Re: አዲስ አበባ የተጠራው ሰልፍ
The Abiy regime has never allowed an anti-government rally in Addis Ababa, not a single one. Narcissists are very sensitive to criticism. Will it allow this time? This is highly unlikely unless the government itself is behind the rally.
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13222
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: አዲስ አበባ የተጠራው ሰልፍ
They are talking about a peaceful protest against injustice, but you are talking about bullets.እንዚህ አንድ ጥይት እንኳ ኮሽ እስክትል የማይጠብቁ ፈሳሞች?
That tells us everything.
In your little sphere you believe that you can control society with bullets, drones, migs and tanks. The table will turn very soon, as usual ultimately the people will win.
Re: አዲስ አበባ የተጠራው ሰልፍ
ጉጥ ካድሬ - ፈጥነህ ጠብመንጃህን መዘዝክ። ምን አይነት ወራዳ ቅዘናም ነህ?
DefendTheTruth wrote: ↑30 Nov 2023, 04:27ሰልፉ ከልተፈቀደ መስዋዕትነትን እንከፍላለን?
እንዚህ አንድ ጥይት እንኳ ኮሽ እስክትል የማይጠብቁ ፈሳሞች?
እፍረት የለሾች!
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13222
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: አዲስ አበባ የተጠራው ሰልፍ
DDT,It may not be your moral duty but it is a moral duty nonetheless. If a state carries out systematic humans rights abuses, those who believe in freedom and justice (moral positions) are morally obligated to take a stand against oppression and injustice.
Re: አዲስ አበባ የተጠራው ሰልፍ
I can smell that this demo is orchestrated by PP itself as an exit strategy from Amhara Conflict. The target of this demo is for the federal regime (PP) to position itself to Dialogue and fake peace treaty with Fano in a hope of dividing them into many factions. Ofcourse the low IQ ethiopianists have fallen for this and will fall again and again.
If the aim of the demonstration is to denounce PP and hold a genuine transitional government with a step down of Abiy or holding him responsible for the genocide taking place all over the country, it is a genuine demonstration. anything short of that such as requesting peace treaty with Fano is a regime sponsored demo using bandas who got paid for this service
If the aim of the demonstration is to denounce PP and hold a genuine transitional government with a step down of Abiy or holding him responsible for the genocide taking place all over the country, it is a genuine demonstration. anything short of that such as requesting peace treaty with Fano is a regime sponsored demo using bandas who got paid for this service
Re: አዲስ አበባ የተጠራው ሰልፍ
ሰልፉ ተፈቀደም አልተፈቀደ ፣ ጥሪው ትክክለኛ የፖለቲካ ታክቲክ ነው ። አዲስ አበባ ውስጥ አሁን የፖለቲካ ድርጅት አለ። ሩጫ ላይ ሕዝብ የሚያነቃ፣ ሚቀሰቅስ፣ በበራሪ ወረቀት ሕዝብ የሚያነቃ የሚቀሰቅስ፣ አሁን ሰልፍ በመጠየቅ መንግስትን የሚያጋልጥ ። የፖለቲካ ስራ ማለት ይህ ነው።
አቢይ አህመድ ከፋኖ ጋር ለመደራደር ያመጣው ዘዴ ነው የሚለው አስቂኝ ሎጂክ ነው ። አቢይ ድርድር ከፈለገ በከፍተኛ ምስቲር ማይክ ሃመርን ይልከዋል እንጂ እነ ኢ ህ አ ፓ ስለፍ እንዲጠሩለት አይፈትልም ኦርሙማ ማለት ነው ።
አቢይ ዛሬ ቀን የብድር መክፈያ እፎይታ ለ2 አመት ሰጥቶታል የፓሪስ ክለብ ። አይ ኤም ኤፍ ብድር የሚለቅለት ከሆነ አንዱ ቅድመ ሁኔታው ከአማራ መውጣት አለብህ የሚል ይሆናል ። ማለትም አቢይ በግድ ከፋኖ ጋር ድርድር መቀመጡ አይቀሬ ነው ።
ይህም ማለት እራሱ ፋኖ ነገ ለድርድር ቢጠየቅ መልሱን ማዘጋጀት ያለበት ። አምቢ ለድርድር አልቀመጥም ሊል አይችልም ።
