዝብ ብለው አሳልፈው በሚሰጡ ጀግኖች ነው!!።
DefendTheTruth wrote: ↑10 Dec 2023, 10:41በምቀጥለዉ ኢትዮጵያ ሱሴ ናት ሳይሆን አማራ ሱሴ ነዉ እላለሁ፣ ጠብቀኝ። ያ ከክሳራዉ ያላቅቅህ ይሆናል፣ አይደል?Y3n3g3s3w wrote: ↑10 Dec 2023, 10:20ከአንተ የኢትዮጵያ ፍቅር ካሳበደህ (ኢትዮጽያ ሱሴ) ጋር ሲነፃፀር ነው?
DefendTheTruth wrote: ↑09 Dec 2023, 13:04ምጭራቅ እጅ ከፍንጅ ተያዘች ማለት ነዉ?
የኢትዮጵያ ጥላቻ ጭራቅ አድርጎ የስቀረዉ ሰዉ ብኖር ይህች ምጭራቅ የምትባል ሴትዮ የመጀመሪያዋ ናት።
Re: **<አንዳንድ ነገሮች>**
ማነሽ ባለሳምንት?
ይሄ ነገር Prez ን ያሰጋት ይሆን እንዴ?
ልክ ልኩ እየነገረችው ነው።
"የኢትዮጽያ ህዝብ እውነቱን ተናግሮ እቤቱን ማደር አለበት" ......ፕ/ት ሳህለወረቅ
ይሄ ነገር Prez ን ያሰጋት ይሆን እንዴ?
ልክ ልኩ እየነገረችው ነው።
"የኢትዮጽያ ህዝብ እውነቱን ተናግሮ እቤቱን ማደር አለበት" ......ፕ/ት ሳህለወረቅ