Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

በ ኦሮሞ ጀነራሎች የሚተዳደረው የ አማራክልል በ ምስለኔዎቹ ተስፋ በመቁረጡ፡ የ ድሮን ጭፍጨፋውን አጠናክሮ ቢቀጥልም፡ ፋኖው ግን የሚቀመስ አልሆነም

Post by Za-Ilmaknun » 05 Dec 2023, 14:47

በ እነቀንድአውጣ ፡ ምስለኔነት ብዙም ያልረካው የ ኦሮሙማው መንግስት ፡ የ ኦሮሞ ባህላዊ ጀነራሎች የ አማራ ክልልን እንዲያስተዳድሩ ቢያደርግም፡ የ ፋኖው ትግል ይበልጥ እየጋመ እና ህዝባዊነቱ እየጨመረ በመምጣቱ ግራ በመጋባቱ፡ የ አራት ኪሎው ሰዉዪ በጥላው እንዲደነብር ሆኗል፡፡

ደመቀ መኮንን የተባለን ድልብ ክምር ስጋ እንኳን ማመን ተስኖት ፡ ከ ወንበር ለማራቅ በ ዲፕለ‍ኦማሲ ስራ ሰበብ በአላስፈላጊ የውጭ ጉዞ ጠምዶት ይገኛል፡፡ ተመስገን ጥሩነህ ባለሟልነቱን ያለ አንዳች ጥያቄ ቢያቀላጥፍም፡ ማሙዪ ግን ሰውየውን አንሳፎ መቀለጃ አርጎት ይገኛል፡፡ ፀቡ ከማንነት ጋር መሆኑን ለመረዳት አናቱን በ አሸዋ ውስጥ ቀብሮ የኖረው የ ብአዴን ስልብ ዛሬ የ ኦህዴድ ጅራፍ የደለበ ጀርባውን እየገረፈው ነው 💪🏼🤣

ዚህ ሁሉ ግርግር መሀል ግን ጃዊሳው ፋኖ የ ጁላን ተቅበዝባዥ አራዊት እጭዶ እየከመረው ይገኛል፡፡ ይለያል ዘንድሮ 💪🏼