Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

DDT (ጉርሻውን ሳይጨምር ) ከአብይ አህመድ በቀን ስንት ብር ይሸቅላል?

Poll ended at 14 Dec 2023, 15:52

ሀ) $1,000
7
47%
ለ) $500
2
13%
ሐ) $250
2
13%
መ) የሐሰት ብር ማተምያ ብር ማሽን ስጦታ - እጁ እንደቻለ ያጭበረብርበታል
4
27%
 
Total votes: 15

Abere
Senior Member
Posts: 15365
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

DDT (ጉርሻውን ሳይጨምር) ከአብይ አህመድ በቀን ስንት ብር ይሸቅላል?

Post by Abere » 29 Nov 2023, 15:52

ሀ) $1,000
ለ) $500
ሐ) $250
መ) የሐሰት ብር ማተምያ ብር ማሽን ስጦታ - እጁ እንደቻለ ያጭበረብርበታል

Abere
Senior Member
Posts: 15365
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: DDT (ጉርሻውን ሳይጨምር) ከአብይ አህመድ በቀን ስንት ብር ይሸቅላል?

Post by Abere » 29 Nov 2023, 16:07

አገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ - ተላላ፥
የሞተልሽ ቀርቶ- የገደለሽ በላ።


አያበቅለው የለም - ዘመነ አሜካላ፥
ከእርጉዝ ሽል አውጥቶ - ጠብሶ የሚበላ፥

ሞኝ የጅብ እንግዳ ቁርበት አንጥፉልኝ፥
ኬኛ ወረሙማ ሲለን ኢትዮጵያዊነኝ፥
ከም ከም ብየ ሰቅኩኝ - ነገሩ ቢደንቀኝ።

Abere
Senior Member
Posts: 15365
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: DDT (ጉርሻውን ሳይጨምር) ከአብይ አህመድ በቀን ስንት ብር ይሸቅላል?

Post by Abere » 30 Nov 2023, 10:01

The poll suggests Abiy Ahmed pays DDT both in hard currency $1000 per day and fraudulent Birr ( trash money) cheating and robbing ordinary citizens.
DDT is one of the blood su.cking parasites of Ethiopia that made the Ethiopian economy #junk in world.


Abere wrote:
29 Nov 2023, 15:52
ሀ) $1,000
ለ) $500
ሐ) $250
መ) የሐሰት ብር ማተምያ ብር ማሽን ስጦታ - እጁ እንደቻለ ያጭበረብርበታል

Post Reply