Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Tiago
Member
Posts: 3302
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

አዲስ አበባ የተጠራው ሰልፍ

Post by Tiago » 30 Nov 2023, 03:07


temari
Member
Posts: 3916
Joined: 28 Dec 2014, 21:18

Re: አዲስ አበባ የተጠራው ሰልፍ

Post by temari » 30 Nov 2023, 03:22

The Abiy regime has never allowed an anti-government rally in Addis Ababa, not a single one. Narcissists are very sensitive to criticism. Will it allow this time? This is highly unlikely unless the government itself is behind the rally.




DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13222
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: አዲስ አበባ የተጠራው ሰልፍ

Post by DefendTheTruth » 30 Nov 2023, 04:27

temari wrote:
30 Nov 2023, 03:22

ሰልፉ ከልተፈቀደ መስዋዕትነትን እንከፍላለን?

እንዚህ አንድ ጥይት እንኳ ኮሽ እስክትል የማይጠብቁ ፈሳሞች?

እፍረት የለሾች!

Right
Member
Posts: 4787
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: አዲስ አበባ የተጠራው ሰልፍ

Post by Right » 30 Nov 2023, 07:05

እንዚህ አንድ ጥይት እንኳ ኮሽ እስክትል የማይጠብቁ ፈሳሞች?
They are talking about a peaceful protest against injustice, but you are talking about bullets.
That tells us everything.

In your little sphere you believe that you can control society with bullets, drones, migs and tanks. The table will turn very soon, as usual ultimately the people will win.

Selam/
Senior Member
Posts: 17790
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: አዲስ አበባ የተጠራው ሰልፍ

Post by Selam/ » 30 Nov 2023, 07:13

ጉጥ ካድሬ - ፈጥነህ ጠብመንጃህን መዘዝክ። ምን አይነት ወራዳ ቅዘናም ነህ?
DefendTheTruth wrote:
30 Nov 2023, 04:27
temari wrote:
30 Nov 2023, 03:22

ሰልፉ ከልተፈቀደ መስዋዕትነትን እንከፍላለን?

እንዚህ አንድ ጥይት እንኳ ኮሽ እስክትል የማይጠብቁ ፈሳሞች?

እፍረት የለሾች!

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13222
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: አዲስ አበባ የተጠራው ሰልፍ

Post by DefendTheTruth » 30 Nov 2023, 08:38

Tiago wrote:
30 Nov 2023, 03:07
መከላከያ ወደ ካምፕ ይመለስ ሸማቂው ይፈንጭ! is the message.

Tiago
Member
Posts: 3302
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

Re: አዲስ አበባ የተጠራው ሰልፍ

Post by Tiago » 30 Nov 2023, 13:12

DDT,It may not be your moral duty but it is a moral duty nonetheless. If a state carries out systematic humans rights abuses, those who believe in freedom and justice (moral positions) are morally obligated to take a stand against oppression and injustice.

Misraq
Senior Member
Posts: 17758
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: አዲስ አበባ የተጠራው ሰልፍ

Post by Misraq » 30 Nov 2023, 15:28

I can smell that this demo is orchestrated by PP itself as an exit strategy from Amhara Conflict. The target of this demo is for the federal regime (PP) to position itself to Dialogue and fake peace treaty with Fano in a hope of dividing them into many factions. Ofcourse the low IQ ethiopianists have fallen for this and will fall again and again.

If the aim of the demonstration is to denounce PP and hold a genuine transitional government with a step down of Abiy or holding him responsible for the genocide taking place all over the country, it is a genuine demonstration. anything short of that such as requesting peace treaty with Fano is a regime sponsored demo using bandas who got paid for this service

Horus
Senior Member+
Posts: 42666
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አዲስ አበባ የተጠራው ሰልፍ

Post by Horus » 30 Nov 2023, 16:38

ሰልፉ ተፈቀደም አልተፈቀደ ፣ ጥሪው ትክክለኛ የፖለቲካ ታክቲክ ነው ። አዲስ አበባ ውስጥ አሁን የፖለቲካ ድርጅት አለ። ሩጫ ላይ ሕዝብ የሚያነቃ፣ ሚቀሰቅስ፣ በበራሪ ወረቀት ሕዝብ የሚያነቃ የሚቀሰቅስ፣ አሁን ሰልፍ በመጠየቅ መንግስትን የሚያጋልጥ ። የፖለቲካ ስራ ማለት ይህ ነው።

አቢይ አህመድ ከፋኖ ጋር ለመደራደር ያመጣው ዘዴ ነው የሚለው አስቂኝ ሎጂክ ነው ። አቢይ ድርድር ከፈለገ በከፍተኛ ምስቲር ማይክ ሃመርን ይልከዋል እንጂ እነ ኢ ህ አ ፓ ስለፍ እንዲጠሩለት አይፈትልም ኦርሙማ ማለት ነው ።

