Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Misraq
Senior Member
Posts: 17750
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Hawzen ለዓብይ ያሽቃበጠበትን ሃጥያቱን ንስሃ በመግባት ሱቤኤ ገባ ተባለ

Post by Misraq » 17 Nov 2023, 00:51

.
.
.
ከጎረቤት ሃገራት ለConArtist ዓብይ አህመድ እንደ Hawzen ያሽቃበጠ የለም፥፥ ለዓብይ ብቻ ሳይሆን በዓብይ ስም ለመጣ ሁሉ ሲነጠፍ የነበረው ሃውዜን የሚባለው የጎረቤት ሃገር ግለሰብ በሃጥያቱ እጅግ ስለተጸጸተ ካህን ፊት ቀርቦ ሃጥያቱን ተናዞዋል፥፥

ቄሱም 15 ቀን ሱባኤ በሩን ዘግቶ እንዲሰግድና በጾም በጸሎት እንዲቆይ ወስኖበታል፥፥ ሃውዜንም ድንጋይ ተሸክሞ "ዋርሳይ ይካአሎ" እና "አወትነ ሃፋሽ" እያለ በቀን 42 ግዜ እየሰገደ ያለበት ሁኔታ ነው ያለው፥፥

በሰላም ሱባኤውን ጨርሶ እዚህ mereja ወዳሉ ቤተሰቡ እንዲቀላቀል መልካም ምኞታችን ነው

Dedebit is always Dedebit
RIP Abay Tigray

OBANG
Member
Posts: 811
Joined: 17 May 2013, 21:21

Re: Hawzen ለዓብይ ያሽቃበጠበትን ሃጥያቱን ንስሃ በመግባት ሱቤኤ ገባ ተባለ

Post by OBANG » 17 Nov 2023, 00:58

Misraq wrote:
17 Nov 2023, 00:51
.
.
.
ከጎረቤት ሃገራት ለConArtist ዓብይ አህመድ እንደ Hawzen ያሽቃበጠ የለም፥፥ ለዓብይ ብቻ ሳይሆን በዓብይ ስም ለመጣ ሁሉ ሲነጠፍ የነበረው ሃውዜን የሚባለው የጎረቤት ሃገር ግለሰብ በሃጥያቱ እጅግ ስለተጸጸተ ካህን ፊት ቀርቦ ሃጥያቱን ተናዞዋል፥፥

ቄሱም 15 ቀን ሱባኤ በሩን ዘግቶ እንዲሰግድና በጾም በጸሎት እንዲቆይ ወስኖበታል፥፥ ሃውዜንም ድንጋይ ተሸክሞ "ዋርሳይ ይካአሎ" እና "አወትነ ሃፋሽ" እያለ በቀን 42 ግዜ እየሰገደ ያለበት ሁኔታ ነው ያለው፥፥

በሰላም ሱባኤውን ጨርሶ እዚህ mereja ወዳሉ ቤተሰቡ እንዲቀላቀል መልካም ምኞታችን ነው

Dedebit is always Dedebit
RIP Abay Tigray
:mrgreen: :mrgreen:

Post Reply