Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Union

ፋኖ በተቆጣጠረው አማራ ክልል ሌብነት፣ ዘረፋ እና ስርአት አልበኝነት ፈፅሞ ጠፋ። ሰውም እንዴት ጠፋ እያለ ነው። ለካስ ሌባ እየላኩብን ነበር እያሉ ነው! ወይ ጉድ!!

Post by Union » 16 Nov 2023, 01:32

ፋኖ ብዙ ጉድ እያወጣ ነው

፩: የሽሻ እቃ በሙሉ ወጥቶ ተቃጥሏል

፪: ሽሻ ማጨስ ወይም መሸጥ ወንጀል ነው

፫: ቁማር ቤቶች በሙሉ ተዘግተዋል

፬: በተመልምዶ በግሩፕ ቁጭ ብሎ ቢራ ሲጠጣ የሚውል ወጣት የለም። እይተወገዘ ወደ መስመር እየገባ ነው።

፭: እናቶች ልጆቻቸው ወደ ባህርያቸው በመመለሳቸው ጮቤ እረግጠዋል

የጥንቷን የስርዓት ምሳሌ የሆነችውን ኢትዮጵያን እየገነባት ነው ፋኖ!

አይ ፋኖ አንጀት አርስ!!

Horus
Senior Member+
Posts: 42637
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ፋኖ በተቆጣጠረው አማራ ክልል ሌብነት፣ ዘረፋ እና ስርአት አልበኝነት ፈፅሞ ጠፋ። ሰውም እንዴት ጠፋ እያለ ነው። ለካስ ሌባ እየላኩብን ነበር እያሉ ነው! ወይ ጉድ!!

Post by Horus » 16 Nov 2023, 03:30

union wrote:
16 Nov 2023, 01:32
ፋኖ ብዙ ጉድ እያወጣ ነው

፩: የሽሻ እቃ በሙሉ ወጥቶ ተቃጥሏል

፪: ሽሻ ማጨስ ወይም መሸጥ ወንጀል ነው

፫: ቁማር ቤቶች በሙሉ ተዘግተዋል

፬: በተመልምዶ በግሩፕ ቁጭ ብሎ ቢራ ሲጠጣ የሚውል ወጣት የለም። እይተወገዘ ወደ መስመር እየገባ ነው።

፭: እናቶች ልጆቻቸው ወደ ባህርያቸው በመመለሳቸው ጮቤ እረግጠዋል

የጥንቷን የስርዓት ምሳሌ የሆነችውን ኢትዮጵያን እየገነባት ነው ፋኖ!

አይ ፋኖ አንጀት አርስ!!

ስር ነቀል አብዮት historical transformation የሚባለውም ይህ ነው፤ የሚመጣውም እንደዚህ በግራስ ሩት ለውጥ ነው። ይህን መሰሉ ለውጥ ጦርነት ከማሸነፍም በላይ ነው። ይህ ነው የአመጹም የአብዮቱም የመስዋዕትነቱም አላማ!!! እንዲዝህ ያሉት ትንሽ የሚመስሉ ግን ግዙፍ ሞዴል ለውጦች ለመላው ኢትዮጵያ መነገር አለበት ። ስንት ግዜ ያዲሳባ ምሁር ተብዬ ስለ አገሪቱ ሞራል እና ስነ ምግባር መውደቅ ሲያወሩ የነበሩት!

እኔ ሺ ግዜ ብዬዋለሁ፤ ፋኖ ያገሪቱን ፖለቲካ በጭንቅላቱ አቁሞታል ። ሁለተኛ ላይነሳ ማለት ነው። ለውጥ ፈላጊ ሁሉ የፋኖ ፈለግ ይከተላል! እመነኝ ! ያ እበት ስነምግባር አልባ ዲዲቲ ይቃጠል!!



Union

Re: ፋኖ በተቆጣጠረው አማራ ክልል ሌብነት፣ ዘረፋ እና ስርአት አልበኝነት ፈፅሞ ጠፋ። ሰውም እንዴት ጠፋ እያለ ነው። ለካስ ሌባ እየላኩብን ነበር እያሉ ነው! ወይ ጉድ!!

Post by Union » 17 Nov 2023, 12:25

ትክክል

እንደምናየው በመሀል ሀገር አዲስ አበባ እምቡር እምቡር የሚለው ኦሮሙማ ሳይቀር በፍርሀት ተቆፍድዶ ወንጀል መስራትን እየፈራ ነው። የቀበሌ ሰዎች አከባቢ ሳይቀር የሚታየው የከፊል ባህሪ ለውጥ የፍርሀተ ፋኖ ያመጣው transformation እንድምታ ነው

Post Reply