አቢይ ዛሬ ቀን የብድር መክፈያ እፎይታ ለ2 አመት ሰጥቶታል የፓሪስ ክለብ ። አይ ኤም ኤፍ ብድር የሚለቅለት ከሆነ አንዱ ቅድመ ሁኔታው ከአማራ መውጣት አለብህ የሚል ይሆናል ። ማለትም አቢይ በግድ ከፋኖ ጋር ድርድር መቀመጡ አይቀሬ ነው ።

ይህም ማለት እራሱ ፋኖ ነገ ለድርድር ቢጠየቅ መልሱን ማዘጋጀት ያለበት ። አምቢ ለድርድር አልቀመጥም ሊል አይችልም ።

ፖለቲካ አውቃለሁ ለምትሉ ማለቴ ነው ።

Misraq
Senior Member
Posts: 17758
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: አዲስ አበባ የተጠራው ሰልፍ

Post by Misraq » 30 Nov 2023, 17:57

የኢህአፓን እና የግንቦት-7 ካድሬ ከዛም ለኦህዴድ ሲያፈነድድ የነበረው መንጋ አእምሮው በጮማ የተደፈነ ስለሆነ በ Information እና በ critical thinking መብሳት አይቻልም፥፥ በስብ የተደፈነ ጭንቅላታቸውን የሚበሳው ስሜት ብቻ ነው፥፥

ሰላማዊ ሰልፍ ስለተጠራ ጫፍ ላይ ደርሰናል የሚል በስሜት ወደ ላይና ወደ ታች የሚል የሴት ወርሃዊ roller coaster ስሜት ነው ያላቸው፥፥ ያው ወንዳዊ ባህርይ ስለሌላቸውም ነው፥፥

ሃቁ ግን ይህ ሰላማዊ ሰልፍ ከመጠራቱ በፊት ሊያምዋለው የሚግባቸውን ጥቂት ግብአቶች እና ብልጽግና ኦሮሙማ ሳያየው እንዴት አለፈው የሚለውን እንመርምር፥፥

እንደዚህ አይነት ሰላማዊ ሰልፍ ሲጀምር ውይይትን ይጠይቃል፥፥ ከውይይትም ቀጥሎ ረቂቅ ሃሳብን መንደፍ እና ስምምነት መድረስን ይጠይቃል፥፥ ይህ ብቻውን ሳምንታት የሚጠይቅ ስራ ነው፥፥ ለመሰብሰብ ደግሞ አዳራሽ ወይንም ቴክኖሎጂን ይጠይቃል፥፥ በዚህ ሁሉ ሂደት ውስጥ ደጉ እና ዲሞክራቲኩ ብልጽግና ኦሮሙማ በባልደራስ ላይ ያደርስ የነበረውን የመሰብሰብ መብት እገዳ ሰላማዊ ሰልፍ የጠራው ቡድን ላይ ሳያሳርፍ ሰላማዊ ሰልፉን ባረከው የሚለው በማር የተለወሰ ትርክት ሳይመረምር ጮቤ የሚረግጥ ያው የምናውቀው አንድነት እፈልጋለሁ ተብየው የሌባ ቡድን ነው፥፥

ማሰብያው የተደፈነ በስሜት ብቻ የሚነዳ ይህ ቡድን ከሕወሃትና ከኦነግ የበለጠ ሕዝባችንን ለመከራ ያጋለጠ ነው የምንለው በምክንያት ነው

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13222
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: አዲስ አበባ የተጠራው ሰልፍ

Post by DefendTheTruth » 01 Dec 2023, 09:00

Misraq wrote:
30 Nov 2023, 15:28


If the aim of the demonstration is to denounce PP and hold a genuine transitional government with a step down of Abiy or holding him responsible for the genocide taking place all over the country, it is a genuine demonstration. anything short of that such as requesting peace treaty with Fano is a regime sponsored demo using bandas who got paid for this service
This says it all that you have been part of the negotiation team of the guy calling himself Jaal Maro (janja'ama maramaa) and you took the demand directly and 1-to-1 over here.

The demand has been on the table ever since the election was conducted and the winner was declared by the independent electoral body of the country. So far without any progress but the term of the party in power is also nearing already its end.

Wey 4 Kilo, ye anchi neger!

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13222
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: አዲስ አበባ የተጠራው ሰልፍ

Post by DefendTheTruth » 08 Dec 2023, 17:12

temari wrote:
30 Nov 2023, 03:22
ሰልፉ ስላልተፈቀደ እንደተባለዉ ይሄዉ መስዋዕት ሆኑ፣ እግሬ አዉጪኝ በመላት።

አይ ፉከራ! አይነገ መስሎዋት በቆጧ ላይ *** አሉ፣ ስተርቱ።


Post Reply