Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum



Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10173
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: የትግሬ ወያኔዎች 17 ዓመት የፈጀባቸውን ሸማቂነት ፋኖ በ6 ወር ስለሳበው የኢ አር ትግሬዎች በቅናት ጨርቅ ጥለዋል!!!

Post by Digital Weyane » 05 Dec 2023, 02:17

ወያኔ ዎገኖቼ ከፋኖ የሚለያቸው ኢትዮጵያዊ ማንነታቸውን ክደው የፈረንጆች ተላላኪ በመሆን ኢትዮጵያን በመውጋታቸው ነው። ፋኖ በኢትዮጵያውነታቸውን የማይደራደሩ ሀገርን ጠብቀው ለትውልድ የማስረከብ ሀላፊነት የተሸከሙ የቁርጥ ቀን ልጆች ናቸው። :roll: :roll:

Union

Re: የትግሬ ወያኔዎች 17 ዓመት የፈጀባቸውን ሸማቂነት ፋኖ በ6 ወር ስለሳበው የኢ አር ትግሬዎች በቅናት ጨርቅ ጥለዋል!!!

Post by Union » 05 Dec 2023, 02:40

ሆረስ እኮ ጉራጌ ኢትዮጵያዊ ነው። በአጋሚስታኛ እያስጓራህ ነው እውነቱን ሲናገር። :lol:

He does not know whaaat the fck you shi'ting :lol:

አስርተ አመታቶች እኛ እመር ተጋዳላዮች መስዋትነት ከፍለን ምናምን ስትል አልነበር? ፋኖ በ6 ቀን አዲስ አባባ መግባት አልቻለም ትላለህ ደግሞ። ያም ሆነ ይህ አማራ ነው ደርግንም ያሸነፈው! :lol:

Axumezana wrote:
05 Dec 2023, 01:22
ጩንቁራእ፥ ብእራይ፥ ክትከውን፥ ተነፊሃ፥ ተተኮሰት፤

Union

Re: የትግሬ ወያኔዎች 17 ዓመት የፈጀባቸውን ሸማቂነት ፋኖ በ6 ወር ስለሳበው የኢ አር ትግሬዎች በቅናት ጨርቅ ጥለዋል!!!

Post by Union » 05 Dec 2023, 02:44

ኦሮሙማው ደግሞ የዛሬ 60አመት ነው የጀመርነው ትግል ይልሀል አንድ ጦርነት ተዋግቶ ሳያሸንፍ :lol:

Post Reply