Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13215
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

ብልጥ ልጅ የአገኘዉን ወስዶ ያነሰዉን እንድጨመርለት ይጣይቃል፣ አሉ ስተርቱ።

Post by DefendTheTruth » 01 Dec 2023, 18:29

ብልጥ ልጅ የአገኘዉን ወስዶ ያነሰዉን እንድጨመርለት ይጣይቃል፣ አሉ ስተርቱ።

ሞኝ ልጅ ግን ከመጀመያዉ አነሰብኝ ብሎ ያኮርፍ ና መዉሰዱን እምቢ ይላል።

የአማራ ክልል በለስልጣኖች ና የዘመኑ አዉርቶ አደሮች ሁሌ የምሉት እኩል መብት አጣን፣ ተበደልን፣ ተጨቆን፣ ድርሻችንን አጣን ና የመሰሰሉትን ስሞታዎችን ማስተጋባት ነዉ።

በአንፃሩም ደግሞ ስራ ስ ሰሩና የተሻለ ነገር አምጥቶ ለማሳየት ስጥሩ አይታዩም። የተበደለ ወገን ይበልጥ ሰርቶ የጎደለዉን ለሟማለት ይጥራል፣ ችግሩን ለመቅረፍ። እነዚህ ግን ነገ ጠባ ወሬ ላይ ናቸዉ፣ ሁሌም ስሞታ ነዉ፣ በየቦታዉ ክስ ማቀረብ ነዉ።

እንዴት ነዉ እነዚህ ሁለት ባሕሪያት አብሮ የምሄዱት ግን?

ችግር እየለበት፣ እንዴት ነዉ አንድ ወገን ይበልጥ ሰርቶ ችግሩን ለመቋቋም የማይጥረዉ?

የኦሮሚያ በለስልጣናት ደገሞ፣ በዳዮች ናቸዉ ተብሎ ክስ እየቀረበባቸዉም ሌተ ቀን ይጥራሉ፣ የተሻለን ነገር ለማምጣት ይተጋሉ። ባዳዮች እንዴት ሆኖ ነዉ ይበልጥ የምተጉት??

ወለፈንዲዉ ይርግጥም ከበለስልጣናቱም ና አዉርቶ አደሮቹም ጨምሮ ነዉ ማለት ነዉ?

የህብረተሰቡም ባሕል ነዉ ማለት ይሁን?

ይህንን ሁኔታ ጠለቅ ብሎ ማየት ያስፈልጋል፣ እየተካሄደ ያለዉን ሁኔታ በቅጡ ለመረዳት።

በጣም ይገርማል!

Abere
Senior Member
Posts: 15365
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ብልጥ ልጅ የአገኘዉን ወስዶ ያነሰዉን እንድጨመርለት ይጣይቃል፣ አሉ ስተርቱ።

Post by Abere » 01 Dec 2023, 20:11



"የአማራ ክልል ... በአንፃሩም ደግሞ ስራሰሩና የተሻለ ነገር አምጥቶ ለማሳየት ስጥሩ አይታዩም። የተበደለ ወገን ይበልጥ ሰርቶ የጎደለዉን ለሟማለት ይጥራል፣ ችግሩን ለመቅረፍ። እነዚህ ግን ነገ ጠባ ወሬ ላይ ናቸዉ፣ ሁሌም ስሞታ ነዉ፣ በየቦታዉ ክስ ማቀረብ ነዉ። " ይላል DDT


የወረሙማ የግፍ ሰለባ አማራዎች ግን ላባችንን ጠብ አድርገን ያፈራነውን ሃብት ተዘረፍን፤ ጉልበታችንን እና ጥሪታችንን አሟጠን የሰራነውን ቤት በተኛንበት ላያችን ላይ ፈረሰብን፤ ጎዳና ላይ ፈሰስን ይላሉ።

ጥጋበኛ DDT ወረሙማ ህጋዊ ድሃ አደርገናቸዋል። ይህም አንድ ታላቅ የብልጽግና ውጤት ነው ይላል። ወለፈንዲ የሆነ ነገር --- ሰርተው ሲያገኙ ይቀማሉ (ኬኛ) ይባላሉ። ስራ ሲያስተምሩ እና አርዕያ ሲሆኑ ህጋዊ ድሃ መሆን አለባችሁ ይባላሉ።

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: ብልጥ ልጅ የአገኘዉን ወስዶ ያነሰዉን እንድጨመርለት ይጣይቃል፣ አሉ ስተርቱ።

Post by TGAA » 01 Dec 2023, 21:20

DefendTheTruth wrote:
01 Dec 2023, 18:29
ብልጥ ልጅ የአገኘዉን ወስዶ ያነሰዉን እንድጨመርለት ይጣይቃል፣ አሉ ስተርቱ።

ሞኝ ልጅ ግን ከመጀመያዉ አነሰብኝ ብሎ ያኮርፍ ና መዉሰዱን እምቢ ይላል።

የአማራ ክልል በለስልጣኖች ና የዘመኑ አዉርቶ አደሮች ሁሌ የምሉት እኩል መብት አጣን፣ ተበደልን፣ ተጨቆን፣ ድርሻችንን አጣን ና የመሰሰሉትን ስሞታዎችን ማስተጋባት ነዉ።

በአንፃሩም ደግሞ ስራ ስ ሰሩና የተሻለ ነገር አምጥቶ ለማሳየት ስጥሩ አይታዩም። የተበደለ ወገን ይበልጥ ሰርቶ የጎደለዉን ለሟማለት ይጥራል፣ ችግሩን ለመቅረፍ። እነዚህ ግን ነገ ጠባ ወሬ ላይ ናቸዉ፣ ሁሌም ስሞታ ነዉ፣ በየቦታዉ ክስ ማቀረብ ነዉ።

እንዴት ነዉ እነዚህ ሁለት ባሕሪያት አብሮ የምሄዱት ግን?
H
ችግር እየለበት፣ እንዴት ነዉ አንድ ወገን ይበልጥ ሰርቶ ችግሩን ለመቋቋም የማይጥረዉ?

የኦሮሚያ በለስልጣናት ደገሞ፣ በዳዮች ናቸዉ ተብሎ ክስ እየቀረበባቸዉም ሌተ ቀን ይጥራሉ፣ የተሻለን ነገር ለማምጣት ይተጋሉ። ባዳዮች እንዴት ሆኖ ነዉ ይበልጥ የምተጉት??

ወለፈንዲዉ ይርግጥም ከበለስልጣናቱም ና አዉርቶ አደሮቹም ጨምሮ ነዉ ማለት ነዉ?

የህብረተሰቡም ባሕል ነዉ ማለት ይሁን?

ይህንን ሁኔታ ጠለቅ ብሎ ማየት ያስፈልጋል፣ እየተካሄደ ያለዉን ሁኔታ በቅጡ ለመረዳት።

በጣም ይገርማል!
Having read your mambo jamboree --the question that comes to mind is that how you and your kinds became so constipated : Curtsy of you tube. This how :
....
The good news : this also will pass.

Post Reply