Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 17777
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ባህር ማዶ ሆኖ ፋኖን ማዘዝ አይቻልም ... አንዳርጋቸው ጽጌ! መሳሪያ አይደለም የሚዋጋው ወታደር ነው!!

Post by Selam/ » 08 Dec 2023, 22:38

አንቺ በፈስ ድንገት የተፈጠርሽ ዶሮ ነገር ፡ የአስተሳሰብ አድማስሽ በኦሮሞና ትግሬ ተወጥሮ ሲያበቃ ፣ ሰላምን ወደ አንቺ ነጠላና ጎጠኛ ዕይታ እቀንሳለሁ ብለች ሌት ከቀን መሬት ስትጭሪ ሳይሽ ታሳዝኝኛለሽ። ደቃቃ ወያኔ እስቲ ቁስልሽን ላሺ መጀመሪያ። ጭንጋፍ!
Misraq wrote:
08 Dec 2023, 09:32
ኢንተርቪውን አየሁት፥፥ አንዳርጋቸው እኔ ካልመራሁት እያለ ነው፥፥ ከደጋፊነት አልፎ መፈትፈት እና ጎልቶ መታየት እንደሚፈልግ ንዴቱና ብስጭቱ ያስታውቅበታል፥፥ በዳያስፖራ የሚገኘው የአማራ እንቅስቃሴ ከነድክመቱ አንዳርጋቸውን የመሰለ ከሃዲ ፖለቲከኛ አናስገባም ብለው በራቸውን መዝጋታቸው የሚመሰገን ነው፥፥

ይህ ሌባ ጉራጌ ሆረስ አማራ በትግሬና በኦሮሞ ልክና ወርድ እንዲፈረጥም አይፈልግም፥፥ ሰላም የሚሉትም ዲቃላ እንደዚሁ፥፥

ለአማራ ሕዝብ ከእነዚህ ዲቃሎች በግልጽ ጦርነት ያወጁበት ወያኔዎች እና ኦነጎች ይሻሉታል፥፥ ቢያንስ ቢያንስ በግልጽ ጠላትነታቸውን አሳይተዋልና፥፥ እነዚህ ድቅሎች እና ሌባ ጉራጌዎች ለአማራ ሕዝብ ትግል አይጠቅሙም፥፥ እስቲ ተመልከት አማራ የሚባል የለም ብሎ ለጥቃት ያጋለጠን ግለሰብ፥ አጼ ምኒሊክን ከትግሬና ከኦሮሞ ጽንፈኛ በበለጠ መልኩ መጽሃፍ ጽፎ ያራከሰን ግለሰብ ይምራች ሁ ብለው ፕሮሞት ሲያደርጉት፥፥

Horus
Senior Member+
Posts: 42630
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ባህር ማዶ ሆኖ ፋኖን ማዘዝ አይቻልም ... አንዳርጋቸው ጽጌ! መሳሪያ አይደለም የሚዋጋው ወታደር ነው!!

Post by Horus » 09 Dec 2023, 02:28

selam,
ጸጥ ያልኩት ልክ ደውል እንደ ተነጋገረ ሰው የምስራቅ ፋኖ እቅጩን የሚነግራቸውን መግለጫ ስለሰማሁ እና እጅግ ደስ ስላለኝ ነው ። በአንድ ቃል ተዋጊዎቹ ያሉት የዚህ ንቅናቄ መሪ እኛ ነን፤ እናንተ እዚያ ሆናችሁ ያማራን ትግል አታዙም ፤ ልትደግፉን ከፈለጋችሁ አንድ ድርጅት ፈጥራችሁ አንድ ፋኖን እርዱ ። ዲያስፖራ የሚቅጣጠረው ፕሮክሲ ፋኖ የለም ነው ያላቸው !!! በቃ ። እኔ በግሌ ለፕሮፌሰር አስራት ገንዘብ አዋጥተን ሞድሟዳ ሌቦች ምን እንዳደረጉ አውቃለሁ ።

Post Reply