ፖለቲካ አውቃለሁ ለምትሉ ማለቴ ነው ።
አቢይ አህመድ ከፋኖ ጋር ለመደራደር ያመጣው ዘዴ ነው የሚለው አስቂኝ ሎጂክ ነው ። አቢይ ድርድር ከፈለገ በከፍተኛ ምስቲር ማይክ ሃመርን ይልከዋል እንጂ እነ ኢ ህ አ ፓ ስለፍ እንዲጠሩለት አይፈትልም ኦርሙማ ማለት ነው ።
አቢይ ዛሬ ቀን የብድር መክፈያ እፎይታ ለ2 አመት ሰጥቶታል የፓሪስ ክለብ ። አይ ኤም ኤፍ ብድር የሚለቅለት ከሆነ አንዱ ቅድመ ሁኔታው ከአማራ መውጣት አለብህ የሚል ይሆናል ። ማለትም አቢይ በግድ ከፋኖ ጋር ድርድር መቀመጡ አይቀሬ ነው ።
ይህም ማለት እራሱ ፋኖ ነገ ለድርድር ቢጠየቅ መልሱን ማዘጋጀት ያለበት ። አምቢ ለድርድር አልቀመጥም ሊል አይችልም ።
ፖለቲካ አውቃለሁ ለምትሉ ማለቴ ነው ።
Re: አዲስ አበባ የተጠራው ሰልፍ
የኢህአፓን እና የግንቦት-7 ካድሬ ከዛም ለኦህዴድ ሲያፈነድድ የነበረው መንጋ አእምሮው በጮማ የተደፈነ ስለሆነ በ Information እና በ critical thinking መብሳት አይቻልም፥፥ በስብ የተደፈነ ጭንቅላታቸውን የሚበሳው ስሜት ብቻ ነው፥፥
ሰላማዊ ሰልፍ ስለተጠራ ጫፍ ላይ ደርሰናል የሚል በስሜት ወደ ላይና ወደ ታች የሚል የሴት ወርሃዊ roller coaster ስሜት ነው ያላቸው፥፥ ያው ወንዳዊ ባህርይ ስለሌላቸውም ነው፥፥
ሃቁ ግን ይህ ሰላማዊ ሰልፍ ከመጠራቱ በፊት ሊያምዋለው የሚግባቸውን ጥቂት ግብአቶች እና ብልጽግና ኦሮሙማ ሳያየው እንዴት አለፈው የሚለውን እንመርምር፥፥
እንደዚህ አይነት ሰላማዊ ሰልፍ ሲጀምር ውይይትን ይጠይቃል፥፥ ከውይይትም ቀጥሎ ረቂቅ ሃሳብን መንደፍ እና ስምምነት መድረስን ይጠይቃል፥፥ ይህ ብቻውን ሳምንታት የሚጠይቅ ስራ ነው፥፥ ለመሰብሰብ ደግሞ አዳራሽ ወይንም ቴክኖሎጂን ይጠይቃል፥፥ በዚህ ሁሉ ሂደት ውስጥ ደጉ እና ዲሞክራቲኩ ብልጽግና ኦሮሙማ በባልደራስ ላይ ያደርስ የነበረውን የመሰብሰብ መብት እገዳ ሰላማዊ ሰልፍ የጠራው ቡድን ላይ ሳያሳርፍ ሰላማዊ ሰልፉን ባረከው የሚለው በማር የተለወሰ ትርክት ሳይመረምር ጮቤ የሚረግጥ ያው የምናውቀው አንድነት እፈልጋለሁ ተብየው የሌባ ቡድን ነው፥፥
ማሰብያው የተደፈነ በስሜት ብቻ የሚነዳ ይህ ቡድን ከሕወሃትና ከኦነግ የበለጠ ሕዝባችንን ለመከራ ያጋለጠ ነው የምንለው በምክንያት ነው
ሰላማዊ ሰልፍ ስለተጠራ ጫፍ ላይ ደርሰናል የሚል በስሜት ወደ ላይና ወደ ታች የሚል የሴት ወርሃዊ roller coaster ስሜት ነው ያላቸው፥፥ ያው ወንዳዊ ባህርይ ስለሌላቸውም ነው፥፥
ሃቁ ግን ይህ ሰላማዊ ሰልፍ ከመጠራቱ በፊት ሊያምዋለው የሚግባቸውን ጥቂት ግብአቶች እና ብልጽግና ኦሮሙማ ሳያየው እንዴት አለፈው የሚለውን እንመርምር፥፥
እንደዚህ አይነት ሰላማዊ ሰልፍ ሲጀምር ውይይትን ይጠይቃል፥፥ ከውይይትም ቀጥሎ ረቂቅ ሃሳብን መንደፍ እና ስምምነት መድረስን ይጠይቃል፥፥ ይህ ብቻውን ሳምንታት የሚጠይቅ ስራ ነው፥፥ ለመሰብሰብ ደግሞ አዳራሽ ወይንም ቴክኖሎጂን ይጠይቃል፥፥ በዚህ ሁሉ ሂደት ውስጥ ደጉ እና ዲሞክራቲኩ ብልጽግና ኦሮሙማ በባልደራስ ላይ ያደርስ የነበረውን የመሰብሰብ መብት እገዳ ሰላማዊ ሰልፍ የጠራው ቡድን ላይ ሳያሳርፍ ሰላማዊ ሰልፉን ባረከው የሚለው በማር የተለወሰ ትርክት ሳይመረምር ጮቤ የሚረግጥ ያው የምናውቀው አንድነት እፈልጋለሁ ተብየው የሌባ ቡድን ነው፥፥
ማሰብያው የተደፈነ በስሜት ብቻ የሚነዳ ይህ ቡድን ከሕወሃትና ከኦነግ የበለጠ ሕዝባችንን ለመከራ ያጋለጠ ነው የምንለው በምክንያት ነው
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13222
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: አዲስ አበባ የተጠራው ሰልፍ
This says it all that you have been part of the negotiation team of the guy calling himself Jaal Maro (janja'ama maramaa) and you took the demand directly and 1-to-1 over here.Misraq wrote: ↑30 Nov 2023, 15:28
If the aim of the demonstration is to denounce PP and hold a genuine transitional government with a step down of Abiy or holding him responsible for the genocide taking place all over the country, it is a genuine demonstration. anything short of that such as requesting peace treaty with Fano is a regime sponsored demo using bandas who got paid for this service
The demand has been on the table ever since the election was conducted and the winner was declared by the independent electoral body of the country. So far without any progress but the term of the party in power is also nearing already its end.
Wey 4 Kilo, ye anchi neger!
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13222
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32