ከሰአረ መኮንን እስከ ፍቃዱ ነጮ ድረስ የተረሸኑት የትግሬ ባህላዊ ጀነራሎች ባስጠበቁት አብዮታዊ ዲሞክራሲ ሲበሉ፡ የገዳን ፋሽሽታዊ አገዛዝ በሀገር ላይ በመትከል የተጫወቱት ሚና አማራን ያጠፋልናል ከሚል የ ጅላጅል እሳቤ ነበር፡፡ ይሉንታና ሀፍረተቢስ የሆነው ኦህዴድ ውለታቸውን የከፈለው፡ ሳሞራን አጃጀጅሎ ለጊዜው ከነ ሞሉ ከጨዋታ ውጭ በማድረግ ሲሆን መዳረሻው ግን፡ ከ ተግሬ የጦር መኮንን የፀዳ ፡ ንፁሀንን የሚፈጅ በጥላቻ የተወጠረ ግብስብስ ሚሊሻ ማዋቀር ሆነ፡፡
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4487
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
በመከላከያ ሪፎርም ስም በ ኦህዴድ አገዛዝ የተረሸኑ የትግራይ ተወላጅ ጀነራሎች እና ከትግሬ ጀነራሎች በፀዳ መልኩ የተቋቋመው የ ኦህዴድ ሰራዊት፡)
ቀዪ የአብዮታዊ ዲሞክራሲ ሰራዊት መጠርነፊያ ተቀዶ፡ በ ኦህዴድ አረንጓዴ የ ኦሮሙማ ሚሊሻ ማግበስበሻ ከተተካ ጀምሮ፡ የትግሬ ጀነራሎች በገፍና በግፍ የ ኦህዴድ ቁጣ ማብረጃ ሆነው ከርመዋል፡፡
ከሰአረ መኮንን እስከ ፍቃዱ ነጮ ድረስ የተረሸኑት የትግሬ ባህላዊ ጀነራሎች ባስጠበቁት አብዮታዊ ዲሞክራሲ ሲበሉ፡ የገዳን ፋሽሽታዊ አገዛዝ በሀገር ላይ በመትከል የተጫወቱት ሚና አማራን ያጠፋልናል ከሚል የ ጅላጅል እሳቤ ነበር፡፡ ይሉንታና ሀፍረተቢስ የሆነው ኦህዴድ ውለታቸውን የከፈለው፡ ሳሞራን አጃጀጅሎ ለጊዜው ከነ ሞሉ ከጨዋታ ውጭ በማድረግ ሲሆን መዳረሻው ግን፡ ከ ተግሬ የጦር መኮንን የፀዳ ፡ ንፁሀንን የሚፈጅ በጥላቻ የተወጠረ ግብስብስ ሚሊሻ ማዋቀር ሆነ፡፡
ከሰአረ መኮንን እስከ ፍቃዱ ነጮ ድረስ የተረሸኑት የትግሬ ባህላዊ ጀነራሎች ባስጠበቁት አብዮታዊ ዲሞክራሲ ሲበሉ፡ የገዳን ፋሽሽታዊ አገዛዝ በሀገር ላይ በመትከል የተጫወቱት ሚና አማራን ያጠፋልናል ከሚል የ ጅላጅል እሳቤ ነበር፡፡ ይሉንታና ሀፍረተቢስ የሆነው ኦህዴድ ውለታቸውን የከፈለው፡ ሳሞራን አጃጀጅሎ ለጊዜው ከነ ሞሉ ከጨዋታ ውጭ በማድረግ ሲሆን መዳረሻው ግን፡ ከ ተግሬ የጦር መኮንን የፀዳ ፡ ንፁሀንን የሚፈጅ በጥላቻ የተወጠረ ግብስብስ ሚሊሻ ማዋቀር ሆነ፡